የከፍተኛ ሊግ ሁለተኛው ዙር የሚጀመርበት ቀን እና ቦታ ታውቋል
በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌድሬሽን አወዳዳሪነት የሚደረገው የ2015 የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የሁለተኛው ዙር መርሀግብር የት እና መቼ እንደሚጀመር ታውቋል። በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌድሬሽን አዘጋጅነት በሦስት ምድቦች ተከፍሎ በሦስት የተለያዩ ከተሞች እየተደረገ የአንደኛው ዙር ሊጠናቀቅ ጥቂት ጨዋታዎች ብቻ ይቀሩታል ፣ የፌዴሬሽኑ የውድድር ዳይሬክቶሬት ለክለቦች በላከው ደብዳቤ መሠረት ከሆነ የአንደኛው ዙር ከተጠናቀቀ በኋላ የሁለተኛው ዙርRead More →