ነገ 10 ሰዓት የቻን የመጨረሻ ዙር የመልስ ጨዋታ ከሩዋንዳ ጋር የሚያደርገው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የግብ ጠባቂውን ግልጋሎት እንደማያገኝ ታውቋል። በአልጄያ አስተናጋጅነት የሚከናወነው የአፍሪካ ሀገራት ቻምፒዮንሺፕ ውድድር ላይ ለመካፈል ብሔራዊ ቡድኖች በየቀጠናቸው የማጣሪያ ጨዋታዎችን እያከናወኑ የሚገኝ ሲሆን በአሠልጣኝ ውበቱ አባተ የሚመራው ዋልያውም በመጀመሪያው ዙር ደቡብ ሱዳንን ረቶ በመጨረሻው ዙር ፍልሚያ ከሩዋንዳRead More →

ወሳኝ ጨዋታቸውን በዚህ ሳምንት መጨረሻ የሚያደርጉት ዋልያዎች በአዲስ አበባ በኩል ወደ ሩዋንዳ እንደሚያቀኑ ታውቋል። በአልጄሪያ አስተናጋጅነት በሚካሄደው የአፍሪካ ሀገራት ቻምፒዮንሺፕ ውድድር ላይ ለመሳተፍ የመጨረሻ ዙር ማጣሪያ ጨዋታቸውን ወደ ታንዛንያ ተጉዘው ከሩዋንዳን ጋር ያከናወኑት ዋልያዎቹ የመጀመሪያ ጨዋታቸውን ያለ ጎል ማጠናቀቃቸው ይታወሳል። ለመልሱ ጨዋታ ለቀናት ዝግጅቱን በዛው ታንዛኒያ ሲያደርግ የቆየው ብሔራዊ ቡድኑምRead More →

ኢትዮጵያ ግብፅን በአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ማጣሪያ ስትረታ የጨዋታው የመሐል ዳኛ የነበሩት ቡሩንዲያዊ በሳምንቱ መጨረሻ በቻን የመጨረሻ ዙር ማጣሪያ የመልስ መርሐ-ግብርም ሩዋንዳ እና ኢትዮጵያን እንዲመሩ ተመድበዋል። በአልጄሪያ አስተናጋጅነት በሚከናወነው የአፍሪካ ሀገራት ቻምፒዮንሺፕ ላይ ለመካፈል የአህጉሪቱ አባል ሀገራት በየቀጠናቸው የማጣሪያ ጨዋታዎችን እያደረጉ ይገኛሉ። ሀገራችን ኢትዮጵያም በመጀመሪያው ዙር ሱዳንን በሰፊ የጎል ልዩነት አሸንፋRead More →

የነገው የዋልያዎቹ ተጋጣሚ አሠልጣኝ ካርሎስ አሎስ ፌረር በጨዋታው ዋዜማ ስለቡድናቸው አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። በአልጄሪያ አስተናጋጅነት በሚከናወነው የቻን ውድድር ላይ ለመካፈል በአሠልጣኝ ውበቱ አባተ የሚመራው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከፊቱ የ180 ደቂቃዎች ፍልሚያ ብቻ እንደሚቀረው ይታወቃል። ከሩዋንዳ ጋር ለሚደረገው የደርሶ መልስ ጨዋታም አሠልጣኙ አዳማ ላይ መቀመጫቸውን በማድረግ ሲሰናዱ የነበረ ሲሆን በትናንትናው ዕለትም የመጀመሪያRead More →

የፊታችን ዓርብ እና ነሐሴ 29 ከዋልያዎቹ ጋር የቻን የመጨረሻ ዙር ማጣሪያ የደርሶ መልስ ጨዋታ የሚጠብቀው የሩዋንዳ ብሔራዊ ቡድን ዝግጅቱን ዛሬ ጅምሯል። በሀገር ውስጥ ሊግ የሚጫወቱ ተጫዋቾችን ብቻ በሚያሳትፈው እና በቀጣዩ ዓመት በአልጄሪያ አስተናጋጅነት በሚከናወነው የቻን ውድድር ላይ ለመሳተፍ በየዞኑ የማጣሪያ ጨዋታዎች እየተደረጉ እንደሆነ ይታወቃል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንም በሴካፋ ዞን የመጀመሪያRead More →

ነሐሴ 20 እና 29 በቻን የመጨረሻ ዙር ማጣሪያ ዋልያዎቹን የሚፋለመው የሩዋንዳ ብሔራዊ ቡድን ለ24 ተጫዋቾች ጥሪ አቅርቧል። በቀጣዩ ዓመት በአልጄሪያ አስተናጋጅነት በሚከናወነው የቻን ውድድር ላይ ለመሳተፍ በየቀጠናው የማጣሪያ ጨዋታዎች እየተደረጉ እንደሚገኝ ይታወቃል። በሴካፋ ዞንም የመጀመሪያ ዙር ማጣሪያ ጨዋታዎች የተከናወኑ ሲሆን ከቀናት በኋላ ደግሞ የሁለተኛ እና የመጨረሻ ዙር የደርሶ መልስ መርሐ-ግብሮችRead More →

ከሩዋንዳ አቻው ጋር የቻን ማጣሪያ የደርሶ መልስ ጨዋታ የሚጠብቀው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የአቋም መፈተሻ ጨዋታ ሊያደርግ መሆኑ ተገልጿል። በአሠልጣኝ ውበቱ አባተ የሚመራው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በአልጄሪያ አስተናጋጅነት በሚከናወነው የቻን ውድድር ላይ ለመሳተፍ የማጣሪያ ጨዋታዎችን እያደረገ እንደሚገኝ ይታወቃል። ቡድኑ ደቡብ ሱዳንን 5ለ0 አሸንፎ ከፊቱ ያለበትን የሩዋንዳ ጨዋታ እየተጠባበቀ የሚገኝ ሲሆን ከጨዋታውRead More →

በቻን ማጣርያ የመጨረሻው ዙር ላይ የደረሰው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዝግጅቱን በአዳማ ከተማ ጀምሯል። በአፍሪካ ሀገራት ቻምፒዮን ሺፕ ውድድር የመጀመርያ የማጣርያ ጨዋታውን የደቡብ ሱዳን አቻውን በድምር ውጤት 5ለ0 ያሸነፈው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አስቀድሞ በወጣው መርሐ-ግብር መሠረት የመጨረሻ የማጣርያ ጨዋታውን ነሐሴ ወር መጠናቀቂያ ላይ ከሩዋንዳ ጋር እንደሚያደርግ ይታወቃል። ለዚህ ጨዋታ እንዲረዳቸው አሰልጣኝRead More →

ባለንበት ወር መጨረሻ በቻን የመጨረሻ ዙር ማጣሪያ የሚገናኙት ኢትዮጰያ እና ሩዋንዳ የሜዳ ላይ ጨዋታቸውን የት እንደሚያደርጉ ተገልጿል። በአልጄሪያ አስተናጋጅነት በሚከናወነው የቻን ውድድር ላይ የሚሳተፉ ብሔራዊ ቡድኖችን ለመለየት በየቀጠናው የማጣሪያ ጨዋታዎች እየተደረጉ እንደሚገኝ ይታወቃል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንም በመጀመሪያው ዙር የደቡብ ሱዳን አቻውን በደርሶ መልስ የሰፋ ውጤት አሸንፎ ወደ ዋናው ውድድር ለማለፍRead More →

ከቀናት በኋላ የቻን የመጨረሻ ዙር የማጣሪያ መርሐ-ግብር የሚጠብቀው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወሳኝ አማካዩን ከስብስቡ ውጪ አድርጎ በምትኩ ለአንድ ተጫዋች ጥሪ አቅርቧል። በአልጄሪያ አስተናጋጅነት በሚከናወነው የቻን ውድድር ላይ ለመሳተፍ የማጣሪያ ጨዋታዎች እያደረገ የሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የደቡብ ሱዳን አቻውን በደርሶ መልስ ውጤት ረቶ በመጨረሻው ዙር ከሩዋንዳ ጋር ለመፋለም ለ23 ተጫዋቾች ጥሪRead More →