ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ሲዳማ ቡና ከ ወልዋሎ ዓ.ዩ

ከደረጃ ሰንጠረዡ አካፋይ ከፍ ለማለት የሚያልመው ሲዳማ ቡና እና በወራጅ ቀጠናው ካሉ ክለቦች ጋር ያለው የነጥብ…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁለተኛውን ዙር በድል ጀምሯል

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሳይመን ፒተር የመጀመሪያ አጋማሽ ብቸኛ ግብ መቐለ 70 እንደርታን በማሸነፍ ሦስት ነጥብ አሳክተዋል።…

ሪፖርት | የሁለተኛው ዙር የመክፈቻ ጨዋታ ያለ ጎል ተጠናቋል

በሙከራዎች ረገድ ፍፁም ደካማ የነበረው የሐይቆቹ እና ነብሮቹ የዙሩ ቀዳሚ ጨዋታ ያለ ጎል ተቋጭቷል። በፌደራል ዳኛ…

“ተጫዋቾች ራሳቸውን ካጋለጡ ነፃ ይሆናሉ” አቶ ክፍሌ ሰይፈ

የአክሲዮን ማኅበሩ ሥራ አስኪያጅ አቶ ክፍሌ ሰይፈ ቅድመ ክፍያ የተቀበሉ ተጫዋቾች ራሳቸውን ካጋለጡ ነፃ እንደሚሆኑ አመላክተዋል።…

“ማንም አይቀርበትም ፤ ሁሉም የድርሻውን ያገኛል” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

የአክሲዮን ማኅበሩ የቦርድ ሰብሳቢ መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ የማጣራት ሂደቱ ሲጠናቀቅ የሚገኙ ነገሮች በሙሉ በዝርዝር ይፋ…

“…አትፈፅሙም ብሎ በጉልበት የሚገዳደረን አካል ካለ ትተን እንሄዳለን።” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

የአክሲዮን ማኅበሩ የቦርድ ሰብሳቢ ከሰሞኑ መነጋገሪያ የሆነውን ጉዳይ በተመለከተ እየሰጡ በሚገኙበት ሰዓት የአፈፃፀም ሂደቱን በተመለከተ ያሉት…

“በ2 ክለቦች እና በ10 ተጫዋቾች ሌላ ምርመራ እየተደረገ ነው”

በአራት ክለቦች እና በ16 ተጫዋቾች ላይ ከተደረገው ውሳኔ በተጨማሪ በሌሎች 2 ክለቦች እና በ10 ተጫዋቾች ከፍተኛ…

“በምርመራው ሂደት ሦስት ጋዜጠኞች ስማቸው ተይዟል” አቶ ክፍሌ ሰይፈ

የክለቦች የፋይናንስ አስተዳደርን በተመለከተ ማብራሪያ ሲሰጥ ሦስት የሀገራችን ጋዜጠኞች በዚህ ህገወጥ የዝውውር ክፍያ ስማቸው እንደተገኘ ተገልጿል።…

“መሬት ሸጬ ነው ያለን ተጫዋች አለ” አቶ ክፍሌ ሰይፈ

የክለቦች የፋይናንስ አስተዳደርን በተመለከተ በአሁኑ ሰዓት መግለጫ እየተሰጠ ይገኛል። የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አክሲዮን ማኅበር ከቀናት በፊት…

ሀዋሳ ከተማ ይግባኝ ጠይቋል

ሀዋሳ ከተማ በቡድኑ ላይ ለቀረበበት ውሳኔ ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ ደብዳቤ አስገብቷል። ከቀናት…