ለወራት በጉዳት ላይ የቆየው የቅዱስ ጊዮርጊሱ አጥቂ በቅርቡ ወደ ሜዳ እንደሚመለስ ሰምተናል። ሲዳማ ቡናን ለቆ አምና ወደ ቅዱስ ጊዮርጊስ በማምራት በሁለት ዓመት ኮንትራት ለመጫወት ፊርማውን ያኖረው አዲስ ግደይ ከጉዳት ጋር በተያያዘ የታሰበውን ግልጋሎት ሳይሰጥ መቆየቱ ይታወቃል። የዋልያዎቹ የመስመር አጥቂ መጋቢት ወር ላይ ቡድኑ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከቀድሞ ክለቡ ሲዳማ ቡና ጋርRead More →

ከከፍተኛ ሊግ አንስቶ ባሳለፍነው የውድድር ዓመት በሊጉ ካየናቸው ባለ ክህሎት እና ወደፊት ተስፋ ከሚጣልባቸው የአጥቂ አማካይ ተጫዋቾች መካከል የወልቂጤ ከተማው አብዱልከሪም ወርቁ ይገኝበታል። በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አዳዲስ ወጣት ተጫዋቾችን እንብዛም መመልከት አልያም ዕድል መስጠት አዳጋች በሆነበት ጊዜ ውስጥ ለብዙ ክለቦች ምሳሌ በሚሆን መልኩ ለወጣት ተጫዋቾች ዕድል መስጠት ጠቀሜታው ምን እንደሆነRead More →

Le sélectionneur de l’équipe nationale Abraham Mebrahtu a nommé 25 joueurs pour le match qualificatif aller-retour contre Djibouti. Le Championnat d’Afrique des Nations (CHAN 2020) qui aurait dû avoir lieu en Éthiopie, a été retirée en raison de retards dans les travaux et réattribuée au Cameroun. Le CHAN 2020 auraRead More →