ኢትዮጵያ መድን ስድስተኛ ተከታታይ ድሉን በማስመዝገብ በአልቀመስ ባይነቱ ቀጥሏል። ሀድያ ሆሳዕናዎች በወልዋሎ ሽንፈት ካስተናገደው ቋሚ አሰላለፍ…
01 ውድድሮች

መረጃዎች | 69ኛ የጨዋታ ቀን
በጨዋታ ሳምንቱ መገባደጃ ዕለት የሚካሄዱ ተጠባቂ መርሐግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እነሆ! ሀዲያ ሆሳዕና ከ መድን የጨዋታ ሳምንቱ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 1-0 መቻል
በምሽቱ መርሃግብር በውጤት አልባ ጉዞ ውስጥ የሰነበቱት ሀዋሳ ከተማዎች በሰንጠረዡ አናት እየተፎካከረ የሚገኘውን መቻልን ከረቱበት ጨዋታ…

ሪፖርት | ሐይቆቹ ከ12 ሳምንታት ጥበቃ በኋላ ከናፈቃቸው ድል ጋር ታርቀዋል
ሐይቆቹ በዓሊ ሱሌይማን ግሩም የቅጣት ምት ጎል መቻልን 1ለ0 በመርታት ወሳኝ ሦስት ነጥብ አሳክተዋል። መቻል ባሳለፍነው…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ 1-1 ወልዋሎ ዓ.ዩ
👉”ቀላል የሚባል ጨዋታ የለም ሁሉም ጨዋታ ትኩረት ይፈልጋል።” – አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ 👉”ቡድናችን ከጨዋታ ጨዋታ እየተሻሻለ…

ሪፖርት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ አቻ ተለያይተዋል
ፍቃዱ ዓለሙ እና ዳዋ ሆቴሳ በውድድር ዓመቱ የመጀመሪያ ጎላቸውን ባስቆጠሩበት ጨዋታ ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ወልዋሎ ዓዲግራት…

መረጃዎች | 68ኛ የጨዋታ ቀን
በ17ኛው ሳምንት ሦስተኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ መርሐግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከ ወልዋሎ ዓ.ዩ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ ቡና 3-1 ባህር ዳር ከተማ
ተጠባቂው ጨዋታ በኢትዮጵያ ቡና የበላይነት መጠናቀቁን ተከትሎ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ ለሶከር ኢትዮጵያ ሰጥተዋል። አሰልጣኝ…

ሪፖርት | ቡናማዎች ዳግም ወደ ድል ተመልሰዋል
በምሽቱ ተጠባቂ መርሃግብር ቡናማዎች የጣናውን ሞገድ በመርታት ዳግም ወደ ድል መመለስ ችለዋል። ኢትዮጵያ ቡና በ16ኛው ሳምንት…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 0-2 ቅዱስ ጊዮርጊስ
👉 “ተጫዋቾችን ወደኋላ አፈግፍገው መጫወታቸው ለተጋጣሚ ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል።” አሰልጣኝ ያሬድ ገመቹ 👉 “በሸገር ደርቢ ጥሩ…