ኢትዮጵያውያን ዳኞች በቻን ውድድር ነገ ጨዋታ ይመራሉ
በካሜሩን አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው የቻን ውድድር ነገ የሚካሄደውን ጨዋታ ኢትዮጵያዊቷ ኢንተርናሽናል ዳኛ ሊዲያ ታፈሰ በመሐል ዳኝነት ትመራዋለች። ባሳለፍነው ቅዳሜ የተጀመረው የአፍሪካ ሀገራት ዋንጫ (ቻን) ውድድር...
የፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንት ወደ ካሜሩን አቅንተዋል
በካሜሮን አስተናጋጅነት ለሚካሄደው የቻን ውድድር እና ተዛማጅ ጉዳዮች የፌዴሬሽኑ ፕሬዝደንት አቶ ኢሳይያስ ጂራ ለሳምንታት ቆይታ ወደ ካሜሩን አቅንተዋል። በሀገር ውስጥ ሊጎች ተጫዋቾች ብቻ የሚካሄደው የቻን...
ሊዲያ ታፈሰ የቻን ዳኞች ዝርዝር ውስጥ ተካተተች
ኢትዮጵያዊቷ ጠንካራ ዳኛ ሊዲያ ታፈሰ በ2021 ለሚደረገው የቻን ውድድር ላይ ከሚመሩ 19 ዳኖች ውስጥ ብቸኛዋ ሴት የመሐል ዳኛ ሆና ተካታለች። ካፍ ከወራት በፊት በካሜሩን አስተናጋጅነት...
“ቡድኑ በወጣቶች እየተገነባ መሆኑና ከጊዜ ወደ ጊዜ መሻሻል ማሳየቱ በግሌ ደስተኛ ያደርገኛል” አሰልጣኝ አብርሃም መብራቱ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ አብርሃም መብራቱ ቡድኑ በዓለም ዋንጫ እና ቻን ማጣርያ ስለነበረው ጉዞ ከሰጡት መግለጫ በማስከትል በስፍራው ከታደሙ የመገናኛ ብዙሃን አካላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽ...
“በገባነው ቃል መሠረት ወደ ቻን ማለፍ ባለመቻላችን ይቅርታ መጠየቅ እፈልጋለሁ” አስቻለው ታመነ
በዛሬው ዕለት በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሴሽነረ ፅህፈት ቤት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ አብርሃም መብራቱ እና የቡድኑ አምበል አስቻለው ታመነ በዓለም ዋንጫ ማጣርያ እና ቻን ማጣርያ ስለነበራቸው...
አብርሃም መብራቱ በወቅታዊ የብሔራዊ ቡድን ጉዳዮች ዙርያ ገለፃ ሰጥተዋል
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ አብርሃም መብራቱ እና የቡድኑ አምበል አስቻለው ታመነ በዓለም ዋንጫ ማጣርያ እና በቻን ማጣርያ ስለነበራቸው ጉዞ በዛሬው ዕለት በፌዴሬሽኑ አዲሱ ህንጻ ላይ...
ቻን 2020| የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በሩዋንዳው ጨዋታ ዙርያ ካፍን ማብራሪያ ጠየቀ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከቀናት በፊት በ2020 የቻን ማጣርያ በሩዋንዳ በድምር ውጤት ተሸነፎ ከውድድር መውጣቱ ሲታወስ ኢትዮጵያም ሩዋንዳ በመጀመርያው የመቐለ ጨዋታ ላይ የስብስቡ አካል በነበረ ተጫዋች...
የ2020 ቻን ተሳታፊዎች ተለይተው ታውቀዋል
በቀጣይ ዓመት በካሜሩን የሚዘጋጀው የአፍሪካ ሀገራት ዋንጫ (ቻን) ተሳታፊዎች ዛሬ ሙሉ ለሙሉ ሲታወቁ በርካታ ትላላቅ ሃገራት ወደ ውድድሩ አያመሩም። በውድድሩ በአህጉሪቱ ላይ ጥሩ ስም ያላቸው...
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የመጨረሻ ልምምዱን አከናውኗል
ከሁለት ሳምንታት በፊት በትግራይ ዓለማቀፍ ስታዲየም በሩዋንዳ 1-0 የተሸነፉት ዋሊያዎቹ የመልሱን ጨዋታ ነገ ያከናውናሉ። ካሜሩን ለምታስተናግደው የ2020 የቻን ውድድር ለማለፍ የማጣሪያ ጨዋታዎችን እያከናወነ የሚገኘው የኢትዮጵያ...
ቻን 2020 | የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለመልሱ ጨዋታ ወደ ኪጋሊ አምርቷል
በባህር ዳር ከተማ ለአስር ቀናት ለቻን ማጣሪያ ዝግጅትን ሲያደርግ የነበረው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለመልሱ ጨዋታ ወደ ሩዋንዳ ተጉዟል፡፡ ብሔራዊ ቡድኑ በመጀመርያ ግጥሚያው በመቐለ ዓለም አቀፍ...