መረጃዎች | 41ኛ የጨዋታ ቀን

የ11ኛ ሳምንት መክፈቻ የሆኑ ሁለት መርሐግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል። ድሬዳዋ ከተማ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዲያ ሆሳዕና 2-0 አዳማ ከተማ

“በእርግጠኝነት የምናገረው የክለቡ አመራሮች ውጤቱን አይፈልጉትም!” አሰልጣኝ ግርማ ታደሠ “ብልጫ እንደ መውሰዳችን ውጤቱ አይገባንም።” አሰልጣኝ አብዲ…

ሪፖርት | ነብሮቹ በድል ግስጋሴያቸው ቀጥለዋል

ሀዲያ ሆሳዕናዎች አራተኛ ተከታታይ ድላቸውን በማስመዝገብ ደረጃቸውን አሻሽለዋል። ሀዲያ ሆሳዕናዎች ስሑል ሽረን ካሸነፈው ቋሚ አሰላለፍ ላይ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ስሑል ሽረ 0-0 ኢትዮ ኤሌክትሪክ

በጨዋታ ሳምንቱ የማሳረጊያ ዕለት የተካሄደው እና ያለ ጎል ከተጠናቀቀው የስሑል ሽረ እና የኢትዮ ኤሌክትሪክ ጨዋታ መጠናቀቅ…

ሪፖርት | ስሑል ሽረ እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ ነጥብ ተጋርተዋል

በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር ስሑል ሽረ እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ ጨዋታቸውን ነጥብ በመጋራት ፈጽመዋል። ስሑል ሽረዎች በመጨረሻው የጨዋታ…

መረጃዎች | 40ኛ የጨዋታ ቀን

የ10ኛው ሳምንት ነገ በሚደረጉ ጨዋታዎች ይገባደዳል፤ መርሐግብሮቹን አስመልክተን ያዘጋጀናቸውን መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበናቸዋል። ስሑል ሽረ ከ ኢትዮ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ፋሲል ከነማ 1-0 ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ

ዐፄዎቹ ቢጫዎችን በማሸነፍ ተከታታይ ድላቸውን ካሳኩበት ከምሽቱ ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድን አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር…

ሪፖርት | አፄዎቹ ተከታታይ ድላቸውን አሳክተዋል

ፋሲል ከነማ በጌታነህ ከበደ የመጀመሪያ አጋማሽ ብቸኛ ግብ ወልዋሎ ዓ/ዩኒቨርስቲን 1ለ0 ሲያሸንፉ ቢጫዎቹ በአንፃሩ ስምንተኛውን ሽንፈት…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 0-0 መቐለ 70 እንደርታ

“ዕድል ከቡድኑም ከእኔ ጋርም አይደለም።” አሰልጣኝ ዘርዓይ ሙሉ “ጨዋታውን በመጀመሪያው አጋማሽ መጨረስ ይገባን ነበር።” አሰልጣኝ ዳንኤል…

ሪፖርት | በሙከራዎች ታጅቦ የተካሄደው ጨዋታ ግብ ሳይቆጠርበት በአቻ ውጤት ተጠናቋል

የሀይቆቹ ፊታ አውራሪ ዓሊ ሱሌይማን እና የምዓም አናብስቱ የግብ ዘብ ሶፎንያስ ሰይፈ ደምቀው የዋሉበት ጨዋታ በአቻ…