ከወልዋሎ ጋር ስኬታማ ጊዜ ማሳለፍ የቻለው ግብ ጠባቂ አዲስ ክለብ አግኝቷል። በ2018 የውድድር ዓመት ስኬታማ ጊዜ…
01 ውድድሮች
ቻምፒዮኖቹ ወሳኝ ተከላካያቸውን ለማቆየት ተስማምተዋል
በዘንድሮ ዓመት አብዛኛውን ጨዋታዎች ለሲዳማ ቡና በመጫወት ያገለገለው ተከላካይ በሻምፒዮኖቹ ቤት ለመቆየት ተስማምቷል። ትናንት የመስመር አጥቂውን…
የወቅቱ የሊጉ ኮከብ ተጫዋች ውሉን ለማራዘም ተስማምቷል
ከሁለት ክለቦች ጋር የሊጉን ዋንጫ ያነሳው የወቅቱ የሊጉ ኮከብ ተጫዋች በሲዳማ ቡና ለመቆየት መስማማቱን አውቀናል። ሲዳማ…
የጦና ንቦቹ የአሰልጣኙን ውል ለማራዘም ተስማምተዋል
ወላይታ ድቻን ከነበረበት የወራጅ ስጋት ያላቀቁትን አሰልጣኝ በቡድኑ ለማቆየት መቃረባቸውን አውቀናል። የዘንድሮ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጅማሯቸው…
ወልዋሎ ዓ/ዩ በአፍሪካ መድረክ በሚኖረው ውድድር እና የሰባ ዓመት ታሪካዊ በዓሉን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጥቷል
👉 “የምንወክለው ሀገራችንን እንደመሆኑ መጠን ሕዝቡና መንግሥት ድጋፍ እንዲያደርግ እንጠይቃለን” አቶ አሮን ሀጎስ 👉 “ወልዋሎን የህዝብ…
ተጠባቂውን ጨዋታ የሚመሩ ዳኞች ታውቀዋል
በነገው ዕለት የሚደረገውን የኢትዮጵያ ዋንጫ የፍጻሜ ጨዋታ የሚመሩ ዳኞች ታውቀዋል። ለ2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ዋንጫ የፍጻሜ ጨዋታ…
ኢትዮ ኤሌክትሪክ የመጨረሻውን ጨዋታ በድል አጠናቋል
ሲዳማ ቡናዎች በኢትዮ ኤሌክትሪክ 1 ለ 0 ከተሸነፉ በኋላ የሻምፒዮንነት ዋንጫውን በይፋ ተረክበዋል። የውድድር ዓመቱ ማጠቃለያ…
ሪፖርት | ወልዋሎ በሊጉ መቆየቱን አረጋገጠ
ቢጫ ለባሾቹ ከፈረሰኞቹ ጋር ጥብ ተጋርተው በመውጣት ለከርሞ በሊጉ መቆየታቸውን ያረጋገጡበትን ውጤት አስመዝግበዋል በሊጉ ለመቆየት ወደ…
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች| ሦስት ክለቦች በሊጉ ያላቸውን ቆይታ ለማስቀጠል የሚፋለሙባቸው ጨዋታዎች !
የሊጉ የመጨረሻ ወራጅ ቡድን ማን ይሆን? በቀጣይ ዓመት በሊጉ ለመቆየት በሶስት ስታዲየሞች የሚደረጉትን ፍልሚያዎች የተመለከቱ የቅድመ-ጨዋታ…

