ኢትዮጵያ መድን ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ

በፕሪምየር ሊጉ ለመቆየት በሁለተኛው ዙር የዝውውር መስኮት በንቃት የተሳተፈው ኢትዮጵያ መድን ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈርሟል። በፕሪምየር ሊጉ…

ሻሸመኔ ከተማ ብሩንዲያዊ የመስመር ተጫዋች አስፈርሟል

ሻሸመኔ ከተማ የብሩንዲ ዜግነት ያለውን የመስመር አጥቂ ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል። በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ላይ እየተወዳደረ የሚገኘው…

ሪፖርት | አራት ግቦችን እና ሁለት ቀይ ካርዶችን ያስመለከተን ድራማዊው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተፈፅሟል

በሁለተኛው አጋማሽ ጠንካራ ፉክክርን ያስመለከተን የወላይታ ድቻ እና ኢትዮጵያ መድን ጨዋታ በርካታ ክስተቶችን ታጅቦ በሁለት አቻ…

ሪፖርት | ዐፄዎቹ ወደ መሪዎቹ ሊጠጉበት የሚችሉበትን ዕድል ሳይጠቀሙበት ቀርተዋል

አራት ግቦች በተቆጠሩበት ጨዋታ ፋሲል ከነማ እና ሲዳማ ቡና አቻ ተለያይተዋል። በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር ፋሲል ከነማ…

መቻል ቶጓዊ አጥቂ አስፈርሟል

በዋንጫ ፉክክር ውስጥ የሚገኘው መቻል ከናይጀሪያዊው አጥቂ ጋር በመለያየት በምትኩ ቶጓዊ አጥቂ ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል። በአሠልጣኝ…

መረጃዎች| 73ኛ የጨዋታ ቀን

የሊጉ 18ኛ ሳምንት ማሳረጊያ በሆኑት ሁለት ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን ነጥቦች አሰናድተናል። ፋሲል ከነማ ከ ሲዳማ ቡና…

ሪፖርት| ማራኪ ያልነበረው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቀቀ

የሀድያ ሆሳዕናና ወልቂጤ ከተማ ጨዋታ በሳምንቱ የተመዘገበ የመጀመርያ የአቻ ውጤት ሆኗል። ወልቂጤዎች ከሲዳማ ቡና ጋር አቻ…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ የሊጉን አናት ተቆናጠዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአማኑኤል ኤርቦ ሁለት ጎሎች ሻሸመኔ ከተማን 2ለ0 በመርታት የደረጃ ሰንጠረዡ መሪ ሆኗል። ሻሸመኔ ከተማ…

መረጃዎች | 72ኛ የጨዋታ ቀን

em>በ18ኛ ሳምንት ሶስተኛ የጨዋታ ዕለት የሚደረጉ ሁለት መርሃግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች በተከታዩ መልኩ አቅርበናል። ሻሸመኔ ከተማ ከ…

ሪፖርት | ተጠባቂው ጨዋታ መቻልን ሦስት ነጥብ አሸምቷል

የሊጉን መሪዎች ባገናኘው የምሽቱ ጨዋታ መቻል ከሁለት ተከታታይ ሽንፈቶች በኋላ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን 2ለ0 በመርታት ወደ…