ሻሸመኔ ከተማን ከ15 ዓመታት በኋላ ወደ ፕሪምየር ሊጉ ያሳደጉት አሰልጣኝ ፀጋዬ ወንድሙ አጠር ያለ ቆይታን ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር አድርገዋል። የ2015 የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ውድድር በሦስት ምድቦች ተከፍሎ የአንደኛውን ዙር ጨምሮ በስድስት የተለያዩ ከተሞች ተደርጎ ተጠናቋል። በውድድሩ ምድብ ለ አራት ጨዋታዎች እየቀሩት ከ15 ዓመታት በኋላ ወደ ፕሪምየር ሊጉ ያደገው ሻሸመኔ ከተማRead More →

ወደ መጨረሻው ምዕራፍ በደረሰው የምድብ ሀ ፉክክር ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በማሸነፍ ወደ ፕሪምየር ሊጉ ዳግም ለመመለስ ሲቃረብ ተከታዮቹ ቤንች ማጂ ቡና እና ወልደያ ያለ ጎል ነጥብ ተጋርተው ወጥተዋል። ዱራሜ ከተማም መውረዱን አረጋግጧል። የምድብ ሀ የ24ኛ ሳምንት የመጨረሻ  ሦስት ጨዋታዎች ዛሬ ሲካሄድ ቀዳሚ የነበረው የአዲስ ከተማ እና የንግድ ባንክ ጨዋታ ንግድRead More →

በተጠባቂው የምድብ ሐ ጨዋታ ሀምበሪቾ እና ገላን ከተጋጣሚያቸው ጋር ነጥብ ተጋርተው ሀምበሪቾ የማደጉን ዕድል ሲያሰፋ በምድብ ሀ ደግሞ ሰንዳፋ በኬ እና ቡታጅራ ወደ አንደኛ ሊግ መውረዳቸውን ተረጋግጧል። በዳንኤል መስፍን እና ጫላ አቤ ምድብ ሀ ከወራጅ ቀጠናው ለመራቅ ብርቱ ፉክክር የተደረገበት ጨዋታ በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከ አሸናፊነት ተገባዷል። ከ14ኛው እስከ 23ኛው ሳምንትRead More →

አስራ አራት ቡድኖች ይዞ በአሰላ ከተማ ሲካሄድ የቆየው የከፍተኛ ሊግ የምድብ ሀ ውድድር የቦታ ለውጥ ሊደረግበት እንደሚገባ ክለቦች አሳውቀዋል። በ2016 የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሚያድጉ ሦስት ቡድኖችን ለመለየት ብርቱ ፉክክር የሚደረግበት የከፍተኛ ሊግ ውድድር በሦስት ምድብ ተከፍሎ በተለያዩ ከተሞች እየተካሄደ ይገኛል። እስካሁን ባለው ሁኔታ ሻሸመኔ ከተማ ከምድብ ለ ወደ ፕሪሚየርRead More →

በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የምድብ ሀ ጨዋታዎች በዝናብ ምክንያት ሲዘዋወሩ በምድብ ሐ ተጠባቂ ጨዋታ ሆምበርቾ ዱራሜ ወሳኝ ድል አሳክቷል። በጫላ አቤ ምድብ ሀ አሰላ አረንጓዴው ስታድየም ላይ በሚከናወነው በዚህ ምድብ ውድድር ቡታጅራ ከተማ በአንተነህ ናደው ብቸኛ ጎል ጅማ አባ ቡናን የረታበት ውጤት ተመዝግቧል። ሆኖም አቃቂ ቃሊቲ ክ/ከ ከ ሰበታ ከተማ ፣Read More →

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ቤንች ማጂ ቡና ጨዋታ ያለጎል ሲጠናቀቅ ሀምሪቾ ዱራሜ በበኩሉ መሪነቱን ዳግም የሚይዝበትን ዕድል ሳይጠቀም ጨዋታውን አቻ ፈፅሟል። በጫላ አቤ ምድብ ሀ በዚህ ምድብ በተደረገ የቀኑ የመጀመሪያ ጨዋታ ሀላባ ከተማ እና አዲስ ከተማ ክ/ከተማ ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል። ቀትር ስድስት ሰዓት ላይ በደረጃ ሰንጠረዡ አንደኛ እና ሁለተኛRead More →

ሻሸመኔ ከተማ ወደ ፕሪምየር ሊጉ ማደጉን ከደጋፊዎቹ ጋር በደስታ ባከበረበት ጨዋታ ሲረታ ገላን ከተማ እና ወልዲያ ከተማ በበኩላቸው ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል። ምድብ ሀ በምድቡ የመጀመሪያ ጨዋታ ወልዲያ ከተማ ዱራሜ ከተማን ተገናኝተው አሁንም በዋንጫ ፉክክር ውስጥ የሚገኘው ወልዲያ ድል አድርጓል። የወልዲያን የማሸነፊያ ግቦች በድሩ ኑርሁሴን እና ቢኒያም ጥዑመልሳን ሲያስቆጥሩ የዱራሜን የማስተዛዘኛ ግብRead More →

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የምድብ ለ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች ዛሬ መደረግ ሲጀምሩ ንብ ፣ እንጅባራ እና ቦዲቲ ድል ሲቀናቸው ሻሸመኔ ከተማ ነገ ከሚያደርገው ጨዋታ በፊት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ማደጉን አረጋግጧል። ጠዋት ላይ ቀዳሚ ሆኖ የተደረገው ጨዋታ 1ለ1 ተጠናቋል። የይርጋጨፌ ቡና የእንቅስቃሴ እና የሙከራ ብልጫ በታየበት ጨዋታ ቀዳሚ መሆን የቻሉትን ግን ቀድመውRead More →

ዛሬ በከፍተኛ ሊጉ ከተደረጉ ጨዋታዎች መካከል ተጠባቂ ከነበሩት ውስጥ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ያሸነፈበት እንዲሁም ገላን ከተማ ነጥብ የጣለበት ውጤቶች ተመዝበዋል። በዳንኤል መስፍን እና ጫላ አቤ ምድብ ሀ የዕለቱ የመጀመርያ ጨዋታ በንግድ ባንክ 3-1 አሸናፊነት ተጠናቋል። በትናትናው ዕለት የቤንች ማጂ ቡና ነጥብ መጣሉን ተከትሎ የዛሬውን የንግድ ባንክ እና የሀላባ ከተማን ጨዋታRead More →

በከፍተኛ ሊግ የ22ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች ቤንች ማጂ ቡና ነጥብ ሲጥል ሀምበሪቾ ዱራሜ በበኩሉ በሰፊ ጎል ልዩነት በማሸነፍ የምድቡን መሪነት ተረክቧል። በቴዎድሮስ ታከለ እና ጫላ አቤ ምድብ ሀ አሰላ ላይ እየተደረጉ የሚገኙት የምድብ ሀ የከፍተኛ ሊግ ጨዋታዎች በ21ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ ቀጥለዋል። ረፋድ ላይ ቡታጅራ እና ወልዲያ ከተማ ያለRead More →