የፊታችን ሐሙስ ከዋልያዎቹ ጋር ፍልሚያ የሚጠብቃት ግብፅ መሐመድ ሳላ በጉዳት ከጨዋታው ውጪ ሆኖባታል። የ2023 የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ማጣሪያ ጨዋታዎች ካሳለፍነው ሳምንት አጋማሽ ጀምሮ በተለያዩ የአህጉራችን ሀገራት እየተከናወኑ የሚገኝ ሲሆን በአሠልጣኝ ውበቱ አባተ የሚመራው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንም በትናንትናው ዕለት የማጣሪያውን የመጀመሪያ ጨዋታ አድርጎ በማላዊ ተረቷል። ሁለተኛ ጨዋታውንም ከግብፅ ጋር እዛው ማላዊRead More →

[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] በአህጉራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ውድድሮች በርካታ ጨዋታዎችን የመራው ኢትዮጵያዊው አርቢትር ሁለት ተጠባቂ ጨዋታዎችን እንዲመራ ተመድቧል። በአፍሪካ ከሚገኙ ምርጥ የመሐል ዳኞች መካከል አንዱ የሆነው በዓምላክ ተሰማ በካሜሩን አስተናጋጅነት በተከናወነው 33ኛው የአህጉሪቱ ውድድር አስደናቂ ብቃት በማሳየት ከብዙዎች አድናቆት ሲቸረው እንደነበር አይዘነጋም። የ41 ዓመቱ አርቢትር አሁንም ትልቅ ግምት የሚሰጣቸውRead More →

👉”እንደ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሠልጣኝ ምክትሎቼን በአግባቡ የመምረጥ ሀላፊነት አለብኝ” 👉”በልምምድ ወቅት ጉልበት የመጨረስ ነገር አይቻለው” 👉”ሀገሬን በጥሩ ነገር ማስጠራት እፈልጋለው” ኮስታሪካ ለምታስተናግደው የዓለም ከ20 ዓመት በታች የሴቶች ዋንጫ ውድድር ላይ የሚሳተፉ ብሔራዊ ቡድኖችን ለመለየት በየክፍለ አህጉሩ የማጣሪያ ጨዋታዎች እየተደረጉ እንደሆነ ይታወቃል። በአህጉራችን አፍሪካም ከቅድመ ማጣሪያ ጀምሮ ጨዋታዎች የተደረጉ ሲሆንRead More →

የወቅቱ የምስራቅ አፍሪካ ባለክብሮቹ ለወሳኙ ጨዋታ ወደ ታንዛኒያ ከማምራታቸው በፊት የመጨረሻ ልምምዳቸውን ረፋድ ላይ ሰርተዋል በኮስታሪካ አስተናጋጅነት በሚካሄደው የዓለም ሴቶች ከ20 ዓመት በታች ዋንጫ ውድድር ለመሳተፍ በአሠልጣኝ ፍሬው ኃይለገብርኤል የሚመራው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በሁለተኛ እና ሦስተኛ ዙር የማጣሪያ ጨዋታዎች የሩዋንዳ እና ቦትስዋና አቻውን በሰፊ የጎል ልዩነት በመርታት ለዋናው ውድድር እየተቃረበRead More →

👉”አሁን ባለው ሁኔታ ጌታነህ በዛ ቦታ የመጀመሪያ ተመራጭ ነው…” 👉”እንደ አጋጣሚ የብዙ ነገር መሞከሪያ ቡድን የሆነው ይህ ቡድን ነው…” 👉”ያሉን ግብ ጠባቂዎች መጠበቁ ነው እንጂ የሚያዋጣው መኮርኮሙ አያስኬደንም…” 👉”ሁለት ነገር አስበን ነበር ወደ ጨዋታዎቹ የሄድነው…” ለኳታሩ የዓለም ዋንጫ ለማለፍ በምድብ ሰባት ከጋና፣ ደቡብ አፍሪካ እና ዚምባቡዌ ጋር ተደልድሎ የማጣሪያ ጨዋታዎችንRead More →

