የአሰልጣኞች አስተያየት | ያገኘነውን ዕድል በመጠቀማችን እንጂ ደቡብ ፖሊስ የዋዛ ቡድን አልነበረም  ” ጳውሎስ ጌታቸው

በኢትዮጵያያ ፕሪምየር ሊግ 7ኛ ሳምንት ሀዋሳ ላይ ደቡብ ፖሊስ በባህርዳር ከተማ 1-0 ከተሸነፈበት ጨዋታ በኃላ የሁለቱ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ” የድሉ መታሰብያነት ለመላው ደጋፊዎቻችን ይሁን። ” ፀጋዬ ኪዳነማርያም

ወልዋሎ ዓ/ዩ ደደቢትን 1-0 ከረታበት የስድስተኛ ሳምንት የሊጉ የዛሬ ጨዋታ በኋላ በሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዮቹ አስተያየቶች…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ” የውድድር ዘመኑ ጉዟችንን ዛሬ ጀምረናል፡፡” ዲዲዬ ጎሜስ

በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ስድስተኛ ሳምንት ብቸኛ የአዲስ አበባ ስታድየም ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና አደማ ከተማን 1-0 በማሸነፍ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 0-0 ሀዋሳ ከተማ 

ትላንት እንዲካሄድ መርሐ ግብር ተይዞለት የነበረውና ከበርካታ ንትርኮች በኋላ ዛሬ በ9 ሰዓት አዲስ አበባ ስታዲየም ላይ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ስሑል ሽረ 1-1 ሲዳማ ቡና

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 6ኛ ሳምንት ሽረ ላይ ስሑል ሽረ ከሲዳማ ቡና 1-1 ከተለያዩበት ጨዋታ በኃላ የሁለቱ…

የአስልጠኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 1-0 ደቡብ ፖሊስ

ወላይታ ድቻ ሶዶ ላይ ደቡብ ፖሊስን አስተናግዶ 1-0 ካሸነፈበት ጨዋታ ፍፃሜ በኋላ የሁለቱ ከለቦች አሰልጣኞች አሰነያየታቸውን…

“በጨዋታው ደስተኛ ነኝ፤ ማሸነፋችንም ይገባናል።” ጳውሎስ ጌታቸው – ባህር ዳር ከተማ

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ስድስተኛ ሳምንት ጨዋታ ባህር ዳር ከተማ በሜዳው ኢትዮጵያ ቡናን አስተናግዶ በጃኮ አራፋት ብቸኛ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | አዳማ ከተማ 3-1 መቐለ 70 እንደርታ

አዳማ ከተማ በሜዳው መቐለ 70 እንደርታን አስተናግዶ የመጀመሪያ የሊግ ድሉን ባሳካበት የዛሬው የስድስተኛ ሳምንት ጨዋታ የሁለቱ…

የአሰልጣኞች አስተያየት| ወልዋሎ 0-0 ድሬዳዋ ከተማ

በስድስተኛ ሳምንት የመጀመርያ ጨዋታ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ እና ድሬዳዋ ከተማ ያለ ገየግብ በአቻ ውጤት ከተለያዩ በኋላ…

የአሰልጣኞች አስተያየት| መከላከያ 0-1 ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ 

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 5ኛ ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርስቲ ከሜዳው ውጭ መከላከያን 1-0 ማሸነፍ ችሏል።…