ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 29ኛ ሳምንት ዓበይት ጉዳዮች (፩) – ክለብ ትኩረት
ሊጠናቀቅ የአንድ ጨዋታ ሳምንት ዕድሜ በቀረው የዘንድሮው ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 29ኛ ሳምንት የተመለከትናቸው ትኩረት የሳቡ ክለብ ነክ ጉዳዮች በተከታዩ ፅሁፋችን ቀርበዋል። 👉 የዋንጫው ፉክክር ወደ መጨረሻው ዕለት አምርቷል አሸናፊው እስካሁን ባለየለበት የዘንድሮው ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ፋሲል ከነማ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ አንገት ለአንገት ተናንንቀዋል። በጨዋታ ሳምንቱ ሁለቱም ቡድኖች ነጥብRead More →