ፈረሰኞቹ በሁለተኛው አጋማሽ በተቆጠሩ ሁለት ግቦች ታግዘው ወላይታ ድቻን 2-0 በማሸነፍ ወደ ድል ተመልሰዋል። ወላይታ ድቻ…
01 ውድድሮች

መረጃዎች | 67ኛ የጨዋታ ቀን
በ17ኛው ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ መርሐግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እነሆ! ወላይታ ድቻ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ የጦና…

የአሰልጣኞች አስተያየት | አዳማ ከተማ 0-2 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
”አጋጣሚዎችን የማትጠቀም ከሆነ እንደዚህ ዋጋ ትከፍላለህ።” አሰልጣኝ አብዲ ቡሊ ”በስተመጨረሻ ሰዓት ደግሞ ይሄንን ድል በማድረጋችን ስሜቱ…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከአዳማ ከተማ ወሳኝ ሦስት ነጥብ ወስዷል
በምሽቱ መርሃግብር ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች በተቆጠሩ ግቦች አዳማ ከተማን በመርታት ከወራጅ ቀጠናው አንሰራርተዋል። በመጨረሻ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መቐለ 70 እንደርታ 2-2 አርባምንጭ ከተማ
“ጨዋታውን በመጀመሪያው አጋማሽ መጨረስ ይገባን ነበር።” አሰልጣኝ ዳንኤል ፀሐዬ “በዳኞች በኩል ኃይል የተቀላቀለበትን ጨዋታ ለመቆጣጠር የተደረገው…

ሪፖርት | ምዓም አናብስት እና አዞዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል
የጨዋታ ሳምንቱ መክፈቻ መርሐግብር በአቻ ውጤት ተጠናቋል። መቐለ 70 እንደርታዎች አዳማ ከተማን ካሸነፈው ቋሚ አሰላለፍ ሶፎንያስ…

መረጃዎች | 66ኛ የጨዋታ ቀን
የ17ኛ ሳምንት ነገ በሚደረጉ ጨዋታዎች ጅማሮውን ያደርጋል፤ መርሀ-ግብሮቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። መቐለ 70 እንደርታ ከ…

“በዚህ ዓመት ከመቼውም ዓመት ከፍተኛ የሆነ የገንዘብ ሽልማት ይኖራል” አቶ ክፍሌ ሰይፈ
የሊጉ ሁለተኛ ዙር የዕጣ ማውጣት መርሐ-ግብር ላይ የሊጉ አክሲዮን ማህበር ስለ ሽልማት ምን ተናገሩ። የ2017 የኢትዮጵያ…

የሊጉ የሁለተኛው ዙር ጨዋታዎች የትኛው ከተማ ይካሄድ ይሆን ?
አንደኛው ዙር ሊጠናቀቅ የሦስት ሳምንታት ጨዋታዎች የቀሩት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ቀጣይ ሁለተኛው ዙር በየትኛው ከተማ እንደሚካሄድ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 0-2 ኢትዮ ኤሌክትሪክ
“አስበን የምንመጣውን ሜዳ ላይ እያገኘነው አይደለም።” አሰልጣኝ አዲሴ ካሳ “ጨዋታው በጠቅላላ ከምለው በላይ በጣም ጥሩ ነበር።”…