“ግብ ያለማስቆጠራችን አንዱ ደካማ ጎናችን ነው” አሰልጣኝ አጥናፉ ዓለሙ

የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ዲ.ሪ ኮንጎ ጋር ያለግብ ስለተጠናቀቀው ጨዋታ አስተያየት ሰጥተዋል።…

“ጨዋታውን ኪንሻሳ ላይ እንጨርሰዋለን ብዬ አስባለሁ” አሰልጣኝ ኪሞቶ ፒፓ

ያለግብ ከተጠናቀቀው ጨዋታ በኋላ የዲ. ሪፐብሊክ ኮንጎ አሰልጣኝ ኃሳባቸውን አጋርተዋል። ስለውጤቱ… “ውጤቱ በጣም ጥሩ ነው ፤…

የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ከኮንጎ አቻው ያለግብ ተለያይቷል

በአበበ ቢቂላ ስታዲየም የተደረገው የኢትዮጵያ እና የኮንጎ ዲ.ሪፐብሊክ የ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድኖች የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ…

አሰልጣኝ አጥናፉ ዓለሙ ከነገው ጨዋታ አስቀድሞ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል

ከነገው የኢትዮጵያ ወጣት ቡድን ጨዋታ አስቀድሞ አሰልጣኝ አጥናፉ ዓለሙ በጁፒተር ሆቴል ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል። የኢትዮጵያ ከ23…

ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ስድስት ተጫዋቾችን ቀንሷል

የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታችን ብሔራዊ ቡድን ስድስት ተጫዋቾችን ሲቀንስ አስቀድሞ ጥሪ የተደረገላቸው ተጫዋቾችም ቡድኑን ተቀላቅለዋል። በአሰልጣኝ…

የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የሜዳ ላይ ጨዋታውን የሚያደርግበት ስታዲየም ታውቋል

የ23 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ፍልሚያ የሚጠብቀው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጋር ያለበትን…

ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ዝግጅቱን እያደረገ ይገኛል

በአሰልጣኝ አጥናፉ ዓለሙ የሚመራው የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በካፍ የልህቀት ማዕከት ዝግጅቱን እያከናወነ ይገኛል።…

የ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ረዳት አሰልጣኞች ታውቀዋል

በሞሮኮ አዘጋጅነት ለሚደረገው የአፍሪካ ከ23 ዓመት በታች ዋንጫ ውድድር ለማለፍ የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ ያለበት የኢትዮጵያ ብሔራዊ…

አጥናፉ ዓለሙ የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሆነው ተሾሙ

አሰልጣኝ አጥናፉ ዓለሙ በቅርቡ የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ውድድሩን የሚጀምረው የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ዋና…

ለ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ዝግጅት የተጫዋቾች ጥሪ ተደረገ

እስካሁን ዋና አሠልጣኙን በይፋ ያላሳወቀው የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጋር ላለበት…

Continue Reading