ወልዋሎ የመሃል ተከላካዩን ለማስፈረም ተስማማ

በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት በሸገር ከተማ ቆይታ የነበረው ተጫዋች ወደ ቢጫዎቹ ለማምራት ከስምምነት ደርሷል። በዝውውር መስኮቱ በርከት…

የክሬኖቹ ግብ ጠባቂ ቢጫዎቹን ለመቀላቀል ተስማማ

ወልዋሎ ዩጋንዳዊውን ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ከስምምነት ደርሷል። በዝውውር መስኮቱ በርከት ያሉ ተጫዋቾች በማስፈረም እና የነባሮችን ውል…

ወልዋሎዎች የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቀቁ

በአዳማ ከተማ የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን በማከናወን ላይ የሚገኙት ቢጫዎቹ ሁለት ተጫዋቾች አስፈርመዋል። በዝውውር መስኮቱ ንቁ ተሳትፎ…

የመስመር አጥቂው አዲስ አዳጊውን ተቀላቅሏል

በድሬደዋ ከተማ ቆይታ የነበረው የመስመር አጥቂ አሁን መዳረሻው አዲስ አዳጊው ክለብ ሆኗል። ያልተጠበቁ ዝውውሮችን እየፈፀሙ ያሉት…

ቢጫዎቹ የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን ጀመሩ

በአሰልጣኝ ግርማ ታደሰ የሚመሩት ወልዋሎዎች የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን ጀምረዋል። በዝውውር መስኮቱ ፍሬው ሰለሞን፣ በየነ ባንጃው፣ ኢብራሂም…

ወልዋሎ የመስመር ተከላካዩን አስፈረመ

በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት በደሴ ከተማ ቆይታ የነበረው ተጫዋች ወደ ወልዋሎ አምርቷል። በአሰልጣኝ ግርማ ታደሰ የሚመሩት እና…

ቢጫዎቹ ተከላካይ አማካዩን አስፈርመዋል

ቀደም ብሎ መቐለ 70 እንደርታን ለመቀላቀል ተስማምቶ የነበረው ተጫዋች ወደ ወልዋሎ አምርቷል። በአሰልጣኝ ግርማ ታደሰ መሪነት…

ወልዋሎ የሦስት ተጫዋቾች ውል ለማራዘም ተስማማ

ቢጫዎቹ የሦስት ተጫዋቾች ውል ለማራዘም ተስማምተዋል። በዝውውር መስኮቱ ንቁ ተሳትፎ በማድረግ ላይ የሚገኙትና ከዚህ ቀደም የኪሩቤል…

ቢጫዎቹ ቡድናቸውን ማጠናከር ተያይዘውታል

በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት በቡናማዎቹ ቤት ጥሩ ቆይታ የነበረው ተጫዋች ቢጫዎቹን ለመቀላቀል ከስምምነት ደርሷል። በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት…

ወልዋሎዎች የሦስት ተጫዋቾችን ውል ለማራዘም ተስማሙ

ቢጫዎቹ የወጣት ተጫዋቾቹን ውል ለማራዘም ተስማምተዋል። አሰልጣኝ ግርማ ታደሰን ቀጥረው ፍሬው ሰለሞን፣ በየነ ባንጃው፣ ኢብራሂም መሐመድ…