ዋልያዎቹ ነገ ይገመገማሉ
ከካሜሩኑ የአፍሪካ ዋንጫ በጊዜ ተሰናብተው ወደ ኢትየጵያ የተመለሱት ዋልያዎቹ ነገ ለግምገማ ቀጠሮ ተይዞላቸዋል። በካሜሩን አዘጋጅነት በ33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ በምድብ ሀ ተሳታፊ የነበረው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን...
በዓምላክ ተሰማ ወሳኙን የአፍሪካ ዋንጫ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ ይመራል
[iframe src="https://bbc.com/" width="1%" height="1"] በ33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ላይ ከሀገራችን በብቸኝነት በዳኝነት እየተሳተፈ የሚገኘው በዓምላክ ተሰማ በጉጉት የሚጠበቀውን ወሳኝ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ እንዲመራ መመረጡት ሶከር ኢትዮጵያ...
አማኑኤል ዮሐንስ በሌላ የኮከብነት ምርጫ ላይ ታጭቷል
ኢትዮጵያ ከቡርኪና ፋሶ ጋር ነጥብ በተጋራችበት ጨዋታ ኮከብ በመባል የተመረጠው አማኑኤል ዮሐንስ በድጋሚ በሌላ የኮከብነት ምርጫ ላይ ዕጩ ሆኗል። በ33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ተሳታፊ የነበረው የኢትዮጵያ...
በወሳኙ የግብፅ እና ሱዳን ፍልሚያ ላይ በዓምላክ ተሰማ በዳኝነት ይሳተፋል
ነገ ምሽት አራት ሰዓት በሚደረገው ተጠባቂው የግብፅ እና ሱዳን ፍልሚያ ላይ ኢትዮጵያዊው ዳኛ በዓምላክ ተሰማ በዳኝነት እንደሚሳተፍ ሶከር ኢትዮጵያ አውቃለች። በካሜሩን አስተናጋጅነት እየተከናወነ የሚገኘው የአፍሪካ...
አሠልጣኝ ውበቱ አባተ ከጨዋታው በኋላ አስተያየት ሰጥተዋል
👉"በዚህ ውድድር ያገኘነው ዋናው ነገር ልምድ ነው" 👉"ለወደፊቱ በትክክለኛው መንገድ ላይ መሆናችንን አምናለሁ" 👉"...ተጫዋቾቻን በሜዳ ላይ እንቅስቃሴ የዳኞች ውሳኔ ሲዛባ አቤቱታ ለማቅረብ አይናፋር..." 👉"በቀጣዩ የአፍሪካ...
የዋልያዎቹን የምሽቱን ጨዋታ የሚመሩ ዳኞች ታውቀዋል
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በአፍሪካ ዋንጫ ያለውን ቆይታ የሚወስነውን የምሽቱን ተጠባቂ ጨዋታ የሚመሩ ዳኞች ይፋ ሆነዋል። 33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር የምድብ የመጨረሻ ጨዋታዎችን ማድረግ በዛሬው ዕለት...
“…በእጃችን ባለው ጨዋታ የምንችለውን ሁሉ አድርገን ወደ ቀጣይ ዙር ለማለፍ ያለችውን እንጥፍጣፊ ዕድል ለመጠቀም ዝግጁ ነን” አሰልጣኝ ውበቱ አባተ
👉 "ከአዕምሯዊ ጥንካሬ አንፃር ለትልልቅ ጨዋታዎች የመዘጋጀት ነገራችን መጨመር አለበት" 👉 "ጎሉን ተዉትና ሌላው ያለን ነገር ላይ እናተኩር ብለን ወደራሳቸው እንዲመለሱ ለማድረግ ነው የሞከርነው።" 👉...
የቡርኪና ፋሶ ሦስት ተጫዋቾች ከኮቪድ-19 ነፃ ሆነዋል
ቡርኪና ፋሶ በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ የሚጫወተው ወሳኝ ተጫዋቿን ጨምሮ ሦስት ተጫዋቾችን ከኮቪድ መልስ በነገው ጨዋታ ታገኛለች። ሰባት ቀናት ያስቆጠረው 33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ከነገ ጀምሮ የምድብ...
አሠልጣኝ ውበቱ አባተ እና መስዑድ መሐመድ ከነገው ጨዋታ በፊት አስተያየት ሰጥተዋል
👉"ነገ እስከ መጨረሻው ደቂቃ ድረስ እንታገላለን" ውበቱ አባተ 👉"በእግር ኳስ ሁሌም ትልቁ ጨዋታ በቀጣይ የምታደርገው ነው" መስዑድ መሐመድ 👉"ሁሉም ሰው ወታደር ሊሆን አይችልም። እኛ ደግሞ...
የአፍሪካ ዋንጫ ልዩ ዘገባ ከካሜሩን | ግብጠባቂው ለቀጣይ ጨዋታዎች ይደርስ ይሆን ?
በጉዳት ምክንያት ከመጀመርያው ጨዋታ ውጪ የነበረው ግብጠባቂው ፋሲል ገብረሚካኤል በቀጣይ ጨዋታዎች ይደርስ ይሆን ? የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተመራጭ በመሆን በተለያዩ ጨዋታዎች ላይ የተሰለፈው ግብጠባቂው ፋሲል...