ሪፖርት| ሁለት ሁለት ጎሎች በተቆጠሩባቸው ሁለት ጨዋታዎች የአቻ ውጤት ተመዝግበዋል

የአዲስ አበባ ስታዲየም የመሮጫ ትራክ ከተሰራ በኋላ በውብ ገፅታ በተመለሰው ሜዳ የተደረጉት የኢትዮጵያ ቡና እና አርባምንጭ…

ሪፖርት | የደረጃ ሰንጠረዡ ግርጌ ላይ የሚገኙት ሁለቱ ቡድኖች ድል ቀንቷቸዋል

ምዓም አናብስት በአራት ደቃቃ ውስጥ ባስቆጠሯቸው ሶስት ግቦች ፋሲል ከነማን ሲያሸንፉ ቢጫ ለባሾቹ በበኩላቸው ንግድ ባንክን…

ሪፖርት| መቻል ተከታታይ ድል ሲያሳካ ሀዋሳ ከተማና ሽረ ምድረ ገነት ነጥብ ተጋርተዋል

በ27ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ሳቢ ያልነበረው የሀዋሳ ከተማና ምድረ ገነት ሽረ ጨዋታ ያለ ግብ ሲጠናቀቅ በምሽቱ…

ሪፖርት| ኢትዮጵያ መድን እና ባህር ዳር ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል

የጣና ሞገዶቹ በአደም አባስ የመጨረሻ ደቂቃ ግብ ከኢትዮጵያ መድን ጋር 1-1 ተለያዩ በሁለቱም ቡድኖች በኩል ተመጣጣኝ…

ሪፖርት | መሪው ሲዳማ ቡና እና ፋሲል ከነማ ድል ቀንቷቸዋል

ሲዳማ ቡናዎች በአቤል ያለው ግብ እንዲሁም ፋሲል ከነማዎች በታምራት ኢያሱ ግብ ተጋጣሚዎቻቸውን ማሸነፍ ችለዋል። ኢትዮጵያ ንግድ…

ሪፖርት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ ዳግም ወደ ድል ሲመለስ ነብሮቹና ቡናማዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል

በአበበ ቢቂላ ስታድየም በተካሄዱ የ27ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች ኢትዮ ኤሌክትሪክ አዳማ ከተማን 1 ለ 0…

ሪፖርት| በአበበ ቢቂላ ስታዲየም የተካሄዱ ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀቁ

በአዲስ አበባ በተካሄዱ የ27ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች ሸገር ከተማና ነጌሌ አርሲ እንዲሁም አርባምንጭ ከተማና ቅዱስ…

ሪፖርት| ምዓም አናብስት ከስድስት ጨዋታዎች በኋላ ከድል ጋር ታርቀዋል

መቐለ 70 እንደርታ በፍፁም ዓለሙ እና ዓብዱለጢፍ ባምባ ግቦች ታግዞ ወልዋሎ ዓ/ዩን 2 ለ 1 ረቷል…

ሪፖርት| የጣና ሞገዶቹ ወደ ድል ተመልሰዋል

ባህርዳር ከተማ በብሩክ ሰሙ እና አንተነህ ተፈራ ግቦች አዳማ ከተማን 2ለ1 ረቷል 9፡00 ሲል በዋና ዳኛ…

የሊጉ መሪ ለጦሩ እጅ ሰጥቷል

መቻል ከሦስት ጨዋታዎች በኋላ ወደ ድል የተመለሰበትን ሦስት ነጥብ ከሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ወስዷል የሁለቱ ቡድኖች…