ሪፖርት | በሊጉ ለመቆየት ጥረት የሚያደርጉ ቡድኖችን ያገናኘው ጨዋታ ያለ ጎል ተጠናቋል

በ28ኛ ሳምንት መጀመርያ ቀን ቀዳሚ የሆነው የአዳማ ከተማ እና የመቐለ 70 እንደርታ ጨዋታ ያለ ጎል በአቻ…

ሪፖርት | ሀዋሳ ከተማ እና ሲዳማ ቡና ነጥብ ተጋርተዋል

በበርካታ ደጋፊዎች ታጅቦ የተካሄደው ተጠባቂው ጨዋታ 1-1 በሆነ ውጤት ተጠናቋል። የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 27ኛ ሳምንት ጨዋታዎች…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን በድል ጎዳናው ቀጥሏል

የሊጉ መሪ ኢትዮጵያ መድን አርባምንጭ ከተማን 2ለ0 አሸንፎ ተከታታይ ሦስተኛ ድል በማስመዝገብ ልዩነቱን ወደ 11 ነጥቦች…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና መቻል ነጥብ ተጋርተዋል

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ከ መቻል ጋር ያገናኘው  ጨዋታ ያለ ግብ 0-0 በሆነ ውጤት ተጠናቋል። የኢትዮጵያ ፕሪሚየር…

ሪፖርት | ባህር ዳር ከተማ ተከታታይ ድሉን አሳክቷል

የጣና ሞገዶቹ ኢትዮ ኤሌክትሪክን 2ለ0 በማሸነፍ ወደ ሁለተኛ ደረጃ ከፍ ብለዋል። ከድል የተመለሱት ባህር ዳሮች ባለፈው…

ሪፖርት | ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ሁለተኛ ድሉን አሳክቷል

ፈረሰኞቹ በቢኒያም ፍቅሩ ብቸኛ ግብ ምዓም አናብስትን ድል ማድረግ ችለዋል። የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 27ኛ ሳምንት ጨዋታዎች…

ሪፖርት | ነብሮቹ በመጨረሻ ደቂቃ ጎል አንድ ነጥብ አግኝተዋል

በዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታ ሀዲያ ሆሳዕና በመጨረሻ ደቂቃ ባስቆጠረው ጎል ከፋሲል ከነማ ጋር 1ለ1 ተለያይቷል። ከሽንፈት የተመለሱት…

ሪፖርት | ተጠባቂው የረፋዱ ጨዋታ በቡናማዎቹ አሸናፊነት ተጠናቋል

ቡናማዎቹን ከብርቱካናማዎቹ ያገናኘው ተጠባቂው የዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር በመጀመሪያው አጋማሽ በተቆጠሩ ሁለት ግቦች ለቡናማዎቹ ሦስት ነጥብ በማጎናፀፍ…

ሪፖርት | አዳማ ከተማ እና ወልዋሎ ዓ.ዩ ነጥብ ተጋርተዋል

በወራጅ ቀጠናው ውስጥ የሚገኙ ቡድኖችን ያገናኘው ጨዋታ 1-1 በሆነ የአቻ ውጤት ተጠናቋል። የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከኢትዮጵያ…

ሪፖርት | ስሑል ሽረ እና ወላይታ ድቻ አቻ ተለያይተዋል

የሊጉ መርሃግብር ከቀናት ዕረፍት በኋላ ዛሬ ሲመለስ ሰሑል ሽረን ከወላይታ ድቻ ያገናኘው ጨዋታ 1-1 በሆነ አቻ…