የ23 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ፍልሚያ የሚጠብቀው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጋር ያለበትን የሜዳ ላይ ጨዋታ የሚያደርግበት ስታዲየም ተለይቷል። በአሠልጣኝ አጥናፉ ዓለሙ የሚመራው የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ላሉበት ጨዋታዎች ዝግጅቱን በካፍ የልህቀት ማዕከል እያከናወነ እንደሚገኝ ይታወቃል። በመጀመሪያው ዙር የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ አቻውንRead More →

በአሰልጣኝ አጥናፉ ዓለሙ የሚመራው የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በካፍ የልህቀት ማዕከት ዝግጅቱን እያከናወነ ይገኛል። የ2023 የአፍሪካ ከ23 ዓመት በታች ዋንጫ በሞሮኮ አስተናጋጅነት የሚካሄድ መሆኑን ተከትሎ ካፍ በዚህ ውድድር ላይ ሀገራት ተካፋይ እንዲሆኑ የቅድመ ማጣሪያ ድልድል ይፋ ማድረጉ ይታወሳል። ሀገራችን ኢትዮጵያ መስከረም ወር ላይ ከኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ጋር የመጀመርያውንRead More →

👉 “…ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በፓርላማ ሲናገሩ…” 👉 “…እኔ ከለመደብኝ ነገር አኳያ ተጫዋቾች መሐል ዘሎ የመግባት ነገር አለኝ” 👉”በአንፃራዊነት ካጫወትኳቸው ጨዋታዎች የመጀመሪያው ጨዋታ ላይ … ኪሎ ሜትር ሸፍኜ ነበር”  👉 “ፈጣሪ ከፈቀደ በቀጣዩ የኳታር ዓለም ዋንጫ ላይ በመሐል ዳኝነት ማገልገል ህልሜ ነው” የዓለም ዋንጫ፣ የአፍሪካ ዋንጫ እንዲሁም የአህጉሪቱRead More →

ነገ ከሰዓት በሜክሲኮ እና ጃፓን መካከል የሚደረገውን የቶኪዮ ኦሊምፒክ የደረጃ ጨዋታ ኢትዮጵያዊው የመሐል ዳኛ ይመራዋል። በቶኪዮ ከተማ እየተከናወነ የሚገኘው የ2020 የኦሊምፒክ ውድድር በደማቅ ሁኔታ የብዙዎችን ቀልብ በመያዝ ቀጥሏል። በኦሊምፒኩ ከሚደረጉት የተለያዩ የስፖርት አይነቶች መካከል ደግሞ እግርኳስ ይገኝበታል። ቀደም ብሎ ተጀምሮ የነበረው ይህ የስፖርት አይነትም ቅዳሜ ፍፃሜውን እንዲያገኝ መርሐ-ግብር ተይዞለታል። ቅዳሜRead More →

ለ2004 የአቴንስ ኦሊምፒክ ለማለፍ የመጨረሻው ምዕራፍ ደርሶ የነበረው የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ብሔራዊ ቡድን ከታሪካዊው ውድድር የቀረበት ሁኔታ “የሞሮኮ ሴራ ነው” ሲል ቢንያም አሰፋ በትውስታ አምዳችን ይናገራል። ጊዜው 1996 ነው። ኢትዮጵያ በኦሊምፒክ ማጣርያ ተሳትፎ ታሪኳ እንዲህ የመጨረሻ ምዕራፍ ደርሳ አታውቅም። በአሰልጣኝ ሥዩም አባተ የሚመራው ብሔራዊ ቡድን ውስጥ ታዲዮስ ጌታቸው፣ ጌቱ ተሾመ፣ አንዷለምRead More →

በቶኪዮ ኦሊምፒክ የሁለተኛ ዙር ማጣሪያ የመልስ ጨዋታ ዛሬ ያውንዴ ላይ ከካሜሮን ጋር የተጫወተችው ኢትዮጵያ ያለግብ በአቻ ውጤት ብታጠናቅቅም ከሜዳ ውጪ ባገባ ካሜሩን ወደ ቀጣይ ዙር ማለፏን ካረጋገጠች በኋላ አሰልጣኝ ሰላም ዘርዓይ ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ቆይታ አድርጋለች፡፡ የአሰልጣኟን አስተያየትም በሚከተለው መልኩ አቅርበነዋል፡- “በጣም ጥሩ ጨዋታ ነበር፤ ከባህር ዳሩ ይበልጥ ፈታኝም ነበር።Read More →

ማክሰኞ ነሐሴ 28 ቀን 2011 FT ካሜሩን 🇨🇲 0-0 🇪🇹ኢትዮጵያ ድምር ውጤት | 1-1 – – ቅያሪዎች 46′  ሶንኬንግ ሜኔኔ 64′  ዓለምነሽ እፀገነት 61′  አባም ኤኮም 81′  ሰናይት አረጋሽ 85′ ያንጎ ኒኖን 90′  ብርቱካን ታሪኳ ዴ. ካርዶች 70′  ፌውጂዮ ራይሳ 80′ አቡዲ ኦጉዌኔ 28′ ዓባይነሽ ኤርቄሎ 87′ መሰሉ አበራ 88′ መሰሉ አበራ አሰላለፍ ካሜሩን ኢትዮጵያ 1Read More →

በ2020 የቶኪዮ ኦሊምፒክ ሁለተኛ ዙር ማጣርያ ኢትዮጵያ ከካሜሩን የሚያደርጉት የመልስ ጨዋታ ዛሬ አመሻሽ ያውንዴ ላይ ይደረጋል። በመጀመርያው ጨዋታ ባህር ዳር ላይ 1-1 መጠናቀቁ የሚታወስ ሲሆን በጨዋታው ተሰላፊ ከነበሩት መካከል በዛሬው ጨዋታ ናርዶስ ጌትነት እና ሰርካዲስ ጉታ ተጠባባቂ ሆነው ጎሉን ያስቆጠረችው ሰናይት ቦጋለ እና ህይወት ደንጊሶ በመጀመርያው አሰላለፍ ተካተዋል። አሰልጣኝ ሰላምRead More →

ከሳምንት በፊት ባህር ዳር ላይ በቶኪዮ ኦሊምፒክ ሁለተኛ ዙር ማጣርያ ካሜሩንን በመጀመርያ ጨዋታ የገጠሙት ሉሲዎቹ 1-1 መለያየታቸው ይታወሳል። ዛሬ ያውንዴ በሚገኘው አህመድ አሂዲጄ ስታዲየምም የመልስ መርሀ ግብራቸውን የሚያደርጉ ይሆናል። ቡድኑ በዛሬው ዕለት ጨዋታውን ከማድረጉ በፊት ቡድኑ ስላደረገው ዝግጅት አሰልጣኝ ሰላም ዘርአይ ለሶከር ኢትዮጵያ በሰጠችው አስተያየት “ዛሬ ነው ሥራችንን የምናሳየው፤ በተወሰነRead More →

የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን በቶኪዮ ለሚዘጋጀው የ2020 የኦሊምፒክ ውድድር ለማለፍ የቅድመ ማጣሪያ የመልስ ጨዋታውን ነገ ያከናውናሉ። በ2020 ጃፓን ቶኪዮ ላይ ለሚደረገው የኦሊምፒክ ውድድር ለመሳተፍ የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ እያደረጉ የሚገኙት የኢትዮጵያ ሴቶች ብሄራዊ ቡድን የመልስ ጨዋታቸውን ለማድረግ ካሜሩን ገብተዋል። ከሳምንት በፊት ባህር ዳር ላይ የተጫወቱት ሉሲዎቹ በተቀዛቀዘ የጨዋታ እንቅስቃሴ 1-1 መለያየታቸውRead More →