ሴካፋ | የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከምድብ የወደቀበት ውጤት ከተመዘገበ በኋላ የተሰጠ የድህረ- ጨዋታ አስተያየት
👉”እውነት ለመናገር አንደኛ እና ሁለተኛ ሳይሆን ሦስተኛ ምርጫችንን ነበር ይዘን ወደ ውድድር የገባነው” ታዲዮስ ተክሉ 👉”ስም ባልጠራም ከአንድ ክለብ 8 ተጫዋቾችን መርጠን 7ቱ በእድሜ ወድቀው ነበር” ታዲዮስ ተክሉ 👉”ታንዛኒያዎች የስራቸውን ነው ያገኙት” ታዲዮስ ተክሉ 👉”ተጫዋቾቹ ወደፊት ሥራ ቢሰራባቸው ጥሩ አቅም ያላቸው ስለሆነ እንደነታንዛኒያ ትልቅ ደረጃ መድረስ ይቻላል” ታዲዮስ ተክሉ 👉”የኢትዮጵያRead More →