ሪፖርት | አዳማ ከተማ ወሳኝ ድል ተቀዳጅቷል

በምሽቱ ጨዋታ አዳማ ከተማ በኤልያስ ለገሰ ብቸኛ ግብ ወላይታ ድቻን 1-0 ረቷል። የምሽቱ መርሐግብር ወላይታ ድቻን…

ሪፖርት | ወልቂጤ ከተማ እና ሲዳማ ቡና በጭማሪ ደቂቃ ድራማ ነጥብ ተጋርተዋል

በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር ወልቂጤ ከተማ እና ሲዳማ ቡና በመጨረሻ ደቂቃ ግቦች 1-1 ተለያይተዋል። በዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ…

ሪፖርት | ቅዱስ ጊዮርጊስ ሀምበሪቾ ዱራሜን ረቷል

በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር ፈረሠኞቹ በአቤል ያለው እና አማኑኤል ኤርቦ ግቦች ሀምበሪቾ ዱራሜን 2-1 ማሸነፍ ችለዋል። በዕለቱ…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በጭማሪ ደቂቃ ግብ ጣፋጭ ድል ተጎናፅፏል

የግብ ዕድሎች በብዛት ባልተፈጠሩበት እና ለተመልካች ሳቢ ባልነበረው ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሀዲያ ሆሳዕናን በመጨረሻ ደቂቃ…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ ቡና ተከታታይ ድሉን አስመዝግቧል

በሳምንቱ ቀዳሚ ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና በጫላ ተሺታ ብቸኛ ግብ ድሬዳዋ ከተማን 1-0 መርታት ችሏል። የቀድሞውን የድሬዳዋ…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን ጣፋጭ ድል ተጎናጽፏል

በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት በሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ ላይ ተከታትለው ያጠናቀቁትን ክለቦች ያገናኘው ጨዋታ በአምስት ግቦች ፌሽታ ታጅቦ…

ሪፖርት| ፈረሰኞቹ ዓመቱን በድል ጀምረዋል

የዓምና ሻምፒዮኖቹ ጊዮርጊሶች ወልቂጤ ላይ አራት ግቦች በማስቆጠር ድል ተጎናፅፈዋል። ተመጣጣኝ ፉክክር በታየበት የመጀመርያው አጋማሽ የሁለቱም…

ሪፖርት | ሦስተኛው የጨዋታ ቀን በጀመረበት የጎል ፌሽታ ተጠናቋል

ብርቱ ፉክክር በተደረገበት ጨዋታ መቻል ሁለት ጊዜ አቻ መሆን ችሎ የነበረው ሀዲያ ሆሳዕናን 3-2 ረቷል። በጥሩ…

የሀዋሳ እና የፋሲል ጨዋታ ሦስት አቻ ተጠናቋል

ስድስት ግቦች በተቆጠሩበት እና ማራኪ እንቅስቃሴ በታየበት ጨዋታ ኃይቆቹ እና ዐፄዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል። በሁለቱም ቡድኖች በኩል…

ሪፖርት | ድሬዳዋ ከተማ በመጀመርያው ሳምንት ድል አድርጓል

የአሰልጣኝ አስራት አባተ ውጤታማ ቅያሪ ብርቱካናማዎቹ ከመመራት ተነስተው ሀምበሪቾን በመርታት ሙሉ ሦስት ነጥብ እንዲያሳኩ አስችሏል። ሁለት…