አቶ ኢሳይያስ ጂራ በሴካፋ ምክትል ፕሬዝዳንትነት በድጋሚ ተመረጡ
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳይያስ ጂራ በሴካፋ በምክትል ፕሬዝዳንትነት በድጋሜ መመረጣቸው ታውቋል። በምስራቅ እና መካከለኛው ቀጠና የሚገኙ ብሔራዊ ፌዴሬሽኖች የተዋቀረው ሴካፋ በዛሬው ዕለት የምርጫ ጠቅላላ ጉባኤውን ዛንዚባር ላይ አከናውኗል። በዚህ ጉባኤ ላይም የቀጠናው ብሔራዊ ፌዴሬሽኖች ፕሬዝዳንቶች እና ዋና ፀሐፊዎች የተገኙ ሲሆን ሀገራችንን በመወከልም አቶ ኢሳይያስ ጅራ እና አቶ ባህሩRead More →