በአይቮሪኮስት አስተናጋጅነት በቀጣዩ ዓመት እንዲከናወን ቀጠሮ የተያዘለት የአፍሪካ ዋንጫ በወራት መገፋቱ ከደቂቃዎች በፊት ይፋ ሆኗል። ቀጣዩ የአህጉራችን ትልቁ የብሔራዊ ቡድኖች ውድድር በምዕራብ አፍሪካዊቷ ሀገር አይቮሪኮስት አዘጋጅነት እንደሚከናወን ይታወቃል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን ጨምሮ ሌሎች ቡድኖችም በዚህ ውድድር ላይ ለመሳተፍ የምድብ ማጣሪያ ፍልሚያቸውን እያደረጉ ይገኛሉ። ይህ በእንዲህ እንዳለ በአሁኑ ሰዓት በሞሮኮ ራባትRead More →

ከካሜሩኑ የአፍሪካ ዋንጫ በጊዜ ተሰናብተው ወደ ኢትየጵያ የተመለሱት ዋልያዎቹ ነገ ለግምገማ ቀጠሮ ተይዞላቸዋል። በካሜሩን አዘጋጅነት በ33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ በምድብ ሀ ተሳታፊ የነበረው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በሁለቱ ሽንፈት አስተናግዶ በአንዱ አቻ በመውጣት ከምድቡ የማለፍ እቅዱን ሳያሳካ በጊዜ መመለሱ ይታወሳል። በካሜሩን የነበረውን አጠቃላይ ቆይታ አስመልክቶ ባሳለፍነው ሳምንት የብሔራዊ ቡድኑ አሰልጣኝ ሪፖርት እንደሚያቀርቡRead More →

[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] በ33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ላይ ከሀገራችን በብቸኝነት በዳኝነት እየተሳተፈ የሚገኘው በዓምላክ ተሰማ በጉጉት የሚጠበቀውን ወሳኝ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ እንዲመራ መመረጡት ሶከር ኢትዮጵያ አረጋግጣለች። በኮቪድ-19 ምክንያት አንድ ዓመት ተገፍቶ ከጥር አንድ ጀምሮ በካሜሩን እየተከናወነ የሚገኘው የአህጉሪቱ ትልቁ ዋንጫ ውድድር 20 ቡድኖችን ጥሎ ወደ ወሳኝ ምዕራፍ መሸጋገሩ ይታወቃል። በዚህምRead More →

ኢትዮጵያ ከቡርኪና ፋሶ ጋር ነጥብ በተጋራችበት ጨዋታ ኮከብ በመባል የተመረጠው አማኑኤል ዮሐንስ በድጋሚ በሌላ የኮከብነት ምርጫ ላይ ዕጩ ሆኗል። በ33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ተሳታፊ የነበረው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከምድቡ አንድ ነጥብ ብቻ በመያዝ በጊዜ ተሰናባች መሆኑ ይታወቃል። ባሳለፍነው ሰኞ ባፉሳም ከተማ የምድቡን የመጨረሻ ጨዋታ ከቡርኪናፋሶ ጋር ያከናወነው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ምንምRead More →

ነገ ምሽት አራት ሰዓት በሚደረገው ተጠባቂው የግብፅ እና ሱዳን ፍልሚያ ላይ ኢትዮጵያዊው ዳኛ በዓምላክ ተሰማ በዳኝነት እንደሚሳተፍ ሶከር ኢትዮጵያ አውቃለች። በካሜሩን አስተናጋጅነት እየተከናወነ የሚገኘው የአፍሪካ ሀገራት ዋንጫ ውድድር ከትናንት ጀምሮ የምድብ ሦስተኛ እና የመጨረሻ ጨዋታዎችን ማከናወን እንደጀመረ ይታወቃል። እነዚሁ የምድብ ጨዋታዎች ከዛሬ ጀምሮ ሲቀጥሉም በምድብ አራት ደግሞ የመጨረሻ ተጠባቂ ፍልሚያዎችRead More →

👉”በዚህ ውድድር ያገኘነው ዋናው ነገር ልምድ ነው” 👉”ለወደፊቱ በትክክለኛው መንገድ ላይ መሆናችንን አምናለሁ” 👉”…ተጫዋቾቻን በሜዳ ላይ እንቅስቃሴ የዳኞች ውሳኔ ሲዛባ አቤቱታ ለማቅረብ አይናፋር…” 👉”በቀጣዩ የአፍሪካ ዋንጫ እንመለሳለ የሚል እምነት አለኝ” የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በ33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ላይ ከሚሳተፉ 24 ቡድኖች መካከል አንዱ እንደነበር ይታወቃል። ቡድኑም በምድብ አንድ ከአዘጋጇ ካሜሩን፣ ኬፕRead More →

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በአፍሪካ ዋንጫ ያለውን ቆይታ የሚወስነውን የምሽቱን ተጠባቂ ጨዋታ የሚመሩ ዳኞች ይፋ ሆነዋል። 33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር የምድብ የመጨረሻ ጨዋታዎችን ማድረግ በዛሬው ዕለት ይጀምራል። በምድብ አንድ ከአዘጋጇ ካሜሩን፣ ቡርኪና ፋሶ እና ኬፕ ቨርድ ጋር የተደለደለው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንም በሁለት የምድቡ ጨዋታዎች ሽንፈትን ቢያስተናግድም ወደ ጥሎ ማለፍ ለማለፍ ያለውንRead More →

👉 “ከአዕምሯዊ ጥንካሬ አንፃር ለትልልቅ ጨዋታዎች የመዘጋጀት ነገራችን መጨመር አለበት” 👉 “ጎሉን ተዉትና ሌላው ያለን ነገር ላይ እናተኩር ብለን ወደራሳቸው እንዲመለሱ ለማድረግ ነው የሞከርነው።” 👉 “የተለጠጠ እና የተጋነነ ነገር ነበር ያቀድነው የሚል ሀሳብ የሚያስነሳ ነገር የለም።” 👉 “ከቅያሪ ጋር ተያይዞ መዘግየቶች ነበሩ። እነሱም ደግሞ ክፋታቸው እስከምንቀይርም አልጠበቁንም።” አሰልጣኝ ውበቱ አባተRead More →

ቡርኪና ፋሶ በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ የሚጫወተው ወሳኝ ተጫዋቿን ጨምሮ ሦስት ተጫዋቾችን ከኮቪድ መልስ በነገው ጨዋታ ታገኛለች። ሰባት ቀናት ያስቆጠረው 33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ከነገ ጀምሮ የምድብ የመጨረሻ ጨዋታዎችን ማስተናገድ እንደሚጀምር ይታወቃል። በዚህ ውድድር ተሳታፊ የሆነው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንም ከቡርኪና ፋሶ አቻው ጋር በሚያደርገው ፍልሚያ ነገ ምሽት 01:00 ላይ ወደ ቀጣይ ዙርRead More →

👉”ነገ እስከ መጨረሻው ደቂቃ ድረስ እንታገላለን” ውበቱ አባተ 👉”በእግር ኳስ ሁሌም ትልቁ ጨዋታ በቀጣይ የምታደርገው ነው” መስዑድ መሐመድ 👉”ሁሉም ሰው ወታደር ሊሆን አይችልም። እኛ ደግሞ በሙያችን ወታደር ነን” ውበቱ አባተ 👉”ጨዋታውን ብንሸነፍ ሁሉንም ነገር አናጣም። ማሸነፍ ወይም መሸነፍ የዓለም ፍፃሜ አይደለም…” ውበቱ አባተ 👉”ለሀገራችን ህዝብም ሆነ ለመንግስታችን ምላሽ ማቅረብ አለብን”Read More →