በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሁለተኛው ሳምንት የምድብ አንድ የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል። አርባ ምንጭ…
ሀዲያ ሆሳዕና
ነብሮቹ ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ተስማምተዋል
ሀዲያ ሆሳዕናዎች ጋናዊውን ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል። ከቀናት በፊት አማካዩ ሱራፌል ጌታቸውን ወደ ቡድናቸው የቀላቀሉት…
ሀዲያ ሆሳዕና የአንድ ተጫዋች ውል ሲያራዝም አራት አዳዲስ ተጫዋቾችን ከከፍተኛ ሊግ አስፈርሟል
ነብሮቹ የአንድ ነባር ተጫዋች ውል ሲያራዝሙ አራት አዳዲስ ተጫዋቾችን ከታችኛው ሊግ አስፈርመዋል። በሀዲያ ሆሳዕና ቤት ለመቆየት…
ነብሮቹ የተከላካያቸውን ውል ለማራዘም ተስማሙ
አይቮርያኑ ከነብሮቹ ጋር ለመቆየት ከስምምነት ደርሷል። ቀደም ብለው አሰልጣኝ ካሊድ መሐመድን በዋና አሰልጣኝነት በመቅጠር አሸናፊ ኤልያስ፣…
ነብሮቹ ሁለት ተጫዋች አስፈርመዋል
ሀድያ ሆሳዕና ሁለት አማካይ ተጫዋች ሲያስፈርሙ የአንድ ነባር ተጫዋችን ውል አራዝመዋል። አሰልጣኝ ካሊድ መሐመድን የሚሰለጥኑን ሀድያ…
ሀዲያ ሆሳዕና የመጀመሪያ ተጫዋቹን የግሉ አድርጓል
ነብሮቹ አንድ ተጫዋች ሲያስፈርሙ የተከላካያቸውን ውል ለተጨማሪ ዓመት አራዝመዋል። በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ላይ እየተሳተፈ የሚገኘው ሀዲያ…
ነብሮቹ አዲስ አሰልጣኝ ሾመዋል
ሀዲያ ሆሳዕናዎች ያለፈውን አንድ ዓመት ከቡድኑ ጋር ምክትል አሰልጣኝ በመሆን የሠሩትን አሰልጣኝ መሾማቸው እርግጥ ሆኗል። የሀዲያ…
ሪፖርት | ቻምፒዮኖቹ በድል መድመቃቸውን ቀጥለዋል
የሊጉ የዋንጫ ባለቤት ኢትዮጵያ መድን ሀዲያ ሆሳዕናን 3ለ2 በማሸነፍ ነጥቡን 70 አድርሷል። ኢትዮጵያ መድኖች ከመቻሉ የ2ለ0…

