በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 27ኛ ሳምንት ሦስተኛ ቀን የሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እነሆ! ኢትዮጵያ መድን ከ ኢትዮጵያ ቡና ቀን 7 ሰዓት ላይ ተቃራኒ የጨዋታ ሳምንት ባሳለፉ ቡድኖች መካከል የሚደረገው ጨዋታ ብርቱ ፉክክር ይደረግበታል ተብሎ ይጠበቃል። በወልቂጤ ከተማ የውድድሩን ሰባተኛ ሽንፈት ያስተናገዱት መድኖች ሁሉ ነገራቸውን ባጡበት ጨዋታ ካለፉት 14 ጨዋታዎችRead More →

“ማሸነፍ አስበን ብቻ ነው የገባነው” አሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለ “እንደጠበቅነው ጨዋታው ጠንካራ ነበር” አሰልጣኝ አስራት አባተ አዳማ ከተማ ከመመራት ተነስቶ ድሬዳዋ ከተማን ካሸነፈበት ጨዋታ በኋላ የሁለቱም ቡድን አሰልጣኞች ለሶከር ኢትዮጵያ የሰጡት አስተያየት እንደሚከተለው ቀርቧል። አሰልጣኝ አስራት አባተ ስለ ጨዋታው… እንደጠበቅነው ጨዋታው ጠንካራ ነበር። በሁለታችን መካከል የነበረው የነጥብ ልዩነት ተቀራራቢ ስለነበር በአግባቡRead More →

አዳማ ከተማ በሁለተኛው አጋማሽ ከጥሩ እንቅስቃሴ ጋር ታግዞ ከመመራት ተነስቶ ባስቆጠራቸው ሁለት ግቦች ድሬዳዋ ከተማን አሸንፏል። ድሬዳዋ በፋሲሉ ድል ላይ ይዞት የገባውን አሰላለፍ ሳይለውጥ ለጨዋታው ሲቀርብ በአንፃሩ በለገጣፎ ሽንፈት ያስተናገዱት አዳማዎች የአምስት ተጫዋቾችን ቅያሪ አድርገዋል። እዮብ ማቲዮስ ፣ ዳንኤል ደምሱ ፣ አማኑኤል ጎበና ፣ ቦና ዓሊ እና ቢኒያም አይተንን በአዲሱRead More →

“ተጫዋቾቹ ነጥብ እያሰሉ ስለሚጫወቱ ከዛ ጫና መውጣት አለብን ብዬ ነው የማስበው።” – አሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም “ዛሬ ቡድናችን እጅግ በጣም ጥሩ ነበር።” – አሰልጣኝ ዘርዓይ ሙሉ አሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም – ወላይታ ድቻ ስለ ጨዋታው… “የቡድናችን አጨዋወት በተለይም በመጀመሪያው አጋማሽ በጣም ጥሩ ነበር። የመጀመሪያው አጋማሽ መጠናቀቂያ ላይ የተቆጠረብን የሙጅብ ጎል ብዙ ነገርRead More →

ሀዋሳ ከተማ በሜዳው እና በደጋፊው ፊት የመጀመሪያ ሦስት ነጥቡን ወላይታ ድቻን 3ለ1 በመርታት አስመዝግቧል። ሀዋሳ ከተማ በመጨረሻ ደቂቃ ግብ ተቆጥሮበት ነጥብ ከተጋራው የመቻሉ ጨዋታ የአንድ ተጫዋች ለውጥ አድርጎ ጀምሯል። በለውጡም በቀይ ካርድ ከሜዳ ወጥቶ በነበረው ግብ ጠባቂው መሐመድ ሙንታሪ ምትክ አላዛር ማርቆስን በብቸኝነት ሲለውጡ ከሲዳማ ቡና ጋር ያለ ጎል አጠናቀውRead More →

በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ27ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበናል። ሀዋሳ ከተማ ከ ወላይታ ድቻ ሁለት ተቀራራቢ ነጥብ ያላቸው ቡድኖች የሚያገናኘው ይህ ጨዋታ ከሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታዎች አንዱ ነው ፤ ስለዚህ ጨዋታ ያዘጋጀናቸው አጫጭር መረጃዎችም እንደሚከትለው አዘጋጅተነዋል። ወልቂጤ ከነማን ሦስት ለሁለት ካሸነፉ በኋላ በቀሩት አራት የሊግ ጨዋታዎችRead More →

“ከዚም በላይ ግቦች ማስቆጠር ነበረብን” ዘሪሁን ሸንገታ “ውጤቱ ይገባቸዋል” ዘማርያም ወልደግዮርጊስ ዘርይሁን ሸንገታ – ቅዱስ ጊዮርጊስ ስለ ጨዋታው ጨዋታው ጠንካራ ነበር። ቀድሞ የወረደ ቡድን አይመስልም ፤ ጥሩ እግርኳስ ነው የሚጫወቱት። ለህልውናቸው እና ለሞያቸው ጠንክረው ስለተጫወቱ ጨዋታው ጠንካራ ነበር። ከጨዋታው ቀድመንም ጠንካራ እንደሚሆን ገምቼ ነበር። በጨዋታው ስላሳዩት እንቅስቃሴ በጨዋታው ብዙ ኳሶችRead More →

የተቀዛቀዘ የሜዳ ላይ እንቅስቃሴ በተበራከተበት ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ለገጣፎ ለገዳዲን 2ለ1 በመርታት የሊጉን መሪነት አጠናክሯል። ቅዱስ ጊዮርጊስ ወላይታ ድቻን ከረታበት ስብስቡ ቅጣት ባስተናገዱት ፍሪምፓንግ ሜንሱ እና ረመዳን የሱፍ ምትክ ምኞች ደበበ እና ሱለይማን ሀሚድን ሲጠቀሙ ከአዳማው ድል አንፃር ለገጣፎ ለገዳዲዎች ታምራት አየለን በበረከት ተሰማ የተኩበት ብቸኛ ለወሰጣቸው ሆኗል። አሰልቺ የሜዳRead More →

“እኛ በጭቃ ሁለት ጊዜ ሁለት ቀን ሙሉ በተለያየ ቀን በተጫወትናቸው ጨዋታዎች ድካም አለብን” ሥዩም ከበደ “ባለንበት ቦታ ተጫዋቾች በመጠኑ ስሜታዊ ሆነዋል” በረከት ደሙ ሥዩም ከበደ – ሲዳማ ቡና ስለ ጨዋታው…? “ለእኛ በተለይ ወሳኝ ነው። ለእነርሱም ወሳኝ ነው። ከእኛ በበለጠ ትልቁ ነገር ሜዳችን ላይ አራት ጨዋታ አሸንፈናል ሁለት ጨዋታ አቻ ወጥተናልRead More →

በበርካታ ደጋፊዎች ታጅቦ የተደረገው የሲዳማ ቡና እና የአርባምንጭ ከተማ ጨዋታ 1ለ1 በሆነ የአቻ ውጤት ተጠናቋል። ቡድኖቹ በተመሳሳይ የሁለት ተጫዋቾችን ለውጥ ባደረጉበት ለውጦቻቸው ሲዳማ ቡና ከድቻው የአቻ ውጤቱ አማኑኤል እንዳለን በደግፌ ዓለሙ እና እንዳለ ከበደን በይስሐቅ ከኖ ሲተኩ በኢትዮ ኤሌክትሪክ ላይ ድልን ያሳኩት አርባምንጮች በበኩላቸው ወርቅይታደስ አበበን በአካሉ አትሞ እንዲሁም ቡጣቃRead More →