\”ክለቦቻችንን እንታደግ\” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀውን የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ-ግብር አስመልክቶ መግለጫ ተሰጠ

ለመቐለ 70 እንድርታ፣ ወልዋሎ ዓ/ዩ እና ስሑል ሽረ የተዘጋጀውን የገቢ ማሰባሰቢያ ዘመቻ አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጥቷል።…

መቐለ 70 እንደርታ ወደ ልምምድ ተመልሷል

የ2011 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ቻምፒዮኖቹ መቐለ 70 እንደርታዎች ልምምድ ጀምረዋል። ምዓም አናብስት በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የነበራቸው…

መቐለ 70 እንደርታ በወቅታዊ ጉዳይ መግለጫ ሰጥቷል

የ2011 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሻምፕዮኖቹ ምዓም አናብስት በወቅታዊ ሁኔታ ውይይት አድርገው መግለጫ ሰጥተዋል። የክለቡ የበላይ ጠባቂ…

“የትግራይ ክልል ክለቦች ወደ ውድድር እንዲመለሱ እንፈልጋለን” – የስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር ኤሊያስ ሽኩር

ሦስቱን የትግራይ ክልል ክለቦችን በተመለከተ የኢፌዲሪ ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ኤሊያስ ሽኩር አስተያየት ሰጥተዋል። የዘንድሮ የኢትዮጵያ…

የትግራይ ክልል ክለቦች ከጊዚያዊ አስተዳደሩ ጋር ሊወያዩ ነው

ሦስቱ የትግራይ ክልል ክለቦች ከክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ሥራ አስፈፃሚ ጋር ለመወያየት ቀጠሮ መያዛቸው ታውቋል። በተጠናቀቀው…

ሦስቱ የትግራይ ክልል ክለቦች በሊጉ የመሳተፍ ፍላጎት እንዳላቸው አሳወቁ

የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ዛሬ ከሦስቱ የፕሪምየር ሊግ ተሳታፊ ክለቦች ጋር ባደረገው ውይይት ክለቦቹ በቀጣዩ የውድድር ዘመን…

በትግራይ ክልል መቀመጫቸውን ያደረጉ ሦስቱ ክለቦች የጋራ ውይይት ሊያደርጉ ነው

ዘንድሮ በቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ላይ ሳይሳተፉ የቀሩት በትግራይ ክልል የሚገኙት ሦስቱ ክለቦች በአመራሮቻቸው በኩል ስብሰባ ሊቀመጡ…

ፌዴሬሽኑ ከሦስቱ የትግራይ ክልል ክለቦች ጋር ግንኙነት ጀምሯል

በ2013 የኢትዮጵያ ቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ላይ ተካፋይ ያልነበሩት መቐለ 70 እንደርታ፣ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ እና ስሑል…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 2-3 ኢትዮጵያ ቡና

ከሸገር ደርቢ መጠናቀቅ በኋላ ሱፐር ስፖርት ከቡድኖቹ አሰልጣኞች ጋር ተከታዩን ቆይታ አድርጓል። አሰልጣኝ ማሂር ዴቪድስ –…

ወልቂጤ ከተማ ሁለት ተከላካዮችን አስፈረመ

የመቐለ 70 እንደርታ ሁለት ተከላካዮች በአንድ ዓመት ውል ሠራተኞቹን ተቀላቅለዋል፡፡ አዲስ አበባ ከትመው ለ2013 ቢትኪንግ ፕሪምየር…