በሀዋሳ ከተማ እየተደረገ ባለው የኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና ከሰዓት በተደረጉ አራት ጨዋታዎች ወደ አንደኛ ሊግ ያደጉ ተጨማሪ አራት ቡድኖች ተለይተዋል፡፡ የኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና በሀዋሳ ከተማ ከሐምሌ 18 ጀምሮ በአርባ ስድስት ክለቦች መካከል እየተደረገ ዘልቆ ወደ መገባደጃው ደርሷል፡፡ የምድብ ጨዋታዎች ተጠናቀው በዛሬው ዕለት ወደ አስራ ስድስት ውስጥ የገቡ ቡድኖች ጨዋታቸውንRead More →

በኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና ረፋድ በተደረጉ ጨዋታዎች አራት ክለቦች ወደ አንደኛ ሊግ ማደጋቸውን አረጋግጠዋል፡፡ በሀዋሳ አርቴፊሻል ሜዳ ላይ ሁለት ጨዋታዎች ተደርገዋል። ቀደም ብል ጠዋት 2፡00 ሲል የአማራ ክልሉ ቡሬ ዳሞት ከኦሮሚያው ዱከም ከተማ ተገናኝተው ዱከም ከተማዎች 1ለ0 ረተው ወደ አንደኛ ሊግ ማደጋቸውን አረጋግጠዋል፡፡ ቀጥሎ 4፡00 ሲል ቡሳ ከተማ እና ቦዲቲRead More →

በሀዋሳ ከተማ አስተናጋጅነት ከሀምሌ 19 ጀምሮ እየተደረገ የሚገኘው የኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና ወደ ሁለተኛ ዲቪዚዮን ያለፉ ክለቦችን እያሳወቀ የሚገኝ ሲሆን የምድብ ጨዋታዎችም ሊጠናቀቁ የአንድ ሳምንት መርሐ-ግብር ብቻ ቀርቶታል፡፡ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስተናጋጅነት ለመጀመሪያ ጊዜ የክልል ክለቦች ሻምፒዮና ከሀምሌ 19 ጀምሮ በሀዋሳ ከተማ አስተናጋጅነት እየተደረገ ይገኛል፡፡ በሁለት ምድቦች ተከፍሎ በአስርRead More →

የምድብ ጨዋታዎቹን ያገባደደው የክልል ክለቦች ሻምፒዮና ወደ አንደኛ ሊግ የሚገቡ ቡድኖችን ለመለየት ቅዳሜ የጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ይደረግበታል። የኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና የምድብ ጨዋታዎች ተጠናቀው ወደ አስራ ስድስት ውስጥ የገቡ ክለቦችን በትናንትናው ዕለት መለየቱ ይታወሳል፡፡ አስራ አንድ ምድቦችን ይዞ የተካሄደው ይህ ውድድር ከየምደቡ አንደኛ የሆኑ ክለቦች በቀጥታ በማለፍ ተጋጣሚዎቻቸውን ቀድመው ያወቁRead More →

ወደ ኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ የሚያድጉ እንዲሁም ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ሴቶች ሁለተኛ ዲቪዚዮን ፕሪምየር ሊግ ለመግባት የሚደረገው የኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና የዕጣ ማውጣት መርሐግብር ነገ ውድድሩ በሚደረግበት ሀዋሳ በይፋ ይወጣል፡፡ የ2013 የኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና ውድድር በበርካታ ክለቦች መካከል በሁለቱም ፆታ ከፊታችን ዕሁድ ሐምሌ 18 ጀምሮ በሀዋሳ ከተማ አስተናጋጅነት በይፋ ይጀመራል፡፡Read More →

በኮሮና ቫይረስ ምክንያት በኢትዮጵያ ውስጥ የሚደረጉ የሊግ ውድድሮች ሙሉ ለሙሉ እንዲሰረዝ ተደረገ። በተጨማሪም በቀጣይ ዓመት ኢትዮጵያን በአህጉራዊ ውድድሮች የሚወክል ክለብ እንዳይኖር ተደርጓል። በታህሳስ ወር በቻይና ሁቤይ ከተማ በተከሰተው ኮሮና ቫይረስ ምክንያት በዓለም ላይ የሚደረጉ የሊግ ውድድሮች ቆመዋል። ሊጎችን የሚያስተዳድሩ አካላትም የሊጎቻቸውን ቀጣይ እጣ ፈንታ በማጤን ውሳኔዎችን እየወሰኑ ይገኛሉ። በሃገራችንም የኢትዮጵያRead More →

ታህሳስ 24 የመኪና አደጋ የደረሰባቸው የአዴት ከተማ ተጫዋቾች ወደ መልካም ጤንነት ላይ እየተመለሱ እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል። በአማራ ሊግ የሚሳተፉት አዴት ከተማዎች ታህሳስ 25 ላለባቸው የምድብ የመክፈቻ ጨዋታ ጉዞ ሲያደርጉ የመኪና አደጋ እንደደረሰባቸው ይታወቃል። ሶከር ኢትዮጵያም በሰዓቱ ቡድኑ ከአይከል ወደ ገንደ ውሃ ሲጓዝ በተፈጠረ የመኪና መገልበጥ አደጋ 7 የቡድኑ አባላት ከፍተኛRead More →

ነገ ጨዋታ ለማድረግ በጉዞ ላይ የነበሩት የአዴት ከተማ ተጫዋቾች ረፋድ ላይ አደጋ አጋጥሟቸዋል። በአማራ ክልል ሊግ የሚሳተፉት አዴት ከተማዎች ነገ ላለባቸው የምድብ የመክፈቻ ጨዋታ ነበር ጉዞ ሲያደርጉ የመኪና አደጋ የደረሰባቸው። ትላንት ከአዴት ወደ ገንደ ውሃ ጉዟቸውን የጀመሩት የቡድኑ አባላት ሃይከል (የጭልጋ ወረዳ ዋና ከተማ) ላይ ካደሩ በኋላ ማለዳ ጉዟቸውን ቀጥለዋል።Read More →

በአዳማ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የኢትዮጵያ የክልል ክለቦች ሻምፒዮና ዛሬ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታዎች ተካሂደው መከላከያ እና ሀሳሳ ከተማ ለፍፃሜ የሚያበቃቸውን ድል አስመዝግበዋል። 07:00 መከላከያ ከ ሾኔ ከተማ ያደረጉት የመጀመርያ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ በመደበኛው የጨዋታ ክፍለ ጊዜ 0-0 በሆነ ውጤት በመጠናቀቁ ወደ መለያ ምት አምርተው መከላከያ 4-2 በማሸነፍ ለፍፃሜ ዋንጫ ጨዋታ አልፏል።Read More →

ከሐምሌ 14 ጀምሮ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የክልል ክለቦች ሻምፒዮና ዛሬ የጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ተካሂደው ወደ አንደኛ ሊግ እግረመንገዳቸውንም ወደ ሩብ ፍፃሜ ያለፉ ቡድኖችን ለይቷል። 03:00 በአበበ ቢቂለ ስታዲየም ሐውዜን ከተማ እና ኮረም ከተማ ያደረጉት ጨዋታ በሐውዜን 2-1 አሸናፊነት ተጠናቋል። ውጥረት የተሞላበት ጨዋታ ሆኖ በተጠናቀቀው በዚህ ጨዋታ ጎል በማስቆጠሩ ቀዳሚRead More →