“ውጤቱ አደጋ ለደረሰባቸው ደጋፊዎቻችን መታሰቢያ ይሁንልን” ደግአረግ ይግዛው “በመጀመርያው አጋማሽ የሰራናቸው ስህተቶች ውጤቱን እንዳናገኝ አድርጎናል” ፋሲል ተካልኝ ደግአረግ ይግዛው – ባህር ዳር ከተማ ስለ ጨዋታው ጨዋታው ጥሩ ነበር። ጨዋታው በመጀመርያው አጋማሽ ለመጨረስ ስራዎች ሰርተናል። የፉዐድ አስገዳጅ ቅያሪም ትንሽ በማጥቃቱ እንድንቀንስ አድርጎናል ፤ በተረፈ ግን ከሽንፈት ነው የመጣነው። መድንም እየተጠጋ ነውRead More →

“ሥራው የተበላሸው የመጀመሪያው ምልመላ ላይ ነው።” – አሰልጣኝ ቅጣው ሙሉ “በቀጣይ አዳማ ላይ ለሚኖረን ቆይታ ይህ ትልቅ የሞራል ስንቅ ይሆነናል።” – አሰልጣኝ ያሬድ ገመቹ አሰልጣኝ ቅጣው ሙሉ – ኢትዮ ኤሌክትሪክ ስለ ጨዋታው… “እንቅስቃሴው በሁለቱም ቡድኖች በኩል ጥሩ ነበር። መጀመሪያ ግብ አስቆጠሩብን የገባው ጎልም አላስፈላጊ ነው ፤ ጥፋት ተሠርቶ ነበር። ከዛRead More →

“ወራጁን እንኳን አሁን ሳይሆን በመጨረሻው ቀን ነው የሚለየው ብዬ አስባለሁ” አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ “ከታች የመጣ ነው ፣ ስሜቱን እረዳዋለሁ ፣ ግን ምንም እስካልሰራ ድረስ ከቡድኑ ማንም አይበልጥም” አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ ወልቂጤ ከተማ እና ፋሲል ከነማ የሀዋሳ የመጨረሻ ጨዋታቸውን ያለ ጎል ከፈፀሙ በኋላ አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ቆይታ ነበራቸው። አሰልጣኝ ገብረክርስቶስRead More →

“ቡድናችን ዛሬ ድክመት ነበረበት።” – አሰልጣኝ ዮሴፍ ተስፋዬ “ያለንን አቅም አውጥተን ነው የተጫወትነው።” – ምክትል አሰልጣኝ ለይኩን ታደሰ ኢትዮጵያ መድን የሀዋሳ ቆይታውን ኢትዮጵያ ቡና ላይ የ 2-1 ድል በመቀዳጀት ከቋጨ በኋላ የሁለቱም ቡድኖች አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ቆይታ አድርገዋል። አሰልጣኝ ዮሴፍ ተስፋዬ – ኢትዮጵያ ቡና ስለ ጨዋታው… “በመጀመሪያው አጋማሽ በጣምRead More →

“ማሸነፍ አስበን ብቻ ነው የገባነው” አሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለ “እንደጠበቅነው ጨዋታው ጠንካራ ነበር” አሰልጣኝ አስራት አባተ አዳማ ከተማ ከመመራት ተነስቶ ድሬዳዋ ከተማን ካሸነፈበት ጨዋታ በኋላ የሁለቱም ቡድን አሰልጣኞች ለሶከር ኢትዮጵያ የሰጡት አስተያየት እንደሚከተለው ቀርቧል። አሰልጣኝ አስራት አባተ ስለ ጨዋታው… እንደጠበቅነው ጨዋታው ጠንካራ ነበር። በሁለታችን መካከል የነበረው የነጥብ ልዩነት ተቀራራቢ ስለነበር በአግባቡRead More →

“ተጫዋቾቹ ነጥብ እያሰሉ ስለሚጫወቱ ከዛ ጫና መውጣት አለብን ብዬ ነው የማስበው።” – አሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም “ዛሬ ቡድናችን እጅግ በጣም ጥሩ ነበር።” – አሰልጣኝ ዘርዓይ ሙሉ አሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም – ወላይታ ድቻ ስለ ጨዋታው… “የቡድናችን አጨዋወት በተለይም በመጀመሪያው አጋማሽ በጣም ጥሩ ነበር። የመጀመሪያው አጋማሽ መጠናቀቂያ ላይ የተቆጠረብን የሙጅብ ጎል ብዙ ነገርRead More →

“ከዚም በላይ ግቦች ማስቆጠር ነበረብን” ዘሪሁን ሸንገታ “ውጤቱ ይገባቸዋል” ዘማርያም ወልደግዮርጊስ ዘርይሁን ሸንገታ – ቅዱስ ጊዮርጊስ ስለ ጨዋታው ጨዋታው ጠንካራ ነበር። ቀድሞ የወረደ ቡድን አይመስልም ፤ ጥሩ እግርኳስ ነው የሚጫወቱት። ለህልውናቸው እና ለሞያቸው ጠንክረው ስለተጫወቱ ጨዋታው ጠንካራ ነበር። ከጨዋታው ቀድመንም ጠንካራ እንደሚሆን ገምቼ ነበር። በጨዋታው ስላሳዩት እንቅስቃሴ በጨዋታው ብዙ ኳሶችRead More →

“እኛ በጭቃ ሁለት ጊዜ ሁለት ቀን ሙሉ በተለያየ ቀን በተጫወትናቸው ጨዋታዎች ድካም አለብን” ሥዩም ከበደ “ባለንበት ቦታ ተጫዋቾች በመጠኑ ስሜታዊ ሆነዋል” በረከት ደሙ ሥዩም ከበደ – ሲዳማ ቡና ስለ ጨዋታው…? “ለእኛ በተለይ ወሳኝ ነው። ለእነርሱም ወሳኝ ነው። ከእኛ በበለጠ ትልቁ ነገር ሜዳችን ላይ አራት ጨዋታ አሸንፈናል ሁለት ጨዋታ አቻ ወጥተናልRead More →

“በእንደዚህ ዓይነት ሜዳ እንደዚህ ዓይነት ጨዋታ ተጫውተህ ማሸነፍ ትልቅ ነገር ነው” አሰልጣኝ ዮሴፍ ተስፋዬ “ጭቃው ትንሽ ከብዶን ነበር” አሰልጣኝ ያሬድ ገመቹ ኢትዮጵያ ቡና በአማኑኤል ዮሐንስ እና መስፍን ታፈሰ ግቦች ታግዞ ሀድያ ሆሳዕናን ባሸነፈበት እና ደረጃውን ካሻሸለበት ጨዋታ በኋላ የሁለቱም ቡድን አሰልጣኞች ተከታዩን አስተያየት ሰጥተዋል። አሰልጣኝ ዮሴፍ ተስፋዬ ስለ ጨዋታው… ጨዋታውRead More →

“የሜዳው ጭቃማነት እና የኛ የተቀዛቀዘ አቀራረብ ጨዋታውን ከባድ አድርጎብናል።” – ምክትል አሰልጣኝ ለይኩን ታደሰ “በዚህ ዓይነት ብቃት ልንወርድ አይገባም። ያንንም ተጫዋቾቼ ያሳካሉ ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ።” – አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ ወልቂጤ ከተማ በጌታነህ ከበደ ግቦች ኢትዮጵያ መድንን 2-0 ከረታ በኋላ አሰልጣኝ የሚከተለውን አስተያየት ሰጥተዋል። ምክትል አሰልጣኝ ለይኩን ታደሰ – ኢትዮጵያ መድንRead More →