ዋልያዎቹ የአቋም መፈተሻ ጨዋታ ሊያደርጉ ነው
ከጊኒ ጋር ሁለት ጨዋታዎች የሚጠብቀው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከፍልሚያዎቹ በፊት ሀገሩ ላይ የአቋም መለኪያ ጨዋታ እንደሚያደርግ ተገልጿል። በአይቮሪኮስት አስተናጋጅነት ለሚከናወነው የ2023 የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ የምድብ የማጣሪያ ጨዋታዎችን እያደረገ የሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን መጋቢት 15 እና 18 ከጊኒ ጋር ወሳኝ ሦስተኛ እና አራተኛ ጨዋታዎች ይጠብቀዋል። ለእነዚህ ፍልሚያ የቡድኑ አሠልጣኝ ውበቱ አባተRead More →