የዓለም ዋንጫ የምድብ የመጨረሻ ጨዋታውን ዛሬ ያደረገው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከሜዳው ውጪ ከዚምባቡዌ ጋር ነጥብ ተጋርቶ የማጣሪያውን ፍልሚያውን በሦስተኝነት አጠናቋል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሠልጣኝ ውበቱ አባተ ከጋና ጋር ነጥብ ከተጋሩበት ጨዋታ አስቻለው ታመነን በአህመድ ረሺድ እንዲሁም መስዑድ መሐመድን በሀይደር ሸረፋ ለውጠው ጨዋታውን ቀርበዋል። ጨዋታውንም በጥሩ ሁኔታ በመጀመር ገና በ5ኛው ደቂቃRead More →

የዓለም ዋንጫ የምድብ የመጨረሻ ጨዋታውን ከዚምባቡዌ ጋር የሚያደርገው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የመጀመሪያ አሰላለፍን ሶከር ኢትዮጵያ አግኝታለች። ኳታር ለምታስተናግደው የ2022 ዓለም ዋንጫ ለማለፍ በምድብ ሰባት ከጋና እና ደቡብ አፍሪካ ጋር የተደለደሉት ዚምባቡዌ እና ኢትዮጵያ ገና በጊዜ ከምድባቸው መውደቃቸውን ማረጋገጣቸው ይታወሳል። ምንም እንኳን ቡድኖቹ ዋና አላማቸውን ባያሳኩም የመርሐ-ግብር ማሟያ የሆኑ ጨዋታዎች ሲያደርጉRead More →

በገለልተኛ ሜዳ ላይ ጋናን የገጠመው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ውጤቱ ከሚያስፈልገው ተጋጣሚው የተሻለ ፍላጎት ያሳየበት ጨዋታ በ1-1 ውጤት ተጠናቋል። አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ከደቡብ አፍሪካው ሁለተኛ ጨዋታ አንፃር ባደረጓቸው አምስት ለውጦች ፋሲል ገብረሚካኤልን በተክለማሪያም ሻንቆ ፣ ሱለይማን ሀሚድን በአስራት ቱንጆ ፣ ያሬድ ባየህን በምኞት ደበበ ፣ ሱራፌል ዳኛቸውን በሽመልስ በቀለ እንዲሁም አማኑኤልRead More →

ከሰዓታት በኋላ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጋር ወሳኝ ጨዋታ የሚጠብቃቸው ጋናዎች ወደ ሜዳ የሚያስገቧቸው ቀዳሚ ተጫዋቾች ዝርዝር ታውቋል። ለ2022 ዓለም ዋንጫ ለማለፍ የአህጉራችን ቡድኖች የማጣሪያ ጨዋታቸውን እያደረጉ ሲሆን በምድብ ሰባት የሚገኙት ኢትዮጵያ እና ጋናም የምድብ አምስተኛ ጨዋታቸውን ከሦስት ሰዓታት በኋላ ደቡብ አፍሪካ ላይ ያደርጋሉ። ድረ-ገፃችን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን አስተላለፍ ቀድማ ያወጣችRead More →

ደቡብ አፍሪካ ላይ ከጋና አቻው ጋር የዓለም ዋንጫ የምድብ ጨዋታውን የሚያደርገው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የመጀመሪያ አሰላለፍን ሶከር ኢትዮጵያ አግኝታለች። ኳታር ለምታስተናግደው የዓለም ዋንጫ ለማለፍ በምድብ 7 ተደልድሎ የማጣሪያ ጨዋታዎችን እያደረገ የሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ቀሪ ሁለት ጨዋታዎች እያሉት ከወዲሁ መውደቁ ይታወቃል። ይህ ቢሆንም ቡድኑ ዛሬ እና የፊታችን እሁድ የመጨረሻ የምድብRead More →