ፕሪምየር ሊግ ትኩረት | በጊዜ የተቆጠሩት ግቦች ምን ይነግሩን ይሆን ?
ባሳለፍነው የጨዋታ ሳምንት ሁለት ግቦች ከአንድ ደቂቃ ባነሰ ጊዜ ተቆጥረዋል ፤ እኛም እነዚህን ግቦች መነሻ በማድረግ የተወሰኑ ሀሳቦችን ለማንሳት ወደናል። ሊጉ ከመቋረጡ በፊት በተደረገው የመጨረሻው 13ኛ የጨዋታ ሳምንት በተደረጉ ስምንት ጨዋታዎች በአጠቃላይ ሃያ ግቦች የተቆጠሩ ሲሆን ግቦቹ የተቆጠሩበትን ደቂቃዎች ከተመለከትን አንዳች የሚነግሩን ነገር አለ። አንድን የጨዋታ አጋማሽ በሦስት አስራ አምስትRead More →