ኢትዮጵያ መድን ከአማካዩ ጋር ተለያየ

የዓምናው የሊጉ አሸናፊ ኢትዮጵያ መድን ከአማካዩ ጋር መለያየቱ ታውቋል። ከባለፈው ዓመት ከነበረው ጠንካራ ስብስባቸው በርከት ያሉ…

ቡናማዎቹ ከተጫዋቾቻቸው ጋር ሊለያዩ ነው

በአሰልጣኝ ሳምሶን አየለ የሚሰለጥነው ኢትዮጵያ ቡና ከአራት ተጫዋቾቹ ጋር ለመለያየት ተቃርቧል። ኢትዮጵያ ቡና የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ…

ሪፖርት| ነብሮቹ ከፍተኛ የደረጃ መሻሻል ያስገኘላቸው ወሳኝ ድል ተጎናፀፉ

በ16ኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ ሀድያ ሆሳዕና በሱራፌል ተመስገን ብቸኛ ግብ ፋሲል ከነማን አሸነፈ   ፋሲል ከነማ…

ሪፖርት | ቡናማዎቹ ደረጃቸውን ያሻሻሉበትን ወሳኝ ድል ተጎናጽፈዋል

በመጨረሻ ቀን አዳማ ላይ በተደረገ ብቸኛ ጨዋታ ቡናማዎቹ ወላይታ ድቻን 1ለ0 በማሸነፍ የመጀመሪያውን ዙር አጠናቀዋል። ኢትዮጵያ…

ሪፖርት | አዞዎቹ እና ብርቱካናማዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል

አርባምንጭ ከተማ እና ድሬዳዋ ከተማ የመጀመሪያውን ዙር በአቻ ውጤት አጠናቀቁ አዞዎቹ እና ብርቱካናማዎቹ ያገናኘው በአዲስ አበባ…

መረጃዎች | የ19ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች

የመጀመሪያው ዙር የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከተስተካካይ ጨዋታ ውጪ ዛሬ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይጠናቀቃል፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ…

ሪፖርት| ሰጎኖቹ ድል ሲያደርጉ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል

ኢትዮጵያ ንግድ ባንኮች ከሁለት ለባዶ መመራት ተነስተው ከባህር ዳር ከተማ ጋር ነጥብ ሲጋሩ ነገሌ አርሲዎች ወሳኝ…

ሪፖርት| አዲስ አበባ የተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀቁ

ኢትዮጵያ መድን እና ፋሲል ከነማ 0 ለ 0 ሲለያዩ የፈረሰኞቹን እና ቢጫ ለባሾቹ ጨዋታ 1ለ1 ተጠናቋል…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች| የ19ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች

19ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬም ቀጥለው ሲካሄዱ፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል ኢትዮጵያ መድን…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡናዎች ነጥብ ሲጥሉ ሐይቆቹ ከመሪው ጋር በነጥብ የተስተካከሉበትን ድል ተቀዳጅተዋል

ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ሲዳማ ቡና ያለግብ ሲለያዩ ሀዋሳዎች አዳማን 2ለ0 በማሸነፍ በግብ ክፍያ ተበልጠው ሁለተኛ ደረጃ…