ኢትዮጵያ መድን የመስመር ተጫዋች አስፈረመ

ብሩንዳዊው ተጫዋች ኢትዮጵያ መድንን ተቀላቀለ። ቀደም ብለው የመስመር ተጫዋቹ ሳሙኤል ሳሊሶን ለማስፈረም የተስማሙት ኢትዮጵያ መድኖች አሁን…

ሽረ ምድረ ገነት ተከላካይ አስፈረመ

ባለፉት ዓመታት በመቻል ቆይታ የነበረው ተጫዋች ወደ ሽረ አምርቷል።  23 ነጥብ በመሰብሰብ 12ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠው…

ወልዋሎ ተከላካይ ለማስፈረም ተስማማ

ጌቱ ኃይለማርያም ወደ ቢጫዋቹ ለማምራት ከስምምነት ደርሷል። በ16 ነጥብ 19ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠው የመጀመሪያውን ዙር  ያጠናቀቁት…

ወላይታ ድቻ ሁለት ተጫዋቾች ለማስፈረም ተስማማ

የጦና ንቦቹ ሁለት የውጭ ዜጎች ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል። በ16 ነጥብ 19ኛ ደረጃ ተቀምጠው የመጀመሪያው ዙር ያጠናቀቁት…

ሳሙኤል ሳሊሶ አዲስ ክለብ አግኝቷል

በሲዳማ ቡና ቆይታ የነበረው የመስመር ተጫዋች ከቡድኑ ጋር በስምምነት ተለያይቶ ወደ ሌላ ክለብ ለማምራት ከስምምነት ደርሷል…

ኢትዮጵያ ቡና ከግብ ጠባቂው ጋር ተለያየ

በውድድር ዓመቱ መጀመሪያ ቡናማዎቹን የተቀላቀለው ተጫዋች ከክለቡ ጋር በስምምነት ተለያይቷል። በ23 ነጥቦች በ13ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠው…

ቢኒያም ፍቅሩ ወደ ሸገር ከተማ ለማቅናት ከስምምነት ደርሷል

ሸገር ከተማዎች የፊት መስመት ተጫዋቹን ለማስፈረም ተስማሙ። ከአንድ ዓመት ከመንፈቅ የቅዱስ ጊዮርጊስ ቆይታ በኋላ ከቀናት በፊት…

አሰልጣኝ ካሳየ አራጌ ወደ ትውልድ ሀገሩ ሊመጣ ነው

የቀድሞው የኢትዮጵያ ቡና አሰልጣኝ ካሳየ አራጌ ወደ ኢትዮጵያ ሊመጣ ነው። የቀድሞ የኢትዮጵያ ቡና እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ…

ኢትዮጵያ መድን ከአማካዩ ጋር ተለያየ

የዓምናው የሊጉ አሸናፊ ኢትዮጵያ መድን ከአማካዩ ጋር መለያየቱ ታውቋል። ከባለፈው ዓመት ከነበረው ጠንካራ ስብስባቸው በርከት ያሉ…

ቡናማዎቹ ከተጫዋቾቻቸው ጋር ሊለያዩ ነው

በአሰልጣኝ ሳምሶን አየለ የሚሰለጥነው ኢትዮጵያ ቡና ከአራት ተጫዋቾቹ ጋር ለመለያየት ተቃርቧል። ኢትዮጵያ ቡና የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ…