ዋልያዎቹ በነገው ጨዋታ የግብ ዘባቸውን አያገኙም

ነገ 10 ሰዓት የቻን የመጨረሻ ዙር የመልስ ጨዋታ ከሩዋንዳ ጋር የሚያደርገው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የግብ ጠባቂውን…

ዋልያዎቹ አዲስ አበባ ገብተው ወደ ሩዋንዳ ያቀናሉ

ወሳኝ ጨዋታቸውን በዚህ ሳምንት መጨረሻ የሚያደርጉት ዋልያዎች በአዲስ አበባ በኩል ወደ ሩዋንዳ እንደሚያቀኑ ታውቋል። በአልጄሪያ አስተናጋጅነት…

የሩዋንዳ እና ኢትዮጵያን ጨዋታ የሚመሩ ዳኞች ታውቀዋል

ኢትዮጵያ ግብፅን በአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ማጣሪያ ስትረታ የጨዋታው የመሐል ዳኛ የነበሩት ቡሩንዲያዊ በሳምንቱ መጨረሻ በቻን የመጨረሻ…

አጥናፉ ዓለሙ የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሆነው ተሾሙ

አሰልጣኝ አጥናፉ ዓለሙ በቅርቡ የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ውድድሩን የሚጀምረው የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ዋና…

“እኔ በፕሬዝዳንትነት ከቆየው አሠልጣኝ ውበቱ ይቀጥላል”

የወቅቱ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳይያስ ጂራ ከፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ጋር ተያይዞ ለጋዜጠኞች መግለጫ በሚሰጡበት ጊዜ…

ለ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ዝግጅት የተጫዋቾች ጥሪ ተደረገ

እስካሁን ዋና አሠልጣኙን በይፋ ያላሳወቀው የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጋር ላለበት…

Continue Reading

በጉዳት ምክንያት የዋልያዎቹ ስብስብ ላይ የአንድ ተጫዋች ለውጥ ተደርጓል

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከዩጋንዳ ጋር ባደረገው የአቋም መለኪያ ጨዋታ ጉዳት የገጠመው ተከላካዩን በሌላ ተጫዋች ተክቷል። በአልጄርያ…

“በምትጫወትበት መንገድ የተወሰኑ ዕድሎችን መፍጠር ከቻልክ እና እንዳይገባብህ ማድረግ ከቻልክ ቢያንስ ጥሩ መንገድ ላይ ነህ”

አሠልጣኝ ውበቱ አባተ ቡድናቸው ከዩጋንዳ ብሔራዊ ቡድን ጋር ሁለተኛ የአቋም መፈተሻ ጨዋታ አከናውኖ 0ለ0 ከተለያየ በኋላ…

የአሠልጣኝ ውበቱ የድህረ-ጨዋታ አስተያየት

አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ቡድናቸው ከዩጋንዳ አቻው ጋር በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም ካደረጉት የወዳጅነት ጨዋታ…

የዋልያዎቹ የአቋም መፈተሻ ጨዋታ የቀን ለውጥ ተደርጎበታል

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከዩጋንዳ ጋር የሚያደርገው የአቋም መለኪያ ጨዋታ የቀን ለውጥ መደረጉ ታውቋል። በአልጄርያ አስተናጋጅነት ለሚከናወነው…