ሪፖርት | አዞዎቹ ደረጃቸውን ያሻሻሉበት ድል አስመዝግበዋል

አርባምንጭ ከተማን ከ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ያገናኘው የሳምንቱ የመጨረሻ መርሐግብር በአርባምንጭ አሸናፊነት ተጠናቋል። በኢዮብ ሰንደቁ የሳምንቱ መርሐግብር…

ሪፖርት | ተጠባቂው ጨዋታ በኢትዮጵያ ቡና አሸናፊነት ተጠናቋል

ቡናማዎቹ በአንተነህ ተፈራ ብቸኛ ግብ ታግዘው መቻልን 1-0 በማሸነፍ ከመሪዎቹ ያላቸውን የነጥብ ልዩነት አጥብበዋል። በኢዮብ ሰንደቁ…

ሪፖርት | የባህር ዳር ከተማ እና የስሑል ሽረ ጨዋታ ያለ ጎል ተፈፅሟል

የ23ኛ ሳምንት የሦስተኛ ቀን ውሎ ባህር ዳር ከተማን ከስሑል ሽረ ያገናኘው ጨዋታ ያለ ጎል በአቻ ውጤት…

ሪፖርት |  ኢትዮጵያ መድን መሪነቱን ያጠናከረበትን ድል አስመዝግቧል

ኢትዮጵያ መድን ሀዋሳ ከተማን 2ለ1 በማሸነፍ መሪነቱን ማጠናከር ችሏል። በኢዮብ ሰንደቁ ምሽት 12 ሰዓት ሲል በሀዋሳ…

ሪፖርት | የጦና ንቦቹ ወደ ሁለተኛ ደረጃ ከፍ ያሉበትን ድል ተቀዳጅተዋል

ወላይታ ድቻ በፍጹም ግርማ ብቸኛ ግብ ለአራተኛ ተከታታይ ጨዋታ 1-0 በማሸነፍ ወደ ሁለተኛ ደረጃ ከፍ ብሏል።…

ሪፖርት | ዐፄዎቹ ከመመራት ተነስተው ተከታታይ ድል አሳክተዋል

ፋሲል ከነማ በጌታነህ ከበደ እና ሸምሰዲን መሐመድ ጎሎች ከመመራት ተነስቶ ወልዋሎ ዓ.ዩን 2ለ1 አሸንፏል። ሊጉ በዋልያዎቹ…

ሪፖርት | የምስራቁ ክለብ ከ11 ጨዋታዎች በኋላ ከድል ጋር ታርቋል

አዳማ ከተማ እና ድሬዳዋ ከተማን ያገናኘው ጨዋታ በብርቱካናማዎቹ 3-1 አሸናፊነት ተጠናቋል። ከሀገራት ጨዋታ መልስ ውድድሩን በሐዋሳ…

ሪፖርት | ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ሀዲያ ሆሳዕና ነጥብ ተጋርተዋል

በአዲስ መልክ እድሳት በተደረገለት የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም የተካሄደው የቅዱስ ጊዮርጊስ እና የሀድያ ሆሳዕና የሀዋሳ ከተማ የሊጉ…

የኢትዮጵያ ዋንጫ | መቻል እና ወላይታ ድቻ ወደ ግማሽ ፍጻሜው አልፈዋል

በኢትዮጵያ ዋንጫ የሩብ ፍፃሜ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ መቻል እና ወላይታ ድቻ ተጋጣሚዎቻቸውን በመርታት ወደ ግማሽ ፍፃሜ…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹን ከብርቱካናማዎቹ ያገናኘው ጨዋታ ያለግብ ተጠናቋል

በሳምንቱ መዝጊያ መርሐግብር የተገናኙት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ድሬዳዋ ከተማ 0-0 ተለያይተዋል። በኢዮብ ሰንደቁ ባሳላፍነው ሳምንት በወላይታ…