የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ዲ.ሪ ኮንጎ ጋር ያለግብ ስለተጠናቀቀው ጨዋታ አስተያየት ሰጥተዋል። ስለጨዋታው እና ስለውጤቱ… “ቡድኑ የምንችለውን ሁሉ አድርጓል። ተጋጣሚያችንም ጥሩ ነው ምክንያቱም ከሜዳ ውጪ ያለውን ውድድር በሙሉ ያለውን ዕድል ተጠቅመው እዚህ ዘግቶ ለመሄድ የመጣ ነው። በዚህ አደረጃጀት የመጀመሪያው አጋማሽ ላይ ተጭነው ለመጫወት ወይም የአየር ንብረታችንንRead More →

ያለግብ ከተጠናቀቀው ጨዋታ በኋላ የዲ. ሪፐብሊክ ኮንጎ አሰልጣኝ ኃሳባቸውን አጋርተዋል። ስለውጤቱ… “ውጤቱ በጣም ጥሩ ነው ፤ ተጫዋቾቼ ጥሩ አድርገዋል። ጨዋታውን ኪንሻሳ ላይ እንጨርሰዋለን ብዬ አስባለሁ።” ስለጨዋታ ዕቅዳቸው… “የኢትዮጵያ ተጫዋቾች ወደኛ እስኪመጡ መጠበቅ እና ኳሱን ስናገኝ በፍጥነት  ወደፊት መሄድ ነበር ዕቅዳችን። መስመሮቹን መዝጋት ነበር የፈለግነው። ኪንሻሳ ጥሩ እንጫወታለን ብዬ አስባለሁ።” ስለዳኝነቱ…Read More →

በአበበ ቢቂላ ስታዲየም የተደረገው የኢትዮጵያ እና የኮንጎ ዲ.ሪፐብሊክ የ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድኖች የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል። ቀዝቀዝ ብሎ በጀመረው ጨዋታ ላይ የዲሞክራቲክ ኮንጎ የኋላ የመከላከል አቅም የተደራጀ በመሆኑ የኢትዮጵያ ቤሔራዊ ቡድን ሰብሮ መግባት ተቸግሮ ተስተውሏል። በሙከራ ደረጃ በ7ኛው ደቂቃ መስፍን ታፈሰ ከእጅ ውርወራ የተገኘ ኳስ ወደRead More →

ከነገው የኢትዮጵያ ወጣት ቡድን ጨዋታ አስቀድሞ አሰልጣኝ አጥናፉ ዓለሙ በጁፒተር ሆቴል ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል። የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በአፍሪካ ከ23 ዓመት በታች ዋንጫ የመጀመርያ ዙር የማጣርያ ጨዋታውን ከዲሞክራቲክ ኮንጎ ጋር ነገ በአዲስ አበባ አበበ ቢቂላ ስታዲየም ያደርጋል። ከነገው ጨዋታ አስቀድሞ ዛሬ በጁፒተር ሆቴል አሰልጣኝ አጥናፉ ዓለሙ ጋዜጣዊ መግለጫRead More →

የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታችን ብሔራዊ ቡድን ስድስት ተጫዋቾችን ሲቀንስ አስቀድሞ ጥሪ የተደረገላቸው ተጫዋቾችም ቡድኑን ተቀላቅለዋል። በአሰልጣኝ አጥናፉ ዓለሙ እየተመራ በቀጣዩ ሳምንት ለአፍሪካ ከ23 ዓመት በታች ዋንጫ የመጀመሪያው ዙር የማጣርያ ጨዋታውን ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጋር የሚያደርገው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ብሔራዊ ቡድኑ 37 ተጫዋቾችን በመያዝ ዝግጅቱን መጀመሩ ይታወሳል። ብሔራዊ ቡድኑ ምንም እንኳን በመጀመርያውRead More →

የ23 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ፍልሚያ የሚጠብቀው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጋር ያለበትን የሜዳ ላይ ጨዋታ የሚያደርግበት ስታዲየም ተለይቷል። በአሠልጣኝ አጥናፉ ዓለሙ የሚመራው የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ላሉበት ጨዋታዎች ዝግጅቱን በካፍ የልህቀት ማዕከል እያከናወነ እንደሚገኝ ይታወቃል። በመጀመሪያው ዙር የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ አቻውንRead More →

በአሰልጣኝ አጥናፉ ዓለሙ የሚመራው የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በካፍ የልህቀት ማዕከት ዝግጅቱን እያከናወነ ይገኛል። የ2023 የአፍሪካ ከ23 ዓመት በታች ዋንጫ በሞሮኮ አስተናጋጅነት የሚካሄድ መሆኑን ተከትሎ ካፍ በዚህ ውድድር ላይ ሀገራት ተካፋይ እንዲሆኑ የቅድመ ማጣሪያ ድልድል ይፋ ማድረጉ ይታወሳል። ሀገራችን ኢትዮጵያ መስከረም ወር ላይ ከኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ጋር የመጀመርያውንRead More →

በሞሮኮ አዘጋጅነት ለሚደረገው የአፍሪካ ከ23 ዓመት በታች ዋንጫ ውድድር ለማለፍ የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ ያለበት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ረዳት አሰልጣኞቹ ታውቀዋል፡፡ በሚቀጥለው ዓመት የ2023 የአፍሪካ ከ23 ዓመት በታች ዋንጫ ውድድር በሞሮኮ አስተናጋጅነት ራባት ከተማ ላይ ይደረጋል፡፡ በዚህም ውድድር ላይ ሀገራት ተካፋይ ለመሆን በቅድመ ማጣሪያ ውድድር አስቀድመው የሚሳተፉ ሲሆን ሀገራችን ኢትዮጵያም በቀጣዩRead More →

አሰልጣኝ አጥናፉ ዓለሙ በቅርቡ የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ውድድሩን የሚጀምረው የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ሆነው መሾማቸውን ፌዴሬሽኑ ይፋ አድርጓል። የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በመስከረም ወር የአፍሪካ ከ23 ዓመት በታች ዋንጫ ማጣርያ ውድድሩን ኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክን በመግጠም የሚጀምር ሲሆን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አሰልጣኝ አጥናፉ ዓለሙንRead More →

እስካሁን ዋና አሠልጣኙን በይፋ ያላሳወቀው የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጋር ላለበት የማጣርያ ጨዋታ ዝግጅት ለ35 ተጫዋቾች ጥሪ አስተላልፏል። በሞሮኮ አስተናጋጅነት ለሚካሄደው ከ23 ዓመት በታች አፍሪካ ዋንጫ የማጣርያ ውድድር ድልድል ባለፈው ሳምንት መውጣቱ የሚታወስ ሲሆን ኢትዮጵያ በመጀመርያው ዙር ማጣርያ መስከረም ወር ላይ ኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክን የምትገጥምበትRead More →