የዋልያዎቹ የደስታ መልዕክቶች
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከስምንት ዓመታት በኋላ ወደመሠረተው የአፍሪካ ዋንጫ ሲመለስ የዋልያዎቹ አሠልጣኝ እና ተጫዋቾች ያጋሩትን የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት ሰብስበን ይዘን ቀርበናል። በምድብ 11 ተደልድሎ ካሜሩን ለምታስተናግደው የ2021 የአፍሪካ ዋንጫዝርዝር
በዋልያዎቹ አሸናፊነት ከተጠናቀቀው ጨዋታ በኋላ አሰልጣኞች ተከታዩን አስተያየት ሰጥተዋል። አሰልጣኝ ውበቱ አባተ – ኢትዮጵያ ስለጨዋታው የወዳጅነት ጨዋታ ዋና ጥቅሙ የቡድንህን አቋም አሁን ያለበትን ነገር ለማየት ነው። ከዋናው ጨዋታ በፊት ይህንዝርዝር
በባህር ዳር ዓለምአቀፍ ስታድየም የማላዊ አቻውን በወዳጅነት ጨዋታ የገጠመው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን 4-0 ማሸነፍ ችሏል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የወዳጅነት ጨዋታውን ተክለማርያም ሻንቆን በግብ ጠባቂነት አሥራት ቱንጆ ፣ ያሬድ ባየህ ፣ዝርዝር
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከማላዊ ጋር በባሕር ዳር ለሚያደርገው የወዳጅነት ጨዋታ ይዞት የሚገባው አሰላለፍ ታውቋል። 10:00 ላይ የሚጀምረው ጨዋታ ላይ አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ይዘውት የሚገቡት አሰላለፍ ይህንን ይመስላል። ተክለማርያም ሻንቆ አሥራትዝርዝር
ዛሬ 10:00 በባህር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም የሚደረገው የኢትዮጵያ እና ማላዊ የአቋም መፈተሻ ጨዋታ በቀጥታ በቴሌቪዥን እንደሚተላለፍ ታውቋል። ወደ 2022 ለተሸጋገረው የካሜሩኑ የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ የሦስተኛ ምዕራፍ ዝግጅቱን በባህር ዳርዝርዝር
ኢትዮጵያዊው አማካይ ብሔራዊ ቡድኑን ለመቀላቀል ማምሻውን ወደ ሀገሩ ይገባል። በዘንድሮው የውድድር ዓመት በግብፅ ሊግ ከምስር አል-መቃሳ ጋር የተሳካ ጊዜን እያሳለፈ የሚገኘው ሽመልስ በቀለ ለብሔራዊ ቡድን መጠራቱን ተከትሎ ዛሬ ማምሻውን ወደዝርዝር
Copyright © 2021