የኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና በወልዲያ አስተናጋጅነት መካሄድ ከጀመረ አንድ ሳምንት አስቆጥሯል፡፡ በቅዳሜ የ7ኛ ቀን ጨዋታዎችም ወደ 2ኛ ዙር ያለፉ ተጨማሪ ክለቦች ተለይተዋል፡፡ ምድብ 5 በዚህ ምድብ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች መርሳ ከተማን ተከትሎ ወደ ተከታዩ ዙር የሚያልፈውን ቡድን ለይቷል፡፡ መልካ ቆሌ ላይ ሻሾጎ ከተማን የገጠመው ሀረማያ ዩኒቨርሲቲ 2-0 በማሸነፍ ምድቡን በሁለተኝነትRead More →

የኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና ከአንድ ቀን እረፍት በኋላ አርብ በ8 ጨዋታዎች ቀጥሎ ሲካሄድ ወደ ሁለተኛው ዙር ያለፉ ተጨማሪ ክለቦችም ታውቀዋል፡፡ ምድብ 1 በዚህ ምድብ የተደረጉት ሁለት ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል፡፡ ያሶ ከተማ ከ የጁ ፍሬ ወልዲያ ፣ ሾኔ ከተማ ከ ኢተያ ከተማ ያለግብ አቻ የተጠናቀቁ ጨዋታዎች ናቸው፡፡ ከምድቡ የጁ ፍሬRead More →

የኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና 5ኛ ቀን ጨዋታዎች ዛሬ ሲካሄዱ የጁ ፍሬ እና ናኖ ሁርቡ ወደ ተከታዩ ዙር ያለፉበትን ውጤት አስመዝግበዋል፡፡ ምድብ 1 የዚህ ምድብ ጨዋታዎች መልካ ቆሌ ላይ ሲደረጉ የጁ ፍሬ ወልዲያ ያሬድ ምስጋናው ባስቆጠረው ጎል ታግዞ ኢተያን 1-0 በማሸነፍ ከወዲሁ ወደ 2ኛው ዙር ማለፉን አረጋግጧል፡፡ በዚሁ ምድብ ቀደም ብለውRead More →

የኢትዮጵያ ክለቦች ሻምፒዮና በዛሬው እለት የ4 ቀን ጨዋታዎችን ሲያስተናግድ መርሳ ከተማ ወደ ተከታዩ ዙር ማለፋቸውን ያረጋገጡበትን ድል አስመዝግዋል፡፡ ምድብ 1 ትላንት ሊካሄዱ የነበሩት የዚህ ምድብ ጨዋታዎች የወልዲያ መምህራን ኮሌጅ በዝናብ ምክንያት ማጫወት ባለመቻሉ ዛሬ ንጋት 12:30 ላይ ነበር የተካሄዱት፡፡ መሐመድ አላሙዲ ስታድየም ላይ ወልዲያ የጁ ፍሬ ሽረ እንዳስላሴ ቢ ንRead More →

በኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና 3ኛ ቀን መርሀ ግብር 6 ጨዋታዎች ሲካሄዱ ሁለት ጨዋታዎች በዝናብ ምክንያት ወደ ነገ ዞረዋል፡፡ ምድብ 1 ዛሬ በወልዲያ መምህራን ኮሌጅ ሊካሄዱ የነበሩ ጨዋታዎች በጣለው ዝናው ምክንያት ሜዳው ለማጫወት ብቁ ባለመሆኑ ወደ ነገ ንጋት 12:30 ተሸጋግረዋል፡፡ በዚህም መሰረት ኢተያ ከተማ ከ ያሶ ከተማ የሚያደርጉት ጨዋታ መልካቆሌ ላይRead More →

የኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና በወልድያ መካሄዱን ቀጥሏል፡፡ በዛሬው እለትም በሶስት ሜዳዎች 8 ጨዋታዎች ተደርገው ሻሾጎ ፣ መርሳ ፣ ሐረር ፖሊስ እና ሺንሺቾ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል፡፡ ምድብ 5 የዚህ ምድብ ጨዋታዎች በአዲሱ ሼህ መሀመድ አላሙዲ ስታድየም ነበር የተካሄዱት፡፡ በ8:00 በተካሄደው የመርሳ ከተማ እና ሀረማያ ዩኒቨርሲቲ ጨዋታ የመርሳ ከተማ ከወልድያ በቅርብ ርቀት በመገኘቷRead More →

የኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና ቅዳሜ በደማቅ የመክፈቻ ስነ–ስርአት ሲጀመር በእለቱም 4 ጨዋታዎች ተከናውነዋል፡፡ የምድብ ለ ጨዋታዎች ረፋዱ ላይ ቢጀመሩም በይፋ የመክፈቻ ስነስርአት የተደረገው ግን በአዲሱ መሀመድ ሁሴን አሊ አላሙዲ ስታድየም ከ7:30 ጀምሮ ነው፡፡ ተወዳዳሪ ክለቦች ራሳቸውን እያስተዋወቁ የማለፍ እና የወልድያ አካባቢ የባህል ውዝዋዜ ቡድን ለእንግዶች ትርኢት በማቅረብ በተጀመረው ፕሮግራም የወልድያRead More →

ወደ ኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ የሚያድጉ ክለቦችን ለመለየት የሚደረገው የክልል ክለቦች ሻምፒዮና በወልድያ አስተናጋጅነት ከነገ አንስቶ እስከ ነሐሴ 9 ይካሄዳል፡፡ በዛሬው እለትም የእጣ ማውጣት ስነስርአት እና የውድድር ደንብ ላይ ውይይት ተካሂዷል፡፡ በወጣው የእጣ ድልድል መሰረት 34 ቡድኖች በ8 ምድቦች ተከፋፍለው ውድድራቸውን ሲያካሂዱ ወደ ሩብ ፍጻሜ የሚያልፉ ክለቦች ወደ 2010 አንደኛ ሊግRead More →

ወደ አንደኛ ሊግ የሚያልፉ ክለቦችን ለመለየት የሚደረገው የኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና በወልድያ ከተማ አስተናጋጅነት ከሐምሌ 22-ነሐሴ 7 ይካሄዳል፡፡ የውድድሩ የእጣ ማውጣት ስነ ስርአት በነገው እለት የሚካሄድ ሲሆን ከ9 ክልሎች እና 2 የከተማ መስተዳድር ውድድሮች የተውጣጡ 34 ክለቦችም በውድድሩ ላይ የሚካፈሉ ይሆናል፡፡ ሆኖም እስካሁን ውድድሩ ላይ እንደሚካፈሉ ማረጋገጫ የሰጡ 19 ክለቦችRead More →

ወደ ብሄራዊ ሊግ የሚያድጉ ክለቦችን ለመለየት በአርባምንጭ ከተማ አስተናጋጅነት ከሐምሌ 21 – ነሐሴ 8 ሲካሄድ የቆየው የኢትዮዽያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና ዛሬ ፍጻሜውን አግኝቷል፡፡ በመዝጊያ ስነስርአቱም የጋሞ ጎፋ ዞን ም/ስራ አስኪያጅ አቶ ተፈራ አባተ የፌዴሬሽኑ ስራ አስፈፃሚ ኢንጅነር ቾል ቤል ፣ የተጂ ከተማ ከንቲባ ታምሩ ካህሳይ የቢሸፍት አውቶሞቲቭ ም/ ስራ አስኪያጅRead More →