ሪፖርት | ሀዋሳ ከተማ ተከታታይ ድል አስመዝግቧል

17 ዒላማቸውን የጠበቁ ሙከራዎች በተደረጉበት ጨዋታ አባካኝ ሆነው ያመሹት ኃይቆቹ ሀምበርቾን 2-0 ረተዋል። በምሽቱ መርሐግብር ሀዋሳ…

ሪፖርት | ነብሮቹ የድል ረሃባቸውን አስታግሰዋል

ሀድያ ሆሳዕና በዳዋ ሆቴሳ ብቸኛ ጎል ከአራት ተከታታይ የአቻ ውጤቶች በኋላ ባህርዳር ከተማን 1ለ0 በመርታት ወደ…

መረጃዎች | 55ኛ የጨዋታ ቀን

ዛሬ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች የጀመረው 14ኛ ሳምንት ነገም ሲቀጥል በነገው ዕለት የሚካሄዱትን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች…

ሪፖርት | ቡናማዎቹ መቻልን ረምርመውታል

በሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡናዎች አራት ግቦችን በማስቆጠር በግብ ተንበሽብሸው መቻልን 4ለ0 ረተዋል። በምሽቱ መርሐግብር መቻል…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡና በጭማሪ ደቂቃ ጎል ጣፋጭ ድልን ተጎናፅፏል

ሲዳማ ቡና ከተከታታይ ሁለት ሽንፈቶች በኋላ በጭማሪ ደቂቃ ግብ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን 2ለ1 በመርታት ወሳኝ ድልን…

ሪፖርት | የ17 ዓመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን አሸንፏል

በሴቶች ከ17 ዓመት በታች የዓለም ዋንጫ ሁለተኛ ዙር ማጣርያ የመጀመሪያ ጨዋታ ኢትዮጵያ ደቡብ አፍሪካን 3ለ0 ረታለች።…

ሪፖርት | ዐፄዎቹ ከሁለት ጨዋታዎች በኋላ ወደ ድል ተመልሰዋል

ፋሲል ከነማ ደረጃቸውን ያሻሻሉበትን ድል ሻሸመኔ ከተማን 2ለ0 በመርታት አስመዝግበዋል። ፋሲል ከነማ ከመቻል ጋር ያለ ጎል…

ሪፖርት | ሀይቆቹ ድል አድርገዋል

ሀዋሳ ከተማዎች በዓሊ ሱሌይማን እና አዲሱ አቱላ ግቦች የውድድር ዓመቱ አራተኛ ድላቸውን አስመዝግበዋል። ወልቂጤ ከተማዎች በመጨረሻው…

ሪፖርት | አዳማ ወሳኝ የሆነ ተከታታይ ድል አስመዝግቧል

በምሽቱ ጨዋታ የጣና ሞገዶቹን የገጠሙት አዳማዎች 2ለ1 በማሸነፍ ተከታታይ ድል አሳክተዋል። በምሽቱ መርሐግብር ባህር ዳር ከተማ…

ሪፖርት | መቻል የሊጉን መሪነት ተረክቧል

መቻል ከቆሙ ኳሶች ባገኟቸው ጎሎች ሲዳማ ቡናን 2ለ1 በመርታት የዓመቱ ዘጠነኛ ድላቸውን በማግኘት የሊጉ አናት ላይ…