የአሰልጣኞች አስተያየት| መቻል 2-3 ባህር ዳር ከተማ
“ውጤቱ አደጋ ለደረሰባቸው ደጋፊዎቻችን መታሰቢያ ይሁንልን” ደግአረግ ይግዛው “በመጀመርያው አጋማሽ የሰራናቸው ስህተቶች ውጤቱን እንዳናገኝ አድርጎናል” ፋሲል ተካልኝ ደግአረግ ይግዛው – ባህር ዳር ከተማ ስለ ጨዋታው ጨዋታው ጥሩ ነበር። ጨዋታው በመጀመርያው አጋማሽ ለመጨረስ ስራዎች ሰርተናል። የፉዐድ አስገዳጅ ቅያሪም ትንሽ በማጥቃቱ እንድንቀንስ አድርጎናል ፤ በተረፈ ግን ከሽንፈት ነው የመጣነው። መድንም እየተጠጋ ነውRead More →