“ፕሪሚየር ሊጉ ላይ ትልቅ ገፅታ የሚፈጠር ደጋፊም ያለው ክለብ ነው” አሰልጣኝ ፀጋዬ ወንድሙ
ሻሸመኔ ከተማን ከ15 ዓመታት በኋላ ወደ ፕሪምየር ሊጉ ያሳደጉት አሰልጣኝ ፀጋዬ ወንድሙ አጠር ያለ ቆይታን ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር አድርገዋል። የ2015 የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ውድድር በሦስት ምድቦች ተከፍሎ የአንደኛውን ዙር ጨምሮ በስድስት የተለያዩ ከተሞች ተደርጎ ተጠናቋል። በውድድሩ ምድብ ለ አራት ጨዋታዎች እየቀሩት ከ15 ዓመታት በኋላ ወደ ፕሪምየር ሊጉ ያደገው ሻሸመኔ ከተማRead More →