ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች| የ28ኛ ሳምንት የሦስተኛ ቀን ጨዋታዎች

የ28ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የሦስተኛ ቀን ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች ! ባህርዳር ከተማ ከ ሸገር…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡና መሪነቱ ሲያጠናክር ተከታዮቹ ነጥብ ተጋርተዋል

ሲዳማ ቡናዎች በአቤል ያለው ሁለት ግቦች ድሬዳዋ ከተማን ሲያሸንፉ መቻል እና ሀዋሳ ከተማ ያለ ግብ ተለያይተዋል።…

ሪፖርት| ሁለት ሁለት ጎሎች በተቆጠሩባቸው ሁለት ጨዋታዎች የአቻ ውጤት ተመዝግበዋል

የአዲስ አበባ ስታዲየም የመሮጫ ትራክ ከተሰራ በኋላ በውብ ገፅታ በተመለሰው ሜዳ የተደረጉት የኢትዮጵያ ቡና እና አርባምንጭ…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች| የ28ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች

28ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ አራት መርሐ-ግብሮች ይቀጥላል፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል…

ሪፖርት | የደረጃ ሰንጠረዡ ግርጌ ላይ የሚገኙት ሁለቱ ቡድኖች ድል ቀንቷቸዋል

ምዓም አናብስት በአራት ደቃቃ ውስጥ ባስቆጠሯቸው ሶስት ግቦች ፋሲል ከነማን ሲያሸንፉ ቢጫ ለባሾቹ በበኩላቸው ንግድ ባንክን…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች| የ28ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች

28ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይጀመራል፤ ጨዋታዎቹ የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል።…

ሪፖርት| መቻል ተከታታይ ድል ሲያሳካ ሀዋሳ ከተማና ሽረ ምድረ ገነት ነጥብ ተጋርተዋል

በ27ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ሳቢ ያልነበረው የሀዋሳ ከተማና ምድረ ገነት ሽረ ጨዋታ ያለ ግብ ሲጠናቀቅ በምሽቱ…

ሪፖርት| ኢትዮጵያ መድን እና ባህር ዳር ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል

የጣና ሞገዶቹ በአደም አባስ የመጨረሻ ደቂቃ ግብ ከኢትዮጵያ መድን ጋር 1-1 ተለያዩ በሁለቱም ቡድኖች በኩል ተመጣጣኝ…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የ27ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች

የ27ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች ! ኢትዮጵያ መድን ከ ባሕር…

ሪፖርት | መሪው ሲዳማ ቡና እና ፋሲል ከነማ ድል ቀንቷቸዋል

ሲዳማ ቡናዎች በአቤል ያለው ግብ እንዲሁም ፋሲል ከነማዎች በታምራት ኢያሱ ግብ ተጋጣሚዎቻቸውን ማሸነፍ ችለዋል። ኢትዮጵያ ንግድ…