ሪፖርት | ዐፄዎቹ በጊዜያዊነት የሊጉን መሪነት ሲረከቡ ቢጫዎቹ እና የጣና ሞገዶቹ ነጥብ ተጋርተዋል

በ12ኛ ሳምንት በመጀመሪያ ቀን አዲስ አበባ ላይ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ፋሲል ከነማ በአንዋር ሙራድ ብቸኛ ግብ…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን እና ሲዳማ ቡና ነጥብ ተጋርተዋል

የ11ኛ ሳምንት መዝጊያ የነበረው እና በፈጣን ሽግግሮች የታጀበው የኢትዮጵያ መድን እና ሲዳማ ቡና ፍልሚያ 1-1 ተጠናቋል።…

ሪፖርት | መቻል ወደ ድል ተመልሷል

በ11ኛ ሳምንት የአዲስ አበባ የመጨረሻ ጨዋታ መቻል አዳማ ከተማን 3ለ1 በመርታት ወደ ድል ተመልሷል። 10፡00 ሲል…

ሪፖርት | ሐይቆቹ ተከታታይ ድላቸውን ሲያሳኩ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ንግድ ባንክ ነጥብ ተጋርተዋል

በሁለተኛ ቀን አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ሜዳ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ሀዋሳ ከተማ ከመመራት ተነስቶ ሸገር ከተማን…

ሪፖርት| ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ድሬዳዋ ከተማ ድል ቀንቷቸዋል

በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ11ኛ ሳምንት የ2ኛ ቀን ጨዋታዎች ኢትዮ ኤሌክትሪክ በአቤል ሀብታሙ ብቸኛ ግብ ምድረገነት…

ሪፖርት | መቐለ 70 እንደርታ እና ሀድያ ሆሳዕና ድል አድርገዋል

ዛሬ በተጀመረው 11ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አዳማ ላይ በተደረጉ ጨዋታዎች ምዓም አናብስት እና ነብሮች…

ሪፖርት | ሰጎኖቹ ድል ሲቀናቸው የጣና ሞገዶቹ እና ዐፄዎቹ ጨዋታ አቻ ተጠናቋል

በአዲስ አበባ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ነጌሌ አርሲ በአሸብር ውሮ ብቸኛ ግብ ወልዋሎ ሲያሸንፍ ባህርዳር ከተማ እና…

ሪፖርት | በአዲስ አበባ ስታዲየም የተከናወኑ ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀቁ

በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ10ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች ድሬዳዋ ከተማ ከ አዳማ ከተማ እንዲሁም መቻል…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ነጥብ ተጋርተዋል

የሳምንቱ የመጨረሻ መርሐግብር የነበረው ሲዳማ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስን ያገናኘው ማራኪ ጨዋታ 1-1 በሆነ አቻ ውጤት…

ሪፖርት | የጦና ንቦቹና ሐይቆቹ ከኋላ ተነስተው ወሳኝ ድል አሳኩ

በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ10ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች ወላይታ ድቻ እና ሀዋሳ ከተማ ከመመራት ተነስተው…