ሪፖርት | ሲዳማ ቡና ሁለተኛ ተከታታይ ድሉን አስመዝግቧል

ሲዳማ ቡናዎች በደጋፊዎቻቸው ፊት በፍቅረኢየሱስ ተወልደብርሃን ብቸኛ ግብ የጣና ሞገዶችን አሸንፈዋል። በኢዮብ ሰንደቁ በ25ተኛ ሳምንት መርሐግብር…

ሪፖርት | የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ19 ዓመታት በኋላ ቅዱስ ጊዮርጊስን ረቷል

ከ1998 የውድድር ዘመን በኋላ ሀምራዊ ለባሾቹ በሳይመን ፒተር ብቸኛ ግብ ፈረሰኞቹን በመርታት እጅግ አስፈላጊ ሦስት ነጥብ…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ሀዋሳ ከተማ ከ ወላይታ ድቻ

በደረጃ ሰንጠረዡ በሁለት የተለያዩ ፅንፎች ባለ ፉክክር ወሳኝ ድል ለማስመዝገብ የሚፋለሙት ሀይቆቹ እና የጦና ንቦቹ የሚያደርጉት…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ሲዳማ ቡና ከ ባህር ዳር ከተማ

የመጨረሻው ሳምንት ድላቸውን ለማስቀጠል የሚፋለሙት ሲዳማ ቡና እና ባህር ዳር ከተማ የሚያገናኘው ጨዋታ 9:00 ይጀመራል። ስሑል…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

በአንድ ነጥብ ልዩነት የተቀመጡትን የመዲናይቱ ክለቦች የሚያገናኘው ተጠባቂ ጨዋታ ረፋድ ላይ ይከናወናል። በሰላሣ አንድ ነጥቦች 10ኛ…

ሪፖርት | መቐለ 70 እንደርታ ሀዲያ ሆሳዕናን ማሸነፍ ችሏል

ምዓም አናብስት ነብሮቹን 2-0 በማሸነፍ  ከሁለት ተከታታይ ሽንፈቶች በኋላ ድል ማድረግ ችለዋል። በኢዮብ ሰንደቁ 25ኛ ሳምንቱን…

ሪፖርት | ስሑል ሽረ በመጨረሻው ደቂቃ በተቆጠረበት ጎል ከወልዋሎ ጋር ነጥብ ተጋርቷል

በ25ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ጨዋታ ወልዋሎ ዓ.ዩ እና ስሑል ሽረ 1-1 ተለያይተዋል። ወልዋሎ ዓ.ዩ ከኢትዮጵያ መድን ነጥብ…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ሀድያ ሆሳዕና ከ መቐለ 70 እንደርታ

ሀድያ ሆሳዕን እና መቐለ 70 እንደርታ በዕለተ ሆሳዕና የሚያደርጉት ጨዋታ 12:00 ይጀመራል። ሰላሣ አራት ነጥቦች ሰብስቦ…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ስሑል ሽረ ከ ወልዋሎ ዓ.ዩ

በሰንጠረዡ ግርጌ ተከታትለው የተቀመጡት ቡድኖችን የሚያፋልመው ጨዋታ የ25ኛው ሳምንት መክፈቻ መርሐ-ግብር ነው። ከቀናት በፊት ከአሰልጣኝ ፀጋዬ…

ወልዋሎን እስከ ውድድር ዓመቱ መጨረሻ የሚያሰለጥነው አሰልጣኝ ታውቋል

አታኽልቲ በርኸ ከ13 ዓመታት በኋላ ወልዋሎን በዋና አሰልጣኝነት ይመራል። ከቀናት በፊት ከአሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም ጋር የተለያዩትን…