በአዳማ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ወላይታ ድቻ እና ባህርዳር ከተማ ያለ ግብ ሲለያዩ መቐለ 70 እንደርታ…
ፕሪምየር ሊግ
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች| የ16ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች
16ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በአዳማ በሚካሄዱ ሁለት ጨዋታዎች ጅማሮውን ያደርጋል። ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችንም እንደሚከተለው…
ሪፖርት | የአ/ሳ/ቴ/ዩ ጨዋታዎች በመጨረሻ ደቂቃ ግቦች ታጅበው አቻ ተጠናቅቀዋል
በ15ኛ ሳምንት ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አዳማ ላይ በተደረጉ የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች ሀዋሳ ከተማ እና አዳማ…
ሪፖርት | መቻል እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ከሳምንታት በኋላ ከድል ጋር ታርቀዋል
መቻል አርባምንጭ ከተማን ሁለት ለባዶ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ ድሬዳዋ ከተማን ረምርሟል። አርባምንጭ ከተማ ከ መቻል በአዲስ…
መረጃዎች | የ15ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች
15ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ መርሐግብሮች ይጠናቀቃል፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። አርባምንጭ…
ሪፖርት| ነብሮቹ ድል ሲያደርጉ ሸገር ከተማ እና ፋሲል ከነማ ነጥብ ተጋርተዋል
አነጋጋሪ ክስተት በተፈጠረበት ጨዋታ ሸገር ከተማ እና ፋሲል ከነማ ያለግብ አቻ ሲለያዩ ሀዲያ ሆሳዕና ከመመራት ተነስቶ…
ሪፖርት | ነጌሌ እና ድቻ ነጥብ ሲጋሩ ኤሌክትሪክ ድል አሳክቷል
በአ/ሳ/ቴ/ዩ በተካሄዱ ጨዋታዎች ሰጎኖቹ እና የጦና ንቦቹ 1ለ1 ሲለያዩ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን 2ለ1 አሸንፏል።…
መረጃዎች| የ15ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች
15ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬም ቀጥሎ ሲካሄድ የዕለቱን ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል …
ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ እና ምዓም አናብስት ነጥብ ተጋርተዋል
ባህር ዳር ከተማ እና መቐለ 70 እንደርታ ያገናኘው ጨዋታ ግብ ሳይቆጠርበት በአቻ ውጤት ተጠናቋል። በአዳማ ሳይንስና…

