ሪፖርት | ቡናማዎቹ መቻልን በማሸነፍ ወደ ድል ተመልሰዋል

በሙከራዎች የታጀበ ማራኪ ፉክክር በተደረገበት ጨዋታ የዲቫይን ዋቹኩዋ ብቸኛ ግብ ኢትዮጵያ ቡናን ባለ ድል አድርጋለች። በአዲስ…

ሪፖርት| ሀድያ ሆሳዕና ሦስተኛ ተከታታይ ድሉን ሲያሳካ ሲዳማ ቡናም የሊጉን አናት የተቆናጠጠበት ድል አግኝቷል

ሀድያ ሆሳዕናዎች በጫላ ተሺታ ብቸኛ ግብ ሀይቆቹን ሲረቱ ሲዳማ ቡናዎችም ሸገር ከተማን በማሸነፍ የሊጉ መሪነት መልሰው…

ሪፖርት| ነጌሌ አርሲ እና አዳማ ከተማ ድል ቀንቷቸዋል

በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረጉ ጨዋታዎች ነጌሌ አርሲዎች ድሬዳዋ ከተማን 3-0 ሲያሸንፉ፤ አዳማ ከተማዎች በቢንያም አይተን ብቸኛ…

ሪፖርት | አዳማ ላይ የተካሄዱት የዕለቱ ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል

ወላይታ ድቻን ከ አርባ ምንጭ እንዲሁም መቐለ 70 እንደርታን ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ ያገናኙት የ12ኛ ሳምንት መክፈቻ…

ሪፖርት | ዐፄዎቹ በጊዜያዊነት የሊጉን መሪነት ሲረከቡ ቢጫዎቹ እና የጣና ሞገዶቹ ነጥብ ተጋርተዋል

በ12ኛ ሳምንት በመጀመሪያ ቀን አዲስ አበባ ላይ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ፋሲል ከነማ በአንዋር ሙራድ ብቸኛ ግብ…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን እና ሲዳማ ቡና ነጥብ ተጋርተዋል

የ11ኛ ሳምንት መዝጊያ የነበረው እና በፈጣን ሽግግሮች የታጀበው የኢትዮጵያ መድን እና ሲዳማ ቡና ፍልሚያ 1-1 ተጠናቋል።…

ሪፖርት | መቻል ወደ ድል ተመልሷል

በ11ኛ ሳምንት የአዲስ አበባ የመጨረሻ ጨዋታ መቻል አዳማ ከተማን 3ለ1 በመርታት ወደ ድል ተመልሷል። 10፡00 ሲል…

ሪፖርት | ሐይቆቹ ተከታታይ ድላቸውን ሲያሳኩ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ንግድ ባንክ ነጥብ ተጋርተዋል

በሁለተኛ ቀን አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ሜዳ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ሀዋሳ ከተማ ከመመራት ተነስቶ ሸገር ከተማን…

ሪፖርት| ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ድሬዳዋ ከተማ ድል ቀንቷቸዋል

በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ11ኛ ሳምንት የ2ኛ ቀን ጨዋታዎች ኢትዮ ኤሌክትሪክ በአቤል ሀብታሙ ብቸኛ ግብ ምድረገነት…

ሪፖርት | መቐለ 70 እንደርታ እና ሀድያ ሆሳዕና ድል አድርገዋል

ዛሬ በተጀመረው 11ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አዳማ ላይ በተደረጉ ጨዋታዎች ምዓም አናብስት እና ነብሮች…