ሦስት ኢትዮጵያውያን ኢንተርናሽናል ዳኞች በሀገራችን በሚዘጋጀው ውድድር ላይ እንዲሳተፉ ተመርጠዋል

በኢትዮጵያ አዘጋጅነት በሚካሄደው የሴካፋ ዞን ከ17 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ የማጣርያ ውድድር ላይ ሦስት ኢትዮጵያውያን ዳኞች…

የኢትዮጵያ  ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኞች የማጣሪያ ውድድሩን አስመልክተው ያነሷቸውን ነጥቦች

“ሀገሪቱ ከፍተኛ የጥራት ደረጃ ያለው እግርኳስ ይገባታል።” አሰልጣኝ ቤንጃሚን ዚመር “ለእያንዳንዱ ‘ታለንት’ የመጫወት ዕድል መስጠት አለብን…

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳይያስ ጅራ የሴካፋ ዞን ከ17 ዓመት በታች አፍሪካ ዋንጫ የማጣርያ ውድድር አስመልክቶ ያነሷቸውን ነጥቦች

👉 “እነዚን ልጆች ላይ ‘Invest’ አድርገን በተዘጋጀነው ልክ ዋናው ብሔራዊ ቡድን ላይ ‘Invest’ አድርገን አናውቅም” 👉…

“ቀጣይም የምናስተናግዳቸው ውድድሮች ይኖራሉ”

👉 “የተሻለ ውጤት ከመጣም በመንግስት ደረጃ  የተሻለ ድጋፍ የሚጠብቃቸው …..” 👉 “ሀገራችን ለአራተኛ ጊዜ ከ17 ዓመት…

በድሬዳዋ እና አበበ ቢቂላ ስታዲየሞች የሚካሄደው የሴካፋ ውድድር ላይ ለውጥ ተደርጓል

በኢትዮጵያ አዘጋጅነት በሚካሄደው የሴካፋ ዞን ከ17 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ የማጣርያ ውድድር ላይ የውድድር ስፍራ ለውጥ…

ጊዜያዊው አሰልጣኙ ከቡድኑ ጋር አይገኙም

በቅርቡ ወላይታ ድቻን በጊዜያዊ አሰልጣኝነት የተረከቡት ምክትል አሰልጣኙ ከቡድኑ ጋር እንደማይገኙ ታውቋል። በውጤት ቀውስ ውስጥ የሚገኘው…

አሰልጣኝ ዳንኤል ፀሐዬ ቅጣት ተጣለባቸው

የውድድር እና ስነስርዓት ኮሚቴ በሽረ ምድረገነት ዋና አሰልጣኝ ላይ የቅጣት ውሳኔ አስተላልፏል። በሁለተኛው ሳምንት ከኢትዮጵያ ንግድ…

ቡርኪናቤው ምዓም አናብስትን ለመቀላቀል ተስማማ

መቐለ 70 እንደርታዎች ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል። ካከናወኗቸው አምስት ጨዋታዎች ሁለት የአቻ ውጤቶች እና ሦስት…

ሪፖርት | የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የዕለቱ ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል

በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የአምስተኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ጨዋታዎች ሀዋሳ ከተማ ከ ኢትዮጵያ ንግድ…

መረቡን ያላስደፈረው ብቸኛ ክለብ አዳማ ድል ሲያስመዘግብ ሸገር ከተማ እና ሀድያ ሆሳዕና ነጥብ ተጋርተዋል

በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ5 ኛው ሳምንት የምድብ ሁለት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች ላይ አዳማ ከተማ ኢትዮጵያ…