ሪፖርት | መቻል የሊጉን መሪነት ተረክቧል

መቻል ከቆሙ ኳሶች ባገኟቸው ጎሎች ሲዳማ ቡናን 2ለ1 በመርታት የዓመቱ ዘጠነኛ ድላቸውን በማግኘት የሊጉ አናት ላይ…

ሪፖርት | አንተነህ ተፈራ ዛሬም ለቡናማዎቹ ሦስት ነጥብን አስገኝቷል

ኢትዮጵያ ቡና ስድስተኛ ድል ፣ ኢትዮጵያ መድን ሰባተኛ ሽንፈት ባገኙበት ጨዋታ ቡናማዎቹ በአንተነህ ተፈራ ሀትሪክ ታግዘው…

ሪፖርት | ነብሮቹ እና ብርቱካናማዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል

በርከት ያሉ የግብ ዕድሎች ያልተፈጠሩበት የሀዲያ ሆሳዕና እና የድሬዳዋ ከተማ ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል። በዕለቱ ቀዳሚ…

መረጃዎች | 51ኛ የጨዋታ ቀን

የ13ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ ቀጥሎ ይካሄዳል፤ በሁለተኛው የጨዋታ ቀን የሚካሄዱ ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ የሊጉን መሪ ረተዋል

በምሽቱ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ የሊጉን መሪ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን 3-0 በመርታት የዓመቱን ሰባተኛ ድልን አሳክቷል። ኢትዮጵያ…

ሪፖርት | የጦና ንቦቹ ደረጃቸውን ያሻሻሉበት ድል አስመዘገቡ

የቢንያም ፍቅሬ ብቸኛ ግብ የጦና ንቦቹን ሦስት ነጥብ አስጨብጣለች። ወላይታ ድቻዎች ባለፈው ሳምንት ከሆሳዕና ጋር አቻ…

ሪፖርት | ነብሮቹ 8ኛ የአቻ ውጤታቸውን አስመዝግበዋል

በሣምንቱ የመጨረሻ መርሐግብር ሀዲያ ሆሳዕና እና ወላይታ ድቻ 1-1 ተለያይተዋል። በምሽቱ መርሐግብር ሀዲያ ሆሳዕና እና ወላይታ…

ሪፖርት | ቡናማዎቹ ከተከታታይ ሁለት ጨዋታዎች በኋላ ወደ ድል ተመልሰዋል

ኢትዮጵያ ቡና በአንተነህ ተፈራ ብቸኛ ጎል ወልቂጤ ከተማን 1ለ0 በመርታት የውድድር ዘመኑ አምስተኛ ድሉን አግኝቷል። በአስራ…

ሪፖርት | ሀምበርቾ በፕሪምየር ሊግ ታሪክ የመጀመሪያ ድሉን አሳክቷል

በምሽቱ መርሐግብር ሲዳማ ቡናን የገጠሙት ሀምበርቾዎች በበረከት ወንድሙ ግቦች 2-0 በማሸነፍ በውድድር ዓመቱ የመጀመሪያ ድላቸውን አሳክተዋል።…

ሪፖርት | ድሬዳዋ ሦስት ነጥብን ከሦስት ጎል ጋር ከቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ሸምቷል

አሰልጣኛቸውን ያሰናበቱት ብርቱካናማዎቹ በመጀመሪያ አጋማሽ ባስቆጠሯቸው ግቦች 3-0 በሆነ ውጤት ፈረሰኞቹን በመርታት የዓመቱ አራተኛ ድላቸውን አሳክተዋል።…