ሲዳማ ቡና እና ፋሲል ከነማ ድል ቀንቷቸዋል

በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ4 ኛው ሳምንት የምድብ አንድ የመጀመርያ ቀን ጨዋታዎች ላይ ሲዳማ ቡናና ፋሲል…

ኢትዮ ኤሌክትሪክ በሀብታሙ ሽዋለም ብቸኛ ግብ ድል ሲቀናው ባህርዳር ከተማ እና ነገሌ አርሲ ነጥብ ተጋርተዋል

በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ4 ኛው ሳምንት የምድብ ሁለት የመጀመርያ ቀን ጨዋታዎች ላይ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ድል…

ብርቱካናማዎቹ ጣፋጭ ድል ተቀዳጅተዋል

በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሦስተኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨወታ ድሬዳዋ ከተማ ተቀይረው በገቡ ተጫዋቾች በተገኙ ጎሎች…

አሰልቺው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቀቀ

በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አዳማ ከተማ እና ሀዲያ ሆሳዕናን ያገናኘው የ3ኛ ሳምንት የምድብ ሁለት መጠናቀቂያ ጨዋታ…

ሪፖርት | በሀዋሳ በተደረጉ ጨዋታዎች ሐይቆቹ እና ዐፄዎቹ አሸንፈዋል

በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረጉ ጨዋታዎች ሐይቆቹ ወላይታ ድቻን ዐፄዎቹ ደግሞ ሲዳማ ቡናን ረተዋል። ሀዋሳ ከተማ ከ…

የአቤል ያለው ብቸኛ ግብ ፈረሰኞቹን ሦስት ነጥብ አስገኝታለች

በአዲስ አበባ ስቴድየም በተካሄደ የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የምድብ ሁለት ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ነገሌ አርሲን አሸነፈ።…

በሀ.ዩ.ስ በተካሄዱ ሁለት ጨዋታዎች መቻል ድል ሲቀናው ምድረ ገነት ሽረ እና ወልዋሎ ነጥብ ተጋርተዋል

በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሦስተኛው ሳምንት የምድብ አንድ የመጀመርያ ቀን ጨዋታዎች መቻል የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ሲረታ…

በአ.አ ስታዲየም በተካሄዱ ጨዋታዎች ኤሌክትሪክ ድል ሲቀናው ተጠባቂው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሦስተኛው ሳምንት የምድብ ሁለት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች ኢትዮ ኤሌክትሪክ ሲያሸንፍ ባህርዳር ከተማ…

ሲዳማ ቡናዎች ጣፋጭ ድል አስመዝግበዋል

የሮድዋ ደርቢ በያሬድ ባየህ ብቸኛ ግብ በሲዳማ ቡና አሸናፊነት ተጠናቋል ከቀኑ 10:00 ሰዓት ሲል የተጀመረውና በሊጉ…

በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም የተካሄዱ ሁለት ጨዋታዎች ነጥብ በመጋራት ተጠናቀቁ

በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሁለተኛው ሳምንት የምድብ ሁለት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተፈፅመዋል። መቐለ 70…