የመቻሉ ዋና አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ ለቀናት ቡድኑን እንደማይመሩ ታውቋል። ሊጉ ከብሔራዊ ቡድን ጨዋታ መልስ በአዳማ ከተማ…
ፕሪምየር ሊግ

መረጃዎች | 53ኛ የጨዋታ ቀን
የ13ኛ ሳምንት መገባደጃ የሆኑ መርሀ-ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ሀድያ ሆሳዕና ከ ፋሲል ከነማ መሪነቱን ለመቆናጠጥ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 1-1 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
“ቡድኔ ወደምፈልገው መንገድ በጣም እየመጣ ነው።” አሰልጣኝ አዲሴ ካሳ “ሦስት ነጥብ አለማግኘታችን እንጅ የቡድናችን የማሸነፍ ሜንታሊቲ…

ሪፖርት | የሲዳማ ቡና እና ንግድ ባንክ ጨዋታ ያለ አሸናፊ ተጠናቋል
በሁለቱ አጋማሾች የተቆጠሩ ሁለት ግቦች ሲዳማ ቡና እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ነጥብ አጋርተዋል። ባሳለፍነው የጨዋታ ሳምንት…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ስሑል ሽረ 1-2 መቻል
👉”በሁለተኛው አጋማሽ እንደነበረን እንቅስቃሴ ውጤቱ ጨዋታውን አይገልፀውም።” – ረዳት አሰልጣኝ ተገኝ ዕቁባይ 👉”ሜዳው በምንፈልገው ልክ እንድንቀሳቀስ…

ሪፖርት| ጦሩ በጊዜያዊነት ወደ መሪነት የተመለሰበትን ድል አስመዝገቧል
በ13ኛው ሳምንት የ3ኛ ቀን ውሎ የመጀመርያ ጨዋታ መቻል ስሑል ሽረን በማሸነፍ ወደ ድል ተመልሷል ስሑል ሽረዎች…

መረጃዎች | 52ኛ የጨዋታ ቀን
በ13ኛ ሳምንት ሦስተኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ መርሐግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ስሑል ሽረ ከ መቻል በደረጃ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | አዳማ ከተማ 1-2 ቅዱስ ጊዮርጊስ
ድራማዊ አጨራረስ በነበረው እና በፈረሰኞቹ የበላይነት ከተጠናቀቀው የምሽቱ ጨዋታ በኋላ የሁለቱ አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ በተለይ ለሶከር…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ ተከታታይ ድላቸውን አስመዝግበዋል
በድራማዊ የመጨረሻ ደቂቃ ትዕይንቶችን ባስመለከተን የምሽቱ ጨዋታ ፈረሰኞቹ አዳማ ከተማን መርታት ችለዋል። አዳማ ከተማ በ12ኛው ሳምንት…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መቐለ 70 እንደርታ 1-0 ወልዋሎ ዓ/ዩ
ተቀይሮ የገባው አዎት ኪዳኔ ያስቆጠራት ግብ ከወሰነችው ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ ለሶከር…