“እንደተወራው ፌዴሬሽኑ ያላዋቂዎች እና የሰነፎች ጥርቅም አይደለም” ባህሩ ጥላሁን
ዋልያዎቹ በቻን ውድድር የማሊያ ችግር አጋጥሟቸዋል ተብሎ ስለተሰራጨው ወሬ የፌዴሬሽኑ የጽህፈት ቤት ሀላፊ ምላሽ ሰጥተዋል። በ7ኛው የአፍሪካ ሀገራት ሻምፒዮንሺፕ ውድድር ላይ የተሳተፈው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከምድቡ አንድ ነጥብ በመያዝ መሰናበቱ የሚታወስ ነው። የቡድኑ አባላት በሦስት ዙር ከቀናት በፊት ወደ ሀገር ቤት ከገቡ በኋላ ስለውድድሩ ዋና አሠልጣኝ ውበቱ አባተ እና የኢትዮጵያRead More →