የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በክረምት ጉዞው የሚያደርገው የወዳጅነት ጨዋታ ታውቋል። በመጪው ክረምት የኢትዮጵያ ወንዶች ብሔራዊ ቡድን ወደ አሜሪካ በመጓዝ ከካረቢያን ሀገራት ጋር የወዳጅነት ጨዋታዎች እንደሚያደርግ ከዚህ ቀደም በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን በኩል በይፋ መገለፁ ይታወቃል።CJA newman ከተባለ ተቋም ጋር በተደረገ ስምምነት መሰረት የሚደረገው የዚህ ጉዞ አካል የሆነው የወዳጅነት ጨዋታ ከማን ጋር እናRead More →

ጊዜያዊ ዋና እና ምክትል አሠልጣኝ የተሾመለት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አዲስ የግብ ዘብ አሠልጣኝ አግኝቷል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከአሠልጣኝ ውበቱ አባተ እና ረዳቶ ጋር ከተለያየ በኋላ በምትኩ አዳዲስ አሠልጣኞችን ለመሾም ሲጥር የነበረ ሲሆን ከቀናት በፊትም በጊዜያዊነት ቡድኑን የሚመሩ አሠልጣኞችን መሾሙ ይታወሳል። በዚህም የፌዴሬሽኑ የቴክኒክ ዳይሬክተር ኢንስትራክተር ዳንኤል ገብረማርያም እና አሰልጣኝ ደግአረገRead More →

ከአሠልጣኝ ውበቱ አባተ ጋር የተለያየው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከፊቱ ያሉበትን ጨዋታዎች በማን እንደሚመራ ይፋ ሆኗል። ያለፉትን 30 ወራት ገደማ በአሠልጣኝ ውበቱ አባተ ሲመራ የነበረው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከሳምንታት በፊት ከአሠልጣኙ ጋር ከተለያየ በኋላ የሚሾመው አሠልጣኝ ሲጠበቅ የነበረ ሲሆን የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽንም በቦታው ጊዜያዊ አሠልጣኞች መሾሙን ከደቂቃዎች በፊት ይፋ አድርጓል። በዚህምRead More →

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ከማላዊ ጋር የሚያደርገው የሜዳው ጨዋታን የሚያደርግበት ሀገር ታውቋል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አምስተኛውን የምድብ ጨዋታ ሰኔ 13 (June 20) ለማከናወን ሞዛምቢክን ምርጫው ማድረጉን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ለካፍ አስታውቋል። ፌዴሬሽኑ ይፋ እንዳደረገው በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት በሚገኙ ስታዲየሞች ላይ ለማከናወን ጥረት ቢያደርግም ሩዋንዳ ከዚህ በፊት ተፈቅዶላትRead More →

ከጊኒ ጋር ሁለት ጨዋታዎች የሚጠብቀው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከፍልሚያዎቹ በፊት ሀገሩ ላይ የአቋም መለኪያ ጨዋታ እንደሚያደርግ ተገልጿል። በአይቮሪኮስት አስተናጋጅነት ለሚከናወነው የ2023 የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ የምድብ የማጣሪያ ጨዋታዎችን እያደረገ የሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን መጋቢት 15 እና 18 ከጊኒ ጋር ወሳኝ ሦስተኛ እና አራተኛ ጨዋታዎች ይጠብቀዋል። ለእነዚህ ፍልሚያ የቡድኑ አሠልጣኝ ውበቱ አባተRead More →

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የፊት መስመር ተሰላፊውን በጉዳት ምክንያት በማጣቱ በምትኩ ሌላ ጥሪ አድርጓል። የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ አካል የሆኑ ሁለት ጨዋታዎች ከጊኒ አቻው ጋር የሚጠብቀው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከቀናት በፊት ለተጨዋቾች ጥሪ ማድረጉ ይታወሳል። ከደቂቃዎች በፊት የእግርኳስ ፌዴሬሽኑ ይፋ እንዳደረገው ደግሞ ከፊታችን ረቡዕ ጀምሮ ወደ ልምምድ የሚገባው ብሔራዊ ቡድኑ የወሳኙን አጥቂRead More →

መጋቢት 15 እና 18 ለሚደረጉት ሁለት ወሳኝ ጨዋታዎች ዋልያዎቹ ዝግጅታቸውን የሚጀምሩበት ቀን ይፋ ሆኗል። በአሠልጣኝ ውበቱ አባተ የሚመራው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ ሦስተኛ እና አራተኛ ጨዋታውን ከጊኒ አቻው ጋር የሚያከናውን ይሆናል። አሠልጣኙም ከቀናት በፊት በጨዋታዎቹ ግልጋሎት የሚሰጧቸውን 23 ተጫዋቾች የመረጡ ሲሆን ስብስቡም መደበኛ ዝግጅቱን የሚጀምርበትን ቀን የኢትዮጵያRead More →

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ቀጣይ ተጋጣሚ የሆነው የጊኒ ብሔራዊ ቡድን ለ23 ተጫዋቾች ጥሪ አቅርቧል። ዛሬ በጀመርነው የመጋቢት ወር አጋማሽ የአህጉራችን ብሔራዊ ቡድኖች ለ2023ቱ የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ የምድብ ማጣሪያ ሦስተኛ እና አራተኛ ጨዋታቸውን የሚያከናውኑ ሲሆን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንም ከጊኒ አቻው ጋር ወሳኝ ፍልሚያዎችም ሞሮኮ ላይ ያከናውናል። ለእነዚህ ሁለት ጨዋታዎች የዋልያዎቹ አሠልጣኝ ውበቱRead More →

ከአንድ ወር በኋላ ሞሮኮ ላይ የሚደረገውን የጊኒ እና ኢትዮጵያ ጨዋታ የሚመሩ አልቢትሮች ተለይተዋል። በአይቮሪኮስት አስተናጋጅነት ለሚከናወነው የ2023 የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከግብፅ፣ ማላዊ እና ጊኒ ጋር ተደልድሎ የምድብ ጨዋታዎችን እያደረገ የሚገኝ ሲሆን በሁለት ጨዋታዎች ሦስት ነጥብ በማግኘት በግብ ልዩነት ቀዳሚውን ደረጃ ይዞ ተቀምጧል። በቀጣዩ የመጋቢት ወር ደግሞ ከጊኒRead More →

በቀጣዩ ወር ከጊኒ ብሔራዊ ቡድን ጋር ወሳኝ የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ ጨዋታ የሚጠብቀው ዋልያው በሜዳው ማድረግ የነበረበትን ፍልሚያ የሚያደርግበት ስታዲየም ይፋ ሆኗል። በአይቮሪኮስት አስተናጋጅነት ለሚከናወነው የ2023 የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የምድብ ጨዋታዎችን እያደረገ እንደሆነ ይታወቃል። ከግብፅ፣ ማላዊ እና ጊኒ ጋር የተደለደለው ቡድኑም በሁለት ጨዋታዎች ሦስት ነጥብ በማግኘት በግብRead More →