የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 35ኛ ሳምንት ዛሬ በሚደረጉ ሦስት ጨዋታዎች ፍፃሜውን የሚያገኝ ሲሆን ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎች…
01 ውድድሮች
ሪፖርት | አዞዎቹ እና ዐፄዎቹ ድል ቀንቷቸዋል
አርባምንጭ ከተማ ተከታታይ ሁለተኛ ጨዋታውን በማሸነፍ ደረጃውን ያሸሻለበትን ወሳኝ ድል ሲያሳካ ፋሲል ከነማ ሀዲያ ሆሳዕናን 1ለ0…
ሪፖርት | ነገሌ አርሲ እና አዳማ ከተማ ወሳኝ ድል አስመዝግበዋል
ነገሌ አርሲዎች ሀዋሳ ከተማን 2-1በማሸነፍ በዋንጫ ፉክክር ውስጥ መሆናቸውን ሲያረጋግጡ አዳማ ከተማ ንግድ ባንክን በማሸነፍ ከወራጅ…
መረጃዎች | የ35ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች
የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ35ኛ ሳምንት ዛሬ በሚደረጉ አራት ጨዋታዎች ይቀጥላል። ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል።…
ሪፖርት | ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ መድን ድል ቀንቷቸዋል
ከቀናት ዕረፍት በኋላ ዛሬ ጅማሮውን ባደረገው የ35ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ መቻልን…
ሪፖርት | ሲዳማ ቡና ይበልጥ ወደ ዋንጫው የተቃረበበት ድል አሳክቷል
ሲዳማ ቡና ከመመራት ተነስቶ ኢትዮጵያ ቡናን 2ለ1 በማሸነፍ ለቻምፒዮንነት እጅግ የተቃረበበትን ወሳኝ ሦስት ነጥብ አስመዝግቧል። በፈጣን…
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የ35ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች
በሀገራት የወዳጅነት ጨዋታ ምክንያት ተቋርጦ የቆየው የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ ሦስት ጨዋታዎች ጅማሮን ሲያደርግ…
“ከጠበቅነው በላይ ነው።” አሰልጣኝ ራውዳ ዓሊ
👉 “ከድካም ከረጅም መንገድ ተጉዘው ነው ልጆቻችን የመጡት…” 👉 “ጨዋታው አቅማችንን እንድናይ ለቀጣይ ፕላናችን ብዙ ነገር…
“ማሸነፍ ይገባን ነበር።” አሰልጣኝ ካልሲቶ ፓሱዋ
👉 “ጨዋታው 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ቢጠናቀቅም እኛ ማሸነፍ ይገባን የነበረ ጨዋታ እንደነበረ አስባለሁ።”…
ሪፖርት | የጦና ንቦች እና ሰጎኖቹ አቻ ተለያይተዋል
ወላይታ ድቻን ከነጌሌ አርሲ ያገናኘው የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ34ኛው ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ ግብ ሳይቆጠርበት 0ለ0…

