የጨዋታ ሳምንቱ ተጠባቂ ፍልምያ ጨምሮ በ16ኛው ሳምንት ሦስተኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ መርሀ-ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል።…
01 ውድድሮች

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ መድን 1-0 ኢትዮጵያ ቡና
”በማንኛውም ሰዓት ለማግባት ነው ጥረት ምናደርገው” አሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይለ ”ጥድፊያዎች ችኮላዎች አሉ እሱን ማስተካከል አለብን” አሰልጣኝ…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን በአስደናቂ ግስጋሴው ቀጥሏል
የአቡበከር ሳኒ የ84ኛ ደቂቃ ግብ ኢትዮጵያ መድንን አምስተኛ ተከታታይ ድላቸውን አስጨብጣለች። ኢትዮጵያ መድን በመጨረሻው የጨዋታ ሳምንት…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መቐለ 70 እንደርታ 2-0 አዳማ ከተማ
”በዚህ ሊግ ቀላል ነው የሚባል ጨዋታ የለም” አሰልጣኝ ዳንኤል ፀሐዬ ”ሜዳው ኳስን ተቆጣጥሮ ለመጫወት ከባድ ሆኖብናል”…

ሪፖርት | ምዓም አናብስቶች ተከታታይ ድል አስመዝግበዋል
ምዓም አናብስቶች በሁለቱም አጋማሽ ባስቆጠሩት ሁለት ግቦች አዳማ ከተማን በመርታት ተከታታይ ድል ተጎናፅፈዋል። መቐለ 70 እንደርታ…

መረጃዎች | 63ኛ የጨዋታ ቀን
በ16ኛው ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ መርሐብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል። መቐለ 70 እንደርታ ከ አዳማ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1-1 ስሑል ሽረ
👉”ጨዋታውን በፈለግነው መንገድ አስኪደነዋል ብዬ አስባለሁ።” – አሰልጣኝ በጸሎት ልዑልሰገድ 👉”በሁለቱም አጋማሾች ከተጋጣሚያችን በተሻለ የግብ ዕድሎችን…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ስሑል ሽረ ነጥብ ተጋርተዋል
ሁለቱንም ከሽንፈት የተመለሱ ቡድኖችን ያገናኘው የምሽቱ ጨዋታ ያለ አሸናፊ ተጠናቋል። ኢትዮጵያ ንግድ ባንኮች በ15ኛው ሳምንት ከሀዲያ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | አርባምንጭ ከተማ 2-1 ወላይታ ድቻ
“በሁሉም እግርኳሳዊ መመዘኛዎች የበላይነት ወስደናል።” አሰልጣኝ በረከት ደሙ “ውጤት በማስጠበቁ ረገድ የልምድ ማነስ ችግር አለ።” አሰልጣኝ…

ሪፖርት | አዞዎቹ ከመመራት ተነስተው ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል
አዞዎቹ በአህመድ ሁሴን ሁለተኛ አጋማሽ ሁለት ግቦች ታጅበው ወላይታ ድቻን ከመመራት ተነስተው በማሸነፍ ሦስተኛ ተከታታይ ድላቸውን…