የአሰልጣኞች አስተያየት | አርባምንጭ ከተማ 2-1 ወላይታ ድቻ

“በሁሉም እግርኳሳዊ መመዘኛዎች የበላይነት ወስደናል።” አሰልጣኝ በረከት ደሙ “ውጤት በማስጠበቁ ረገድ የልምድ ማነስ ችግር አለ።” አሰልጣኝ…

ሪፖርት | አዞዎቹ ከመመራት ተነስተው ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል

አዞዎቹ በአህመድ ሁሴን ሁለተኛ አጋማሽ ሁለት ግቦች ታጅበው ወላይታ ድቻን ከመመራት ተነስተው በማሸነፍ ሦስተኛ ተከታታይ ድላቸውን…

መረጃዎች| 62ኛ የጨዋታ ቀን

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ16ኛ ሳምንት ፍልሚያ ነገ በሚደረጉ ጨዋታዎች ይጀምራል ፤ መርሀ-ግብሮቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል።…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ፋሲል ከነማ 1-1 መቻል

የአስራ አምስተኛ ሳምንት ማሳረጊያ በነበረው ጨዋታ ፋሲል ከነማ እና መቻልን ነጥብ በማጋራት ከተጠናቀቀ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች…

ሪፖርት | መቻል የሊጉን መሪነት የሚረከብበትን ዕድል አባክኗል

በትኩረት የተጠበቀው የጨዋታ ሳምንቱ መገባደጃ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል። ፋሲል ከነማዎች በኢትዮጵያ ቡና ሽንፈት ከገጠመው ቋሚ …

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 1-1 ወልዋሎ ዓ/ዩ

👉 “ጨዋታው ጥሩ የሚባል ፉክክር ነበረው። ጊዜያዊ አሰልጣኝ ወንድማገኝ ተሾመ 👉 “ ተጭነን ለመጫወት አስበን ነበር…

ሪፖርት | በወራጅ ስጋት ውስጥ የሚገኙትን ቡድኖች ያገናኘው ጨዋታ ያለ አሸናፊ ተጠናቋል

በመውረድ ስጋት ውስጥ ሆነው የተገናኙት ሀዋሳ ከተማ እና ወልዋሎ ዓ/ዩ ያደረጉት ጨዋታ በአንድ አቻ ውጤት ተጠናቋል።…

መረጃዎች | 61ኛ የጨዋታ ቀን

የጨዋታ ሳምንቱ ማሳረግያ የሆኑ መርሀ-ግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ሀዋሳ ከተማ ከ ወልዋሎ ዓ.ዩ በወራጅ ቀጠናው…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ባህር ዳር ከተማ 0-1 ኢትዮጵያ መድን

ኢትዮጵያ መድን አራተኛ ተከታታይ ድሉን ካሳካበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ ለሶከር ኢትዮጵያ…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን አራተኛ ተከታታይ ድላቸውን አስመዝግበዋል

ኢትዮጵያ መድን ባህርዳር ከተማን በረመዳን የሱፍ ብቸኛ ግብ በማሸነፍ አራተኛ ተከታታይ ድላቸውን አሳክተዋል። ባህርዳር ከተማ በ13ኛው…