በመጋቢት ወር ከጊኒ ጋር ወሳኝ የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታዎች የሚጠብቀው ዋልያው የሜዳ ላይ ጨዋታውን በሀገር ቤት እንደማይከውን እርግጥ ሆኗል። በአይቮሪኮስት አስተናጋጅነት ለሚካሄደው የ2023 የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ የአህጉሪቱ ብሔራዊ ቡድኖች የምድብ የማጣሪያ ፍልሚያቸውን እያከናወኑ ይገኛሉ። ከግብፅ፣ ማላዊ እና ጊኒ ጋር የተደለደለው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንም በሁለት ጨዋታዎች ሦስት ነጥብ በማግኘት በግብ ልዩነትRead More →

ዋልያዎቹ በቻን ውድድር የማሊያ ችግር አጋጥሟቸዋል ተብሎ ስለተሰራጨው ወሬ የፌዴሬሽኑ የጽህፈት ቤት ሀላፊ ምላሽ ሰጥተዋል። በ7ኛው የአፍሪካ ሀገራት ሻምፒዮንሺፕ ውድድር ላይ የተሳተፈው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከምድቡ አንድ ነጥብ በመያዝ መሰናበቱ የሚታወስ ነው። የቡድኑ አባላት በሦስት ዙር ከቀናት በፊት ወደ ሀገር ቤት ከገቡ በኋላ ስለውድድሩ ዋና አሠልጣኝ ውበቱ አባተ እና የኢትዮጵያRead More →

ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቻን ቆይታ ዙሪያ እየተሰጠ ባለው መግለጫ ላይ ዋና አሰልጣኙ ውበቱ አባተ ኃላፊነቱን በመውሰድ ይቅርታ ጠይቀዋል። በአልጄሪያ አስተናጋጅነት በመከናወን ላይ ባለው የዘንድሮው የቻን ውድድር ላይ ተሳታፊ የነበረው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከምድቡ ሳያልፍ መቅረቱ ይታወሳል። በውድድሩ ላይ ተሳታፊ የነበረው ልዑክ በበረራ እጥረት ዘግየት ብሎ ወደ ሀገር ቤት የተመለሰ ሲሆንRead More →

👉 “እኔ ወደ ብሔራዊ ቡድኑ ከመጣሁ በኋላ ያለፉትን ሁለት ዓመታት ቡድኑን እየገነባን ነው ፤ በተቻለኝ አቅም ቡድኑን ወደፊት ለመውሰድ እየሞከርኩ ነው” 👉 “የግብ ጠባቂም ሆነ ሌላ ተጫዋች አልወቅስም ግን…” 👉 “ሊቢያዎች ጨዋታውን ማሸነፍ ይገባቸዋል” 👉 “የነበርንበት ምድብ ከባድ ነበር ማለት እንችላለን” 7ኛው የአፍሪካ ሀገራት ሻምፒዮን ሺፕ በአልጄሪያ እየተደረገ የሚገኝ ሲሆንRead More →

ዋልያዎቹ በመጨረሻው የምድብ ጨዋታ በሊቢያ አቻቸው የሦስት ለአንድ ሽንፈት ገጥሟቸው ከውድድሩ ውጪ ሆነዋል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በአልጀርያ ሽንፈት ካስተናገደበት ስብስብ ፉዐድ ፈረጃን በቢንያም በላይ ተክቶ ሲገባ ሊቢያ ደግሞ በሞዛምቢክ ሽንፈት ካስተናገደው ስብስብ አምስት ለውጦች በማድረግ ጨዋታውን ጀምረዋል። በሁለቱም ቡድኖች በኩል ማራኪ እንቅስቃሴ ባልታየበት አጋማሽ ሙከራ በማድረግ ረገድ ቀዳሚ የነበሩት ዋልያዎቹRead More →

የዛሬ ምሽት የዋልያዎቹ ተጋጣሚ ሊቢያ ዋና አሠልጣኝ ኮረንቲን ማርቲንስ ከጨዋታው በፊት መግለጫ ሰጥተዋል። የአፍሪካ ሀገራት ሻምፒየንሺፕ ውድድር በአልጄሪያ እየተደረገ እንደሆነ ይታወቃል። የምድብ ሦስተኛ እና የመጨረሻ ጨዋታዎች በዛሬው ዕለት ሲጀምሩ ሀገራችን ኢትዮጵያም ከውድድሩ ገና በጊዜ መውደቋን ካረጋገጠችው ሊቢያ ጋር ወሳኝ ፍልሚያዋን ምሽት 4 ሰዓት ላይ ታከናውናለች። ከዚህ ጨዋታ በፊት አሠልጣኝ ውበቱRead More →

👉 “እንደ አሠልጣኝ ሥራዬ ከተከላካይ እስከ አጥቂ ድረስ ቡድን መገንባት ነው። የግብ ዕድሎችን እየፈጠርን ባይሆን ችግር አለ ማለት ነው ፤ ግን…” አሠልጣኝ ውበቱ 👉 “ምንም እንኳን ሊቢያ ጠንካራ እንደሆነች ብናውቅም ጨዋታውን ለማሸነፍ እና ወደቀጣዩ ዙር ለማለፍ እንጥራለን” ጋቶች 👉 “ለወደፊቱ የኢትዮጵያ እግርኳስ ግንባታ እየፈፀምን ነው” አሠልጣኝ ውበቱ በቻን ውድድር ላይRead More →

👉 “በጨዋታው ጥሩ ተንቀሳቅሰዋል ፤ ማሸነፍም ይገባቸዋል” 👉 “በመጀመሪያው ጨዋታ እና በሁለተኛው ጨዋታ የሰራናቸው ነገሮች ብዙ ዋጋ አስከፍለውናል” 👉 “…ግን እኛ በእጃችን ያለውን ጨዋታ ማሸነፍ ነው ያለብን። ከእኛ ቁጥጥር ውጪ ስለሆነው ነገር ምንም ማድረግ አንችልም” በቻን ውድድር የምድብ ሁለተኛ ጨዋታ ሀገራችን ኢትዮጵያ ከአዘጋጇ ሀገር አልጄሪያ ጋር ያደረገችውን ፍልሚያ አንድ ለምንምRead More →

የአይመን ማይሆስ ብቸኛ ግብ አልጄሪያ ኢትዮጵያን 1-0 በመርታት ወደ ተከታዩ ዙር ማለፏን እንድታረጋግጥ አድርጋለች። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በሞዛምቢኩ ጨዋታ የተጠቀመበትን አሰላለፍ ሳይቀይር ነበር የምድቡን ሁለተኛ ጨዋታ ከአልጄሪያ ጋር ለማድረግ ወደ ሜዳ የገባው። ቡድኑ ባደረገው ፈጣን አጀማመር ገና በ2ኛው ደቂቃ በከነዓን ማርክነህ አማካይነት ኢላማውን የጠበቀ ሙከራ አድርጎ ነበር። ሆኖም 6ኛው ደቂቃRead More →

ዛሬ ምሽት ከዋልያዎቹ ጋር የሚፋለሙት የአልጄሪያዎች ወሳኝ ተጫዋች የቅድመ-ጨዋታ አስተያየቱን ሰጥቷል። በደማቅ ሁኔታ በኤልጄሪያ አራት ከተሞች እየተከናወነ የሚገኘው የቻን ውድድር ከተጀመረ ዛሬ አምስተኛ ቀኑን ይዟል። በአምስተኛ ቀን ውሎም የምድብ ሁለተኛ ጨዋታዎች የሚደረጉ ሲሆን በምድብ አንድ የምትገኘው ኢትዮጵያም ምሽት 4 ሰዓት ከአስተናጋጇ አልጄሪያ ጋር ተጠባቂውን ፍልሚያ ትከውናለች። በአልጄሪያ በኩል የቡድኑ ዋናRead More →