ከፍተኛ ሊግ | የ10ኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን ውሎ
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 10ኛ ሳምንት ዛሬ በተደረጉ ዘጠኝ ጨዋታዎች ተቋጭቷል። በቶማስ ቦጋለ ፣ ጫላ አቤ እና ተመስገን ብዙዓለም የ04:00 ጨዋታዎች በምድብ ‘ሀ’ ባህር ዳር ላይ ጋሞ ጨንቻ ከ ወሎ ኮምቦልቻ ባደረጉት ጨዋታ የመጀመሪያ አጋማሽ በኳስ ቁጥጥሩ መጠነኛ ፉክክር ቢታይም ወደ ተጋጣሚ የግብ ክልል በመድረሱ በኩል ግን ጨንቻዎች የተሻሉ ነበሩ። ወሎዎችRead More →