ለታሪካዊው አሰልጣኝ የዕውቅና መርሐግብር ሊዘጋጅ ነው

ሀገራችንን ከ31 ዓመታት በኋላ ለአፍሪካ ዋንጫ ያበቁት አንጋፋው አሰልጣኝ የምስጋና እና የዕውቅና መርሐግብር ሊደረግላቸው ነው። “ለሀገራችን…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ደረጃውን አሻሻለ

ዋልያዎቹ በወርሀዊው የፊፋ ደረጃ ከዘጠኝ ወራት በኋላ የደረጃ መሻሻል አግኝተዋል በ2027 የአፍሪካ ዋንጫ ቅድመ ማጣሪያ ሳኦቶሜ…

የቅድመ ማጣሪያ ውድድሩን የተሻገሩ ሀገራት ታውቀዋል

የ2027 የአፍሪካ ዋንጫ የቅድመ ማጣሪያ ውድድር ዛሬ በተደረጉ ጨዋታዎች ተጠናቀቀ በፊፋ ደረጃ መሰረት ዝቅተኛ ደረጃ ላይ…

ትናንት በጉዳት ላይ የነበሩት ተጨዋቾች ምን ሁኔታ ላይ ይገኛሉ?

በትናንትናው ልምምድ ላይ ጉዳት ባስተናገዱት ተጫዋቾች ዙሪያ አዲስ መረጃ ተሰምቷል። በድሬዳዋ ስታዲየም በተደረገው የመጨረሻ የልምምድ መርሐግብር…

ሁለት ተጫዋቾች ልምምድ አቋርጠዋል

ከነገው ጨዋታ አስቀድሞ የመጨረሻ ልምምዱን እየሰራ ባለው የዋልያዎቹ ስብስብ ሁለት ተጫዋቾች ልምምድ አቋርጠዋል በአፍሪካ ዋንጫ ቅድመ…

በነገው ጨዋታ ዙሪያ አዲስ ነገር ተሰምቷል

በብሔራዊ ቡድናችን የአፍሪካ ዋንጫ ቅድመ ማጣርያ ጨዋታ ዙሪያ አዲስ ነገር ሊኖር እንደሚችል ተሰምቷል ወደ ሞሮኮ አቅንተው…

አንድ ተጫዋች ከነገው ጨዋታ ውጭ ሆኗል

አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳሕሌ ከመልሱ ጨዋታ በፊት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አንድ ተጫዋች ከጨዋታው ውጭ እንደሆነ ገልፀዋል በ2027…

ግብፃዊያን የኢትዮጵያን ፍልሚያ ሊዳኙ ነው

የፊታችን ማክሰኞ ድሬዳዋ ላይ የሚደረገውን የኢትዮጵያ እና ሳኦቶሜና ፕሪንሲፔ ጨዋታ አራት ግብፃዊያን አልቢትሮች እንደሚመሩት ታውቋል። በ2027…

የዋልያዎቹ ጨዋታ የቴሌቪዥን የቀጥታ ስርጭት ሽፋን ያገኛል

ድሬዳዋ ላይ የፊታችን ማክሰኞ የሚደረገው የኢትዮጵያ እና ሳኦቶሜና ፕሪንሲፔ ጨዋታ በቴሌቪዥን የቀጥታ ስርጭት ሽፋን እንደሚያገኝ ሶከር…

አንድ ተጫዋች ብሔራዊ ቡድኑን ይቀላቀላል

ወሳኝ ድል ተቀዳጅቶ ከተመለሰው የዋልያዎቹ ስብስብ ውስጥ አንድ ተጫዋች ተቀላቅሏል። በአሰልጣኝ ዮሐንስ ሳሕሌ የሚሰለጥኑት የኢትዮጵያ ብሔራዊ…