ሪፖርት | የምድብ አንድ የሳምንቱ የመጨረሻ ጨዋታዎች አቻ ተጠናቅቀዋል

በዘጠነኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን የተደረጉ የምድብ አንድ ተጠባቂ ጨዋታዎች በተመሳሳይ የ1ለ1 ውጤት ተጠናቅቀዋል። ሀዋሳ ከተማ ከ…

ሪፖርት | አዳማ ከተማ እና ሸገር ከተማ ድል አድርገዋል

አዳማ ከተማዎች በሙጂብ ቃሲም ብቸኛ ግብ ቅዱስ ጊዮርጊስን ሲያሸንፉ ሸገር ከተማዎች ከመመራት ተነስተው ባህር ዳር ከተማን…

ሪፖርት | ወልዋሎዎች ጣፋጭ ድልን ሲያሳኩ ድሬዳዋ ከተማ እና ሲዳማ ቡና ነጥብ ተጋርተዋል

የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ9ኛ ሳምንት የምድብ አንድ ጨዋታዎች ዛሬም ሲቀጥሉ ወልዋሎ ተከታታይ ድሉን ሲያሳካ የድሬዳዋ…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ ነጥብ ተጋርተዋል

በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በምድብ ሁለት በተደረገው የዕለቱ ብቸኛ ጨዋታ መድን እና ኤሌክትሪክ 1ለ1 ተለያይተዋል። 10፡00…

ሪፖርት | ወላይታ ድቻ እና ምድረገነት ሽረ ነጥብ ተጋርተዋል

የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዘጠነኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ ሲጀመሩ በምድብ አንድ ወላይታ ድቻ እና ምድረገነት ሽረ…

ሪፖርት| ፈረሰኞቹ ወደ ድል ሲመለሱ ሳቢ የነበረው የአዲስ አዳጊዎቹ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ8ኛው ሳምንት ምድብ ሁለት የመጨረሻ ጨዋታዎች ቅዱስ ጊዮርጊሶች ወደ ድል ሲመለሱ አራት…

ሪፖርት | መቻል እና ድሬዳዋ ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል

ሁለት ቀይ ካርዶችን ባስመለከተን ጨዋታ ጦሩ እና ብርቱካናማ ለባሾቹ 1-1 ተለያይተዋል። የስምንተኛ ሳምንት የምድብ አንድ የመጨረሻ…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ ቡና ተከታታይ ድል አስመዝግቧል

ቡናማዎቹ አቡበከር አዳሙ ባስቆጠረው ብቸኛ የፍፁም ምት ግብ ሀዲያ ሆሳዕናን አሸንፈዋል። ተመሳሳይ ነጥብ በመሰብሰብ ጨዋታቸውን ያደረጉት…

ሪፖርት | ምድረገነት ሽረ እና ሲዳማ ቡና ድል አደረጉ

መስመሩን ያለፈ ግብ የተሻረበት እንዲሁም ሁለት ጊዜ የጨዋታ መጠናቀቂያ ፊሽካ በተነፋበት አወዛገቢ የሲቢኢ ፕሪምየር ሊግ ምድብ…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ ድል ሲቀዳጁ ኤሌክትሪክ እና አዳማ ነጥብ ተጋርተዋል

በምድብ ሁለት የስምንተኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ባህር ዳር ከተማ ኢትዮጵያ መድንን 1ለ0 ሲያሸንፍ ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና…