የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራር እና ሥነ-ስርዓት ኮሚቴ በ27ኛ ሳምንት የታዩ የዲሲፕሊን ግድፈቶች ላይ ውሳኔዎችን አስተላልፏል። የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራር እና ሥነ-ስርዓት ኮሚቴ የ27ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በተመለከተ ከትናንት በስትያ ባደረገው ስብሰባ ከዳኞች እና ከታዛቢዎች የቀረቡለትን ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ሪፖርቶች ከመረመረ በኋላ ውጤት በማፅደቅ የተለያዩ ውሳኔዎችን ሰጥቷል። በክለቦች ደረጃ በታዩRead More →

ድሬዳዋ ከተማ በተጫዋቹ በቀረበበት አቤቱታ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የዲሲፕሊን ኮሚቴ ውሳኔ አስተላልፏል። በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ እየተሳተፈ የሚገኘው ድሬዳዋ ከተማ የዘንድሮ ውድድር ዓመት ከመጀመሩ በፊት ከአራት ተጫዋቾቹ ጋር ለመለያየት ድርድር ተቀምጦ እንደነበር ይታወሳል። ከአራቱ ተጫዋቾች መካከል አንዱ የሆነው አማካዩ ዳንኤል ኃይሉ በድርድሩ ሳይስማማ ቀርቶ ጉዳዩን ወደ ኢትዮጵያ እግርኳስ ፌደሬሽን ዲሲፕሊንRead More →

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የምስል መብት ባለቤት የሆነው ሱፐር ስፖርት የቀጥታ ስርጭት ለማስተላለፍ የሚመለስበት ጊዜ ታውቋል። ከ2013 ጀምሮ የሀገራችንን ከፍተኛ የሊግ እርከን ውድድር በቀጥታ እያስተላለፈ የሚገኘው ሱፐር ስፖርት ዘንድሮ ከ24ኛ ሳምንት የሊጉ ጨዋታዎች በኋላ ጨዋታዎች እያሳየ እንደማይገኝ ይታወቃል። የሊጉ ውድድር በ28ኛ ሳምንት በአዳማ ከተማ አዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም ሲቀጥልRead More →

“ውጤቱ አደጋ ለደረሰባቸው ደጋፊዎቻችን መታሰቢያ ይሁንልን” ደግአረግ ይግዛው “በመጀመርያው አጋማሽ የሰራናቸው ስህተቶች ውጤቱን እንዳናገኝ አድርጎናል” ፋሲል ተካልኝ ደግአረግ ይግዛው – ባህር ዳር ከተማ ስለ ጨዋታው ጨዋታው ጥሩ ነበር። ጨዋታው በመጀመርያው አጋማሽ ለመጨረስ ስራዎች ሰርተናል። የፉዐድ አስገዳጅ ቅያሪም ትንሽ በማጥቃቱ እንድንቀንስ አድርጎናል ፤ በተረፈ ግን ከሽንፈት ነው የመጣነው። መድንም እየተጠጋ ነውRead More →

ጠንካራ ፉክክርን ያስመለከተን የባህርዳር ከተማ እና መቻል ጨዋታ በመጨረሻም በባህርዳር ከተማ 3ለ2 አሸናፊነት ተጠናቋል። መቻሎች በመጨረሻ ደቂቃ ጎል ከሀዋሳ ጋር ነጥብ በተጋሩበት ጨዋታ ከተጠቀሙት አሰላለፍ በሁለቱ ላይ ለውጥ አድርገዋል። ሳሙኤል ሳሊሶ እና ግርማ ዲሳሳን በበረከት ደስታ እና ከነዐን ማርክነህ ሲተኳቸው በ25ኛው ሳምንት ጨዋታ ባህርዳሮች በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ከገጠመው ስብስባቸው አደምRead More →

“ሥራው የተበላሸው የመጀመሪያው ምልመላ ላይ ነው።” – አሰልጣኝ ቅጣው ሙሉ “በቀጣይ አዳማ ላይ ለሚኖረን ቆይታ ይህ ትልቅ የሞራል ስንቅ ይሆነናል።” – አሰልጣኝ ያሬድ ገመቹ አሰልጣኝ ቅጣው ሙሉ – ኢትዮ ኤሌክትሪክ ስለ ጨዋታው… “እንቅስቃሴው በሁለቱም ቡድኖች በኩል ጥሩ ነበር። መጀመሪያ ግብ አስቆጠሩብን የገባው ጎልም አላስፈላጊ ነው ፤ ጥፋት ተሠርቶ ነበር። ከዛRead More →

ሀድያ ሆሳዕና ኢትዮ ኤሌክትሪክን 2ለ1 በመርታት በደረጃ ሰንጠረዡ አራተኛ ላይ ተቀምጦ የሀዋሳ ቆይታውን አጠናቋል። ሀድያ ሆሳዕና ከኢትዮጵያ ቡናው ሽንፈቱ በሦስት ተጫዋች ላይ ለውጥ አድርጎ ገብቷል። ፔፕ ሰይዶን በያሬድ በቀለ ፣ዳግም በቀለን በሔኖክ አርፊጮ ፣ ዘካሪያስ ፍቅሬን በባዬ ገዛኸኝ ሲተካ በአርባምንጭ ከተርታው ስብስባቸው ኤሌክትሪኮች ደግሞ ዮናስ ሰለሞንን በሚኪያስ መኮንን በብቸኝነት የተኩበትRead More →

በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ27ኛ ሳምንት መገባደጃ ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርቧል። ሀድያ ሆሳዕና ከ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ሀድያ ሆሳዕና እና መውረዱን ያረጋገጠው እና የአሰልጣኝ ለውጥ ያደረገው ኢትዮ ኤሌክትሪክ የሚያደርጉት ጨዋታ 7:00 ላይ ይጀመራል። ባለፉት አምስት ጨዋታዎች ሁለት አቻ ፤ ሁለት ሽንፈትና አንድ ድል አስመዝግበው ሠላሳ ስድስት ነጥቦች የሰበሰቡት ሀድያዎችRead More →

“ወራጁን እንኳን አሁን ሳይሆን በመጨረሻው ቀን ነው የሚለየው ብዬ አስባለሁ” አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ “ከታች የመጣ ነው ፣ ስሜቱን እረዳዋለሁ ፣ ግን ምንም እስካልሰራ ድረስ ከቡድኑ ማንም አይበልጥም” አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ ወልቂጤ ከተማ እና ፋሲል ከነማ የሀዋሳ የመጨረሻ ጨዋታቸውን ያለ ጎል ከፈፀሙ በኋላ አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ቆይታ ነበራቸው። አሰልጣኝ ገብረክርስቶስRead More →

የወልቂጤ እና ፋሲል የዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታ 0ለ0 በሆነ ውጤት ፍፃሜን አግኝቷል። ወልቂጤ ከተማ ድል ካደረጉበት የመድኑ ጨዋታቸው ቅያሪ ሳያደርጉ ሲገቡ በአንፃሩ ከድሬዳዋው ሽንፈታቸው ፋሲሎች የሁለት ተጫዋቾች ለውጥ አድርገዋል። በለውጡም አስቻለው ታመነን በዓለምብርሀን ይግዛው ፣ ሀብታሙ ገዛኸኝን በዱላ ሙላቱ ተክተዋል። ጨዋታው ከመጀመሩ በፊት የዕለቱ ዋና ዳኛ ተካልኝ ለማ ፋሲሎች ያደረጉት መለያRead More →