የኢትዮጵያ ዋንጫ | የጦና ንቦቹ ለተከታታይ ዓመት የፍፃሜ ተፋላሚ መሆናቸውን አረጋገጡ

በኢትዮጵያ ዋንጫ የግማሽ ፍፃሜ መርሃግብር ሸገር ከተማን የገጠመው ወላይታ ድቻ 2ለ0 በመርታት ለሁለተኛ ተከታታይ ዓመት የፍፃሜ…

ሪፖርት | ሐይቆቹ እጅግ ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል

ሀዋሳ ከተማዎች ከመመራት ተነስተው በኤርትራዊው ዓሊ ሱሌይማን ግቦች ታግዘው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን 2-1 በማሸነፍ በውድድር ዓመቱ…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን ወሳኝ ድል አሳክቷል

በመሐመድ አበራ ሁለት ጎሎች ኢትዮ ኤሌክትሪክን የረቱት ኢትዮጵያ መድኖች ሊጉን በአስራ አንድ ነጥብ ልዮነት እንዲመሩ አስችሏቸዋል።…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ ምዓም አናብስትን በሰፊ ጎል ልዩነት ረተዋል

በመጀመሪያው አጋማሽ 5 ጎል ባስመለከተን ጨዋታ ባህር ዳር ከተማዎች  መቐለ 70 እንደርታን 4-1 በሆነ ውጤት አሸንፈዋል።…

ሪፖርት | ብርቱካናማዎቹ ወሳኝ ድል አሳክተዋል

ድሬዳዋ ከተማ በአሥራት ቱንጆ ብቸኛ ጎል ፋሲል ከነማን 1ለ0 አሸንፎ ከወራጅ ቀጠናው ያለውን ልዩነት ወደ አምስት…

ሪፖርት | ጦሩ ሦስተኛ ተከታታይ ድሉን አስመዝግቧል

መቻሎች ሽመልስ በቀለ በሁለቱም አጋማሽ ባስቆጠራቸው ሁለት ግቦች ታጅበው አዳማ ከተማን 2ለ0 ረተዋል። አዳማ ከተማ በ25ኛው…

ሪፖርት | የበዓል ምሽት ጨዋታው ያለ ጎል ተጠናቋል

በሀያ ስድስተኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን የምሽት ጨዋታ አርባምንጭ ከተማን ከስሑል ሽረ አገናኝቶ ጨዋታው ያለ ጎል ተገባዷል።…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡና ሦስተኛ ተከታታይ ድሉን አሳክቷል

ፍቅረየሱስ ተወልደብርሃን በተከታታይ ሦስት ጨዋታዎች ባስቆጠራቸው ግቦች ሲዳማ ቡና ሦስተኛውን ተከታታይ የ1ለ0 ድል ኢትዮጵያ ቡናን በማሸነፍ…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ ከ8 ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲን 3-1 በማሸነፍ ከስምንት ጨዋታዎች በኋላ ወደ ድል የተመለሰበትን ውጤት አስመዝግቧል። በኢዮብ…

ሪፖርት | ነብሮቹ ከስድስት ጨዋታዎች በኋላ ድል አሳክተዋል

በሳምንቱ የመጀመሪያ መርሐግብር ሀዲያ ሆሳዕና ወላይታ ድቻን 3ለ1 አሸንፏል። 09፡00 ሲል በዋና ዳኛ ባሕሩ ተካ መሪነት…