በአንደኛ ሊጉ እና በሴቶች ከፍተኛ ሊግ ላይ የሚሳተፉ ክለቦችን ለመለየት የሚደረገው የክልል ክለቦች ሻምፒዮና የሚጀመርበት ቀን እና ቦታ ተለይቷል። በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌድሬሽን በዓመቱ መጨረሻ ከሚደረጉ ውድድሮች መካከል አንዱ የክልል ክለቦች ሻምፒዮና አንዱ ነው። በ2016 የውድድር ዘመን በኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ የሚካፈሉ ስምንት ክለቦችን እና በኢትዮጵያ ሴቶች ከፍተኛ ሊግ ላይ ተሳታፊRead More →

በክልል ክለቦች ዓመታዊ ውድድር ላይ ጥሩ ጊዜ ያሳለፈው ተጫዋች ማረፊያው ኢትዮጵያ ቡና ሆኗል። በርከት ያሉ ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ እየቀላቀለ የሚገኘው ኢትዮጵያ ቡና በሀዋሳ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የክልል ክለቦች ሻምፒዮና ላይ የውድድሩ ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪ የሆነውን አጥቂ አንተነህ ተፈራን ከሻኪሶ ከተማ አስፈርሟል። አብዛኛውን ውድድር በሜዳ ተገኝተው የተከታተሉት አሰልጣኝ ተመስገን ዳና የዚህRead More →

የ2014 የኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና በሁለቱም ፆታዎች የሚደረግበት ቦታ እና ቀን ይፋ ሆነ፡፡ የ2014 የኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና በሀዋሳ ከተማ እንዲደረግ መወሰኑን ፌድሬሽኑ ይፋ አድርጓል፡፡ ባለፈው ዓመት በተመሳሳይ ውድድሩን አስተናግዳ የነበረችሁ ሀዋሳ ዳግም ለተከታታይ ሁለተኛ ጊዜ ውድድሩን የማስተናገድ ዕድል ተሰጥቷታል፡፡ በ2015 የኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ የሚሳተፉ እና በተመሳሳይ ወደ ሴቶች ከፍተኛRead More →

የ2013 የኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና በሀዋሳ ከተማ ሲደረግ ቆይቶ ዱራሜ ከተማን አሸናፊ በማድረግ ተጠናቋል። (በብሩክ ሀንቻቻ) በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አዘጋጅነት ከሐምሌ 18 ጀምሮ በአርባ ስድስት ክለቦች በ11 ምድብ ተከፍሎ ሲደረግ የቆየው ወደ አንደኛ ሊግ የሚያልፉ ክለቦችን ለመለየት የተደረገው የ2013 የኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና ዛሬ ረፋድ በተደረጉ የደረጃ እና የፍፃሜRead More →

በዛሬው ዕለት በተደረጉ ሁለት የኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታዎች ምስራቅ ክፍለከተማ እና ዱራሜ ከተማን ለፍፃሜ ማለፋቸውን አረጋግጠዋል፡፡ (በብሩክ ሀንቻቻ) ወደ 2014 የኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ ውድድር ላይ ለማለፍ ከሐምሌ 18 ጀምሮ በአርባ ስድስት ክለቦች መካከል በአስራ አንድ ምድቦች ተከፍሎ ሲደረግ በቆየው የኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና ቀደም ብሎ አስራ ሁለትRead More →

በሁለት ምድብ ተከፍሎ በአስር ክለቦች መካከል ሲደረግ የቆየው የኢትዮጵያ ሴቶች ክልል ክለቦች ሻምፒዮና በአራዳ ክፍለ ከተማ አሸናፊነት በዛሬው ዕለት ተጠናቋል፡፡ (በብሩክ ሀንቻቻ) በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን አዘጋጅነት ለመጀመሪያ ከሐምሌ 19 ጀምሮ በሁለት ምድብ ተከፍሎ በአስር ክለቦች መካከል ሲደረግ የቆየው የ2013 የኢትዮጵያ ሴቶች ክልል ክለቦች ሻምፒዮና በዛሬው ዕለት በተደረጉ ሁለት መርሀግብሮች ፍፃሜውንRead More →

በሀዋሳ እየተደረገ ያለውን የኢትዮጵያ ሴቶች ክልል ክለቦች ሻምፒዮና የፊታችን ቅዳሜ በሚደረጉ የደረጃ እና የፍጻሜ ጨዋታዎች ይጠናቀቃል፡፡ በሀዋሳ ከተማ ከሐምሌ 19 ጀምሮ በአስር ክለቦች መካከል በሁለት ምድቦች ተከፍሎ ሲደረግ የነበረው የኢትዮጵያ ሴቶች ክልል ክለቦች ሻምፒዮና አስቀድሞ በተደረጉ ጨዋታዎች ስምንት ክለቦች ወደ 2014 የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ሁለተኛ ዲቪዚዮን ማደጋቸውን ያረጋገጡ ሲሆንRead More →

ከክልል ክለቦች ሻምፒዮና ወደ 2014 አንደኛ ሊግ ያለፉ ክለቦች በዛሬው ዕለት ሙሉ ለሙሉ ተለይተው ሲታወቁ የሩብ ፍፃሜ መርሀ ግብርም ተከናውኗል፡፡ የኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና የ2013 የውድድር ዓመት በሀዋሳ ከሐምሌ 18 ጀምሮ በአርባ ስድስት ክለቦች መካከል እየተደረገ ሰንብቶ ከቀናቶች በፊት ስምንት ክለቦች ወደ ኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ መግባታቸውን ያረጋገጡ ሲሆን ተሸናፊ የነበሩRead More →

የኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና በሀዋሳ ከተማ እየተደረገ ወደ መጨረሻው ምዕራፍ ደርሷል፡፡ ትናንት በተደረጉ ጨዋታዎች ስምንት ክለቦች ወደ አንደኛ ሊጉ መግባታቸውን ያረጋገጡ ሲሆን ተሸናፊዎቹ እርስ በእርስ ተጫውተው አራት ክለቦች የሚለዩበት መርሐግብር ረቡዕ ነሐሴ 5 በደቡብ ኢትዮጵያ ኮሌጅ ሜዳ ጨዋታቸው ይከውናል፡፡ ይህን ጨዋታ የሚያሸንፉ አራት ክለቦች ስምንቱን ቀድመው ማለፋቸውን ያረጋገጡ ክለቦችን ተከትለውRead More →

በሁለት ምድብ ተከፍሎ በአስር ክለቦች መካከል በሀዋሳ ሲደረግ የነበረው የክልል ክለቦች ሻምፒዮና የምድብ ጨዋታዎች ተጠናቀዋል፡፡ ወደ ኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ሁለተኛ ዲቪዚዮን የሚያድጉ ክለቦችን ለመለየት ለመጀመሪያ ጊዜ እየተደረገ ያለው ይህ ውድድር ከቀናቶች በፊት አላፊ ስድስት ቡድኖች ተለይተው የታወቁ ሲሆን የምድብ የመጨረሻ ጨዋታዎች ትላንት በሀዋሳ ግብርና ኮሌጅ ተከናውነው ቀሪዎቹ ሁለት ቡድኖቹምRead More →