መረጃዎች | ፋሲል ከነማ ከ ድሬዳዋ ከተማ
የወላይታ ድቻ እና ሲዳማ ቡና ጨዋታ ወደ አዳማ መዘዋወሩን ተከትሎ ነገ በሊጉ የሚደረገውን ብቸኛ ጨዋታ የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው አሰናድተናል። 11ኛው የጨዋታ ሳምንት ድሬዳዋ ላይ በሚኖረው ቆይታ ነገ ምሽት ፋሲል ከነማን ከድሬዳዋ ከተማ በሚያገናኘው ጨዋታ ይቋጫል። ለሦስት ጨዋታዎች ድል ርቆት የነበረው ፋሲል ከነማ ተከታታይ ጨዋታዎችን ማሸነፍ ቢችልም ወደ ሰንጠረዡ አናት ፉክክርRead More →