የ20ኛ ሳምንት የመጨረሻው የምሽት ጨዋታ በሀዲያ ሆሳዕና አሸናፊነት ተጠናቋል። አዳማ ከተማ ላይ ጣፋጭ ድል ካሳኩበት ጨዋታ…
ሪፖርት
ሪፖርት | ዐፄዎቹ ድል አድርገዋል
በሁለተኛው አጋማሽ የተሻለ የተንቀሳቀሱት ፋሲል ከነማዎች አርባምንጭ ከተማን በበዛብህ መለዮ ብቸኛ ግብ በማሸነፍ ለጊዜውም ቢሆን በሰንጠረዡ…
ሪፖርት | የጨዋታ ሳምንቱ 5ኛ አቻ ተመዝግቦበታል
የምሽቱ የወልቂጤ ከተማ እና ድሬዳዋ ከተማ ጨዋታ በ1-1 ውጤት ተጠናቋል። ወልቂጤ ከተማ ከሀዋሳው ሽንፈት ሰዒድ ሀብታሙ…
ሪፖርት | አዲስ አበባ እና አዳማ ነጥብ ተጋርተዋል
በዝናባማ የአየር ሁኔታ ውስጥ በተደረገው የዕለቱ የመጀመሪያ ጨዋታ አዳማ ከተማ እና አዲስ አበባ ከተማ ያለግብ ተለያይተዋል።…
ሪፖርት | የምሽቱ ጨዋታም በአቻ ውጤት ተጠናቋል
መከላከያ እና ባህር ዳር ከተማን ያገናኘው የዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታ በ1-1 ውጤት ተቋጭቷል። ጨዋታው በ1950’ዎቹ ለመቻል በመጫወት…
ሪፖርት | ወላይታ ድቻ እና ሰበታ ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል
እጅግ ቀዝቃዛ በነበረው እና ኢላማቸውን የጠበቁ ሙከራዎች እምብዛም በነበሩበት ጨዋታ ወላይታ ድቻ እና ሰበታ ከተማ ጨዋታቸውን…
ሪፖርት | የፈረሰኞቹ ያለመሸነፍ ጉዞ እንደቀጠለ ነው
በተጠባቂው ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ በጋቶች ፓኖም ብቸኛ ጎል ባድል ሆኗል። ሲዳማ ቡና በሳላዲን ሰዒድ ሦስት ጎሎች…
ሪፖርት | አርባምንጭ ወደ 7ኛ ደረጃ ከፍ ብሏል
አርባምንጭ ከተማ በሀቢብ ከማል ድንቅ የመጀመሪያ አጋማሽ ጎል ባህር ዳር ከተማን 1-0 አሸንፏል። ባህር ዳር ከተማ…
ሪፖርት | የወንድማገኝ ኃይሉ ብቸኛ ግብ ሀዋሳን አሸናፊ አድርጋለች
በዋንጫ ፉክክር ውስጥ የሚገኘው ሀዋሳ ከተማ ወልቂጤ ከተማን በመርታት ደረጃ እና ነጥቡን አሻሽሏል። ባሳለፍነው ሳምንት በሲዳማ…

