ሪፖርት | መቻል እና አዳማ ያለ ግብ ተለያይተዋል

መቻል ከመሪው ጋር ያለውን ነጥብ ማጥበብ የሚችልበትን አጋጣሚ ከአዳማ ከተማ ጋር ነጥብ በመጋራት ሳይጠቀም ቀርቷል። በቀን…

ሪፖርት | ወላይታ ድቻ ድል ሲቀናው ሀዋሳ ከተማ እና ሸገር ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል

የ30ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ ጅማሯቸውን ሲያደርጉ የጦና ንቦቹ ወደ ድል ሲመለሱ ሀዋሳ ከተማ እና ሸገር ከተማ…

ሪፖርት| ባህር ዳር ከተማ እና ሽረ ምድረ ገነት ነጥብ ተጋርተዋል

የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ29ኛው ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ 1 ለ 1 በሆነ ውጤት ተጠናቋል ቀዝቀዝ ባለ…

ሪፖርት| ተጠባቂው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቀቀ

በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገ ብቸኛ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ሲዳማ ቡና 0 ለ 0 ተለያይተዋል ቅዱስ…

ሪፖርት| ቢጫ ለባሾቹ ሁለተኛ ተከታታይ ድላቸውን ሲያስመዘግቡ ሰጎኖቹና ዐፄዎቹ አቻ ተለያይተዋል

ስድስት ግቦች በተቆጠሩበት ጨዋታ ወልዋሎዎች ቡናማዎቹን 4ለ2 ሲያሸንፉ ነጌሌ አርሲ እና ፋሲል ከነማ ነጥብ ተጋርተዋል ነጌሌ…

ሪፖርት| በአዲስ አበባ የተደረጉ ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል

ሁለት ቀይ ካርዶች በተመዘዙበት ጨዋታ ሀዲያ ሆሳዕናና መቐለ 70 እንደርታ 1-1 ሲለያዩ አርባ ምንጭ ከተማ እና…

ሪፖርት| መቻል ወሳኝ ድል ሲያሳካ አዳማ ከተማ እና ድሬዳዋ ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል

መቻሎች ኢትዮ ኤሌክትሪክን በማሸነፍ ከመሪው ያላቸውን የነጥብ ልዩነት ሲያጠቡ አዳማ ከተማ እና ድሬዳዋ ከተማ አንድ ለአንድ…

ሪፖርት | መድኖች ወሳኝ ድል ሲያስመዝግቡ ሸገር እና ወላይታ ነጥብ ተጋርተዋል

መድኖች ከመመራት ተነስተው ሐይቆቹ 2ለ1 በማሸነፍ ከአራት ድል አልባ ሳምንታት በኋላ ደረጃቸውን ያሻሻሉበትን ድል ሲያገኙ ሸገር…

ሪፖርት| 52ኛው ታላቁ የመዲናይቱ ደርቢ በቡናማዎቹ የበላይነት ተጠናቀቀ

ቡናማዎቹ ከመመራት ተነስተው ፈረሰኞቹን 3 ለ 1 በማሸነፍ በተጠባቂው የደርቢ ጨዋታ ባለ ድል ሆነዋል። በበርካታ ደጋፊዎች…

ሪፖርት| ሲዳማ ቡናዎች ወደ ግማሽ ፍጻሜ ማለፋቸውን አረጋግጠዋል

ተጠባቂ በነበረው እና ብርቱ ፉክክር በተደረገበት ጨዋታ የዓምናው የፍጻሜ ተፋላሚ ሲዳማ ቡና ነገሌ አርሲን በማሸነፍ ወደ…