ቅድመ ዳሰሳ | ቅዱስ ጊዮርጊስ ከኢትዮጵያ መድን
በደረጃ ሰንጠረዡ አናት ላይ በተከታታይ የተቀመጡትን ክለቦች የሚያገናኘውን ጨዋታ እንደሚከተለው ቃኝተነዋል። በሁለት ነጥብ እና በአንድ ደረጃ ብቻ ተለያይተው በደረጃ ሰንጠረዡ አንደኛ እና ሁለተኛ ቦታ ላይ የተቀመጡት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ መድን በዋንጫ ፉክክር ውስጥ ትልቅ ተፅዕኖ ሊያመጣ የሚችለውን የእርስ በእርስ ፍልሚያ ነገ ምሽት 1 ሰዓት ያከናውናሉ። ቅዱስ ጊዮርጊሶች ይህንን ጨዋታRead More →