ሰመረ ሀፍታይ በወልዋሎ ለመቆየት ተስማማ

ወልዋሎዎች የፊት መስመር ተጫዋቹን ውል ለማራዘም ከስምምነት ደርሰዋል። በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት መጀመሪያ ከአምስት ዓመታት ቆይታ በኋላ…

ወልዋሎዎች አማካዩን ለማስፈረም ተስማሙ

ሴኔጋላዊው የተከላካይ አማካይ ወደ ቢጫዎቹ ለማምራት ከስምምነት ደርሷል። ቀደም ብለው የተከላካዩ ነፃነት ገብረመድኅንን ውል ለማራዘም ተስማምተው…

ካርሎስ ዳምጠው ወደ ቢጫዎቹ አምርቷል

ከወላይታ ድቻ ጋር ያለፉትን ዓመታት ቆይታ የነበረው አጥቂ ወደ ሌላ ክለብ ለማምራት ተስማምቷል። በነገሌ አርሲ፣ በመቻል፣…

ወልዋሎዎች ተከላካዩን አስፈረሙ

በረከት ሳሙኤል ወደ ቢጫዎቹ አምርቷል። በትናንትናው ዕለት የነፃነት ገብረመድኅንን ውል ለማራዘም ተስማምተው ዛሬ ረፋድ ኢዮብ ዓለማየሁን…

የቢጫዎቹ የዝውውር መስኮቱ የመጀመሪያ ፈራሚ ታውቋል

የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊዎቹ የመስመር አጥቂውን ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል። የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊዎቹ ወልዋሎዎች ከቀናት በፊት የዋና አሰልጣኙ…

ነፃነት ገብረመድህን ውሉን ለማራዘም ተስማማ

በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት በወልዋሎ ጥሩ ቆይታ ያደረገው ተከላካይ ውሉን ለማራዘም ተስማምቷል በ2018 የውድድር ዓመት ሽረ ምድረ…

ቆይታ ከወልዋሎ ፕሬዚዳንት አቶ አንገሶም ተኽላይ ጋ

👉”ሀገር ወክለን እንደ መቅረባችን እንዲሁም ካለብን ችግሮች አንፃር ድጋፍ እንሻለን” 👉”ላሳያችሁኝ ፍቅርና ክብር ምስጋናዬ ላቅ ያለ…

የሙታክብዋ ጆኤል ማረፍያ ታውቋል

ከወልዋሎ ጋር ስኬታማ ጊዜ ማሳለፍ የቻለው ግብ ጠባቂ አዲስ ክለብ አግኝቷል። በ2018 የውድድር ዓመት ስኬታማ ጊዜ…

ወልዋሎ ዓ/ዩ በአፍሪካ መድረክ በሚኖረው ውድድር እና የሰባ ዓመት ታሪካዊ በዓሉን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጥቷል

👉 “የምንወክለው ሀገራችንን እንደመሆኑ መጠን ሕዝቡና መንግሥት ድጋፍ እንዲያደርግ እንጠይቃለን” አቶ አሮን ሀጎስ 👉 “ወልዋሎን የህዝብ…

የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊው አሰልጣኝ ውሉን ለማራዘም ተስማማ

አሰልጣኝ ግርማ ታደሰ ከቢጫዎቹ ጋር ለመቀጠል ከስምምነት ደርሰዋል በቅርቡ ሲዳማ ቡናን ሁለት ለባዶ በማሸነፍ የኢትዮጵያ ዋንጫን…