በተለያዩ ከተሞች ከህዳር 20 ጀምሮ ሲደረግ የነበረው የአንደኛ ሊግ የምድብ ጨዋታዎች አስራ ሁለት ክለቦችን ወደ ማጠቃለያ ውድድር አሳልፎ ተጠናቋል። በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌድሬሽን አዘጋጅነት በየዓመቱ የሚዘጋጀው የኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ ውድድር የ2015 መርሀግብር በአራት ምድቦች ተከፍሎ በድምሩ በ53 ክለቦች መካከል ሲደረግ ቆይቶ በያዝነው ሳምንት መጨረሻ አስራ ሁለት ቡድኖችን ወደ ማጠቃለያ ውድድርRead More →

በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌድሬሽን አወዳዳሪነት የሚደረገው የ2015 የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የሁለተኛው ዙር መርሀግብር የት እና መቼ እንደሚጀመር ታውቋል። በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌድሬሽን አዘጋጅነት በሦስት ምድቦች ተከፍሎ በሦስት የተለያዩ ከተሞች እየተደረገ የአንደኛው ዙር ሊጠናቀቅ ጥቂት ጨዋታዎች ብቻ ይቀሩታል ፣ የፌዴሬሽኑ የውድድር ዳይሬክቶሬት ለክለቦች በላከው ደብዳቤ መሠረት ከሆነ የአንደኛው ዙር ከተጠናቀቀ በኋላ የሁለተኛው ዙርRead More →

የ2015 የኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ ውድድር የሚጀመርበት ቀን በአንድ ሳምንት ሲራዘም የሚካሄድባቸው ከተሞችም ተለይተዋል፡፡ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ስር ከሚደረጉ ውድድሮች መካከል አንዱ የሆነው አንደኛ ሊግ የ2015 ውድድር የሚጀመርበት ቀን ቀደም ብሎ የታወቀ ቢሆንም ክለቦች ከክፍያ እና ከዝግጅት ጊዜ መጥበብ ጋር በተያያዘ ባቀረቡት የይራዘምልን ጥያቄ ስለመራዘሙ ሶከር ኢትዮጵያ ያገኘችው መረጃ ይጠቁማል፡፡Read More →

የ2015 የኢትዮጵያ ወንዶች ከፍተኛ ሊግ እና አንደኛ ሊግ የውድድር መጀመርያ ቀን እና የዕጣ ማውጣት መርሐ ግብር የሚከናወንበት ዕለት ይፋ ሆነ። የ2015 የውድድር ዘመን የኢትዮጵያ ከፍተኛ እና አንደኛ ሊጎች የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት ከጳጉሜ 1 ጀምሮ ክፍት መደረጉ የሚታወስ ሲሆን ከተሳታፊዎች ብዛት አንፃር ውድድሮችን በጊዜ ለመጀመር በማሰብ የውድድር ዳይሬክቶሬት የውድድሮቹ መጀመርያ እናRead More →

በሀገሪቱ ሁለት ከፍተኛ የሊግ እርከኖች የመሳተፍ ዕድል ያገኙት እና በመከላከያ ስር የሚገኙትን ቡድኖች በተመለከተ ተከታዩን አጠር ያለ ጥንክር አዘጋጅተናል። በ1934 ጦር ሠራዊት በሚል ስያሜ የተመሰረተውና በአሁኑ ሰዓት በኢትዮጵያ ከሚገኙ ክለቦች ከቅዱስ ጊዮርጊስ በመቀጠል ሁለተኛው አንጋፋ ቡድን የሆነው መከላከያ በሁለቱም ፆታዎች በፕሪምየር ሊግ ከሚሳተፉ ቡድኖቹ በተጨማሪ የወታደር፣ ከ20 ዓመት በታች፣ ከ17Read More →

የአንደኛ ሊግ የማጠቃለያ ውድድር ዛሬ ሲቀጥል ቦዲቲ ከተማ እና መከላከያ ቢ ወደ ከፍተኛ ሊግ ማደጋቸውን አረጋግጠዋል። ማለዳ 02:00 የጀመረው የቦዲቲ ከተማ እና የድሬዳዋ ፖሊስ ጨዋታ በቦዲቲ 2–0 አሸናፊነት ተጠናቋል ድሬዳዋ ፖሊስ ደጋፊዎች በጂንካ ጨዋታ ወቅት ባሳዩት ያልተገባ ባህሪ ምክንያት አወዳዳሪው አካል ይህ ጨዋታ በዝግ እንዲካሄድ በወሰነው ውሳኔ መሠረት ጨዋታው በዝግRead More →

የ2014 የአንደኛ ሊግ የማጠቃልያ ውድድር ሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች ዛሬ ተካሂደው አዲስ ከተማ፣ ሮቤ ፣ ዱራሜ እና ጂንካ ወደ ከፍተኛ ሊግ ማደጋቸውን ተረጋግጧል። ጠዋት በማለዳ በጀመረው የአዲስ ከተማ እና የመከላከያ ቢ ጨዋታ አዲስ ከተማ 3-1 አሸናፊነት ተጠናቋል። ተረጋግቶ ከመጫወት ይልቅ የጉልበት አጨዋወትን በረጃጅም ኳሶች ወደ ጎል ለመድረስ ጥረት ማድረጋቸው ብዙም ያልጠቀማቸውRead More →

ወደ ከፍተኛ ሊጉ ለማደግ አስራ ስድስት ቡድኖች የሚያሳትፈው የ2014 የአንደኛ ሊግ የማጠቃለያ ውድድር የሚደረግበት ከተማ እና ቀን ይፋ ሆኗል፡፡ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌድሬሽን አወዳዳሪነት የሚከናወነው የኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ የ2014 የውድድር ዘመን በሰላሳ አምስት ክለቦች መካከል በሦስት ምድብ ተከፍሎ በስድስት ከተሞች ከታህሳስ 8 ጀምሮ ሲደረግ የነበረ ሲሆን የምድብ ጨዋታዎችም በያዝነው ሳምንትRead More →

[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] ሰላሳ አምስት ቡድኖችን በሦስት ምድቦች አቅፎ የሚደረገው የ2014 የኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ የሁለተኛው ዙር ጨዋታዎች የሚጀምርበት ቀን ታውቋል፡፡ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌድሬሽን ስር ከሚካሄዱ ውድድሮች መሀል አንዱ የሆነው የኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ የ2014 የውድድር ዘመን የመጀመሪያው ዙር ጨዋታዎች በሶስት ምድቦች ተከፍሎ በወላይታ ሶዶ ፣ ቡራዩ እና አሰላ ከተማRead More →

የ2014 የኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ ውድድር ቀደም ብሎ የተቀመጠለት የዕጣ ማውጣት እና የማስጀመሪያ ቀናት ላይ ለውጥ ተደርጎባቸዋል፡፡ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ስር ከሚዘጋጁ ውድድሮች መካከል በርካታ ክለቦችን ተሳታፊ በማድረግ ወደ ከፍተኛ ሊጉ የሚያድጉ ክለቦችን የሚለየው የኢትዮጵያ አንደኛ ውድድር ተጠቃሹ ነው፡፡ ፌዴሬሽኑ ከወር በፊት በገለፀው መሠረት ህዳር 9 የዕጣ ማውጣቱ መርሀግብር እንዲደረግRead More →