የአሰልጣኞች አሰተያየት | ባህር ዳር ከተማ 2-1 ወልቂጤ ከተማ

“በዚህ ሰዓት ውጤቱ ነው ለእኛ ትልቅ ጉልበት” አሰልጣኝ ደግአረገ ይግዛው “ባለቀ ሰዓት በተፈጠረው እና በተሻረው ጎል…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል

ብርቱ ፉክክር በተደረገበት የ19ኛው ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ ባህር ዳር ከተማ በቸርነት ጉግሳ የፍጹም ቅጣት ምት ግቦች…

ሪፖርት | ንግድ ባንክ የድሬዳዋ ቆይታውን በመሪነት ቋጭቷል

ብርቱ ፉክክር እና ጥቂት የግብ አጋጣሚዎችን በተመለከትንበት ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በባሲሩ ዑመር ብቸኛ ጎል ሲዳማ…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ ቡና እና መቻል ነጥብ ተጋርተዋል

ተጠባቂ የነበረው የኢትዮጵያ ቡና እና መቻል ጨዋታ በመጀመሪያ አጋማሽ በተቆጠሩ ግቦች 1-1 ተጠናቋል። በሳምንቱ ተጠባቂ መርሐግብር…

መረጃዎች | 89ኛ የጨዋታ ቀን

የጨዋታ ሳምንቱ ማሳረጊያ የሆኑትን ሁለት መርሀ ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እነሆ! ኢትዮጵያ ቡና ከ መቻል በጨዋታ ሳምንቱ…

ሪፖርት | ወላይታ ድቻ በስተመጨረሻም ከድል ታርቋል

ወላይታ ድቻ ከዘጠኝ የጨዋታ ሳምንታት በኃላ ወደ ድል በተመለሱበት ጨዋታ ፈረሰኞቹን በመርታት ጥሩ ያልነበረውን የድሬዳዋ ቆይታቸውን…

ሪፖርት | ድሬዳዋ ከተማዎች ሜዳቸውን በድል ተሰናብተዋል

ብርቱካናማዎቹ በካርሎስ ዳምጠው ግሩም ግብ ሻሸመኔ ከተማን 1ለ0 በመርታት የመቀመጫ ከተማቸውን ቆይታ በድል አጠናቅቀዋል። በዕለቱ ቀዳሚ…

መረጃዎች | 88ኛ የጨዋታ ቀን

በነገው ዕለት የሚደረጉትን የ22ኛው ሳምንት የሦስተኛ ቀን ሁለት መርሐ-ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል። ድሬዳዋ ከተማ ከ…

ሪፖርት | የፋሲል እና አዳማ ጨዋታ ያለ ጎል ተጠናቋል

የምሽቱ የፋሲል ከነማ እና አዳማ ከተማ ጨዋታ 0ለ0 በሆነ ውጤት ተጠናቋል። ፋሲል ከነማ በመጨረሻ ደቂቃ ግብ…

ሪፖርት | ሀዋሳ ከተማ ወደ ድል ተመልሷል

በዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ ኃይቆቹ ዲንክ ኪያር በራሱ ላይ ባስቆጠራት ግብ ሀምበርቾን 1-0 አሸንፈዋል። በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር…