ታክቲካዊ ትንታኔ : ኢትዮጵያ ቡና 3-1 አርባ ምንጭ ከነማ
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 5ኛ ሳምንት ኢትዮጵያ ቡና 3-1 አርባ ምንጭ ከነማ ህዳር 21/2014 ዓ.ም በሚልኪያስ አበራ ‹‹ አዬ ሀዬ ጋሞቶ (ና እንደ አንበሳ)›› በሚል ደማቅ የአርባምንጭ ደጋፊዎች ህብረ ዝማሬ እና የዘወትር የአዲስ አበባ ስታዲየም አድማቂዎች በሆኑት የኢትዮጵያ ቡና ደጋፊዎች ተወዳጅና አነሳሽ መዝሙር ‹‹ቡና ገበያ አደገኛ!›› የደመቀው የእሁድ የስታዲየም ድባብ ደስRead More →