ቻን | አሠልጣኝ ውበቱ አባተ ከምሽቱ ጨዋታ በኋላ ምን አሉ?
👉 “በጨዋታው ጥሩ ተንቀሳቅሰዋል ፤ ማሸነፍም ይገባቸዋል” 👉 “በመጀመሪያው ጨዋታ እና በሁለተኛው ጨዋታ የሰራናቸው ነገሮች ብዙ ዋጋ አስከፍለውናል” 👉 “…ግን እኛ በእጃችን ያለውን ጨዋታ ማሸነፍ ነው ያለብን። ከእኛ ቁጥጥር ውጪ ስለሆነው ነገር ምንም ማድረግ አንችልም” በቻን ውድድር የምድብ ሁለተኛ ጨዋታ ሀገራችን ኢትዮጵያ ከአዘጋጇ ሀገር አልጄሪያ ጋር ያደረገችውን ፍልሚያ አንድ ለምንምRead More →