የአሠልጣኞች አስተያየት | አዳማ ከተማ 1-1 ጅማ አባ ጅፋር

የሳምንቱ የማሳረጊያ መርሐ-ግብር በአቻ ውጤት ከተገባደደ በኋላ አሠልጣኞች የድህረ-ጨዋታ አስተያየት ሰጥተዋል። ፋሲል ተካልኝ – አዳማ ከተማ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 1-1 ወላይታ ድቻ

በመጨረሻ ደቂቃ በተቆጠረ ግብ በአቻ ውጤት በተጠናቀቀው ጨዋታ አሰልጣኞች ይህንን ብለዋል። አሰልጣኝ ዘርዓይ መሉ – ሀዋሳ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | አርባምንጭ ከተማ 2-1 አዲስ አበባ ከተማ

አርባምንጭ ከተማ ከድል ጋር ከታረቀበት ጨዋታ በኋላ አሰልጣኞች ተከታዩን አስተያየት ሰጥተዋል። አሰልጣኝ መሳይ ተፈሪ – አርባምንጭ…

የአሠልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 0-0 ሲዳማ ቡና

ያለ ግብ አቻ ከተጠናቀቀው ጨዋታ በኋላ ሱፐር ስፖርት ከአሠልጣኞቹ የድህረ-ጨዋታ አስተያየት ተቀብሏል። ሳምሶን አየለ – ድሬዳዋ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ባህር ዳር ከተማ 0-1 ሀዲያ ሆሳዕና

የምሽቱ ጨዋታ በሀድያ ሆሳዕና አሸናፊነት ከተጠናቀቀ በኋላ ሁለቱ አሰልጣኞች አስተያየት ሰጥተዋል አሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ – ባህር…

የአሠልጣኞች አስተያየት | ፋሲል ከነማ 1-2 ወልቂጤ ከተማ

በወልቂጤ ከተማ አሸናፊነት ከተጠናቀቀው ጨዋታ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሠልጣኞች አስተያየት ሰጥተዋል። ተመስገን ዳና – ወልቂጤ ከተማ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መከላከያ 0-1 ሰበታ ከተማ

የ17ኛ ሳምንት ሁለተኛ የምሽት ጨዋታ በመጨረሻ ደቂቃ ጎል ሰበታ ከተማ መከላከያን አንድ ለምንም ከረታ በኋላ አሰልጣኞች…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ ቡና 0-4 ቅዱስ ጊዮርጊስ

በቅዱስ ጊዮርጊስ አሸናፊነት ከተጠናቀቀው የዛሬው ሸገር ደርቢ በኋላ አሰልጣኞች ይህንን ብለዋል። አሰልጣኝ ካሳዬ አራጌ – ኢትዮጵያ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ጅማ አባ ጅፋር 0-2 ሀዋሳ ከተማ

ሀዋሳ ከተማ ሁለተኛውን ዙር በድል በከፈተበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ ሰጥተዋል። አሰልጣኝ…

የአሠልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 1-0 ድሬዳዋ ከተማ

በጦና ንቦቹ አሸናፊነት ከተጠናቀቀው የ9 ሰዓቱ ጨዋታ በኋላ ሱፐር ስፖርት ከአሠልጣኞች አስተያየት ተቀብሏል። ፀጋዬ ኪዳነማርያም –…