በ11ኛ የጨዋታ ሳምንት ቀዳሚ መርሃግብር እምብዛም ሳቢ ያልነበረው የድሬዳዋ ከተማ እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጨዋታ ያለ…
ሪፖርት

ሪፖርት | ነብሮቹ በድል ግስጋሴያቸው ቀጥለዋል
ሀዲያ ሆሳዕናዎች አራተኛ ተከታታይ ድላቸውን በማስመዝገብ ደረጃቸውን አሻሽለዋል። ሀዲያ ሆሳዕናዎች ስሑል ሽረን ካሸነፈው ቋሚ አሰላለፍ ላይ…

ሪፖርት | ስሑል ሽረ እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ ነጥብ ተጋርተዋል
በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር ስሑል ሽረ እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ ጨዋታቸውን ነጥብ በመጋራት ፈጽመዋል። ስሑል ሽረዎች በመጨረሻው የጨዋታ…

ሪፖርት | አፄዎቹ ተከታታይ ድላቸውን አሳክተዋል
ፋሲል ከነማ በጌታነህ ከበደ የመጀመሪያ አጋማሽ ብቸኛ ግብ ወልዋሎ ዓ/ዩኒቨርስቲን 1ለ0 ሲያሸንፉ ቢጫዎቹ በአንፃሩ ስምንተኛውን ሽንፈት…

ሪፖርት | በሙከራዎች ታጅቦ የተካሄደው ጨዋታ ግብ ሳይቆጠርበት በአቻ ውጤት ተጠናቋል
የሀይቆቹ ፊታ አውራሪ ዓሊ ሱሌይማን እና የምዓም አናብስቱ የግብ ዘብ ሶፎንያስ ሰይፈ ደምቀው የዋሉበት ጨዋታ በአቻ…

ሪፖርት | ቡናማዎቹ ከሦስት ጨዋታዎች በኋላ ሦስት ነጥብን አሳክተዋል
ኢትዮጵያ ቡናዎች በሁለተኛው አጋማሽ ባስቆጠሯቸው ጎሎች አርባምንጭ ከተማን 2ለ0 በመርታት ወደ ድል ተመልሰዋል። ቡናማዎቹ ባለፈው የጨዋታ…

ሪፖርት | በጎል ፌሽታ የደመቀው ጨዋታ በመቻል አሸናፊነት ተቋጭቷል
በማራኪ እንቅስቃሴዎች ታጅቦ ሰባት ጎሎች የተቆጠሩበት የመቻል እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ጨዋታ በጦሩ የ4ለ3 ድል አድራጊነት ፍፃሜውን…

ሪፖርት | ድሬዳዋ ሦስት ነጥብን ከሲዳማ ቡና ላይ ወስዷል
አራት ጎሎች በተቆጠሩበት የጨዋታ ሳምንቱ የመክፈቻ ጨዋታ ድሬዳዋ ከተማ 3ለ1 በሆነ ውጤት ሲዳማ ቡናን ረቷል። ድሬዳዋ…

ሪፖርት | ነብሮቹ ሦስተኛ ተከታታይ ድላቸውን አሳክተዋል
ሀዲያ ሆሳዕና የ1ለ0 ውጤትን በተመሳሳይ በተከታታይ ሦስተኛ ጨዋታቸው ስሑል ሽረን በመርታት አስመዝግበዋል። በባህር ዳር ከተማ በተጠናቀቀው